26/06/2023
ኤፌሶን 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴ ነገር ግን እግዚአብሔር በምሕረቱ ባለ ጠጋ ስለ ሆነ፥
⁵ ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን፥ በጸጋ ድናችኋልና፥
⁶-⁷ በሚመጡ ዘመናትም በክርስቶስ ኢየሱስ ለእኛ ባለው ቸርነት ከሁሉ የሚበልጠውን የጸጋውን ባለ ጠግነት ያሳይ ዘንድ፥ ከእርሱ ጋር አስነሣን በክርስቶስ ኢየሱስም በሰማያዊ ስፍራ ከእርሱ ጋር አስቀመጠን።
⁸ ጸጋው በእምነት አድኖአችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤
⁹ ማንም እንዳይመካ ከሥራ አይደለም።
¹⁰ እኛ ፍጥረቱ ነንና፤ እንመላለስበት ዘንድ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን።
Ephesians 2 (KJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴ But God, who is rich in mercy, for his great love wherewith he loved us,
⁵ Even when we were dead in sins, hath quickened us together with Christ, (by grace ye are saved;)
⁶ And hath raised us up together, and made us sit together in heavenly places in Christ Jesus:
⁷ That in the ages to come he might shew the exceeding riches of his grace in his kindness toward us through Christ Jesus.
⁸ For by grace are ye saved through faith; and that not of yourselves: it is the gift of God:
⁹ Not of works, lest any man should boast.
¹⁰ For we are his workmanship, created in Christ Jesus unto good works, which God hath before ordained that we should walk in them.