04/12/2023
ይህ ስለ እውነት የተከፈለ መስዋዕትነት ነው።አድርባይ ሆኖ ከውሸት ጋር ሥጋን እያደለቡ ከመኖር-ከእውነት ጋር በነጻ ህሊና ስቃይን ተሸክሞና ተጎሳቁሎ መኖር ክቡር ነው።
በሆዳቸው ወድቀው ቪ 8ና የደሀ መሬት የተሰጣቸው አሳማዎች በዚህ ምስል ሢሳለቁ እያዬሁ ነው።
አንድ ሊታወስ የሚገባው ሀቅ ግን-እነ አቶ ዮሀንስ ቧያለው እና ክርስቲያን ታደለ ይህን መንገድ የመረጡት፤አሳማዎቹ በሆዳቸው ወድቀው ያገኙትን “እንሥሳዊ ዕድል”ተጠይፈው መሆኑ ነው።
አይታዟችሁ ወንድሞቻችን! ይህም ያልፋል!!