Eyoha Tv

Eyoha Tv Please visit our website https://www.nigatmedia.com/
(10)

"አንድ ጊዜ ልሳምክ?"== 😭😭እኔን አፈር ልብላልክ 😭😭==ትላንት አንድ ቦታ ቁጭ ብዬ ቡና እየጠጣሁ ነው፤ ሶፍት የሚያዞረው ይህ ትንሽ ብላቴና ወደ እኔ መጣ፤ ሁለት ሶፍት ገዝቼው አብሮኝ ለ...
22/01/2024

"አንድ ጊዜ ልሳምክ?"
== 😭😭እኔን አፈር ልብላልክ 😭😭==

ትላንት አንድ ቦታ ቁጭ ብዬ ቡና እየጠጣሁ ነው፤ ሶፍት የሚያዞረው ይህ ትንሽ ብላቴና ወደ እኔ መጣ፤ ሁለት ሶፍት ገዝቼው አብሮኝ ለነበረው ወንድሜ አሙ (Amanuel Asfaw) አንዱን ሶፍት ሰጥቼው መልሱን ተውኩለትና ግንባሩን ሳም አደረኩት።

ትንሽ ሄድ እንዳለ ቀስ ብሎ ዞር አለና አይን አይኔን እያየ "አንድ ጊዜ ልሳምክ?" አለኝ! ሳመኝ እንባዬን መቆጣጠር አልቻልኩም😭 አብሬው ለማስታወሻ ይህንን ፎቶ ተነሳሁ ከዛም ቸኩዬ ስለነበር ተለየሁት።

ምን ያህል ፍቅር እንደራበው ስለገባኝ ውስጤ ስፍስፍ አለ ዛሬ ፈልጌ አጣሁት።

ወረገኑ የሚባል ቦታ እንደሚኖር ስልክም እንደሌላቸው ነገሮኝ ነበር እባካችሁ በቅርበት የምታውቁት ካላችሁ በውስጥ አውሩኝ ይህንን ታሪክ የሰማ አንድ ሰው ሊያስተምረው የሚያስፈልገውን ሊሸፍን ይፈልጋል።

እናንት የእዮሃ ምርጥ ቤተሰቦች እባካችሁ ሼር አድርጉት🙏

በአክሊሉ ተስፋዬ

በጋዜጠኞች እስር ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ሃገራት ሶስተኛ ደረጃ ላይ መቀመጧን ሲፒጄ ገልጿል‼️
22/01/2024

በጋዜጠኞች እስር ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ሃገራት ሶስተኛ ደረጃ ላይ መቀመጧን ሲፒጄ ገልጿል‼️

ኢትዮጵያ በሱዳን ጦርነት ቅጥረኛ ሰራዊት እያቀረበች ነው ተባለ‼️የሱዳን ጦር ሠራዊት ምክትል አዛዥና የሉዓላዊ ምክር ቤቱ አባል ጀኔራል ያሲር አታ፣ ፈጥኖ ደራሹ ኃይል ከኢትዮጵያ፣ ቻድ፣ ሶሪ...
22/01/2024

ኢትዮጵያ በሱዳን ጦርነት ቅጥረኛ ሰራዊት እያቀረበች ነው ተባለ‼️

የሱዳን ጦር ሠራዊት ምክትል አዛዥና የሉዓላዊ ምክር ቤቱ አባል ጀኔራል ያሲር አታ፣ ፈጥኖ ደራሹ ኃይል ከኢትዮጵያ፣ ቻድ፣ ሶሪያ፣ ሊቢያ፣ ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ፣ ኒዠር፣ ማሊ እና ቡርኪናፋሶ የተውጣጡ ቅጥረኛ ተዋጊዎችን አሰልፏል በማለት ትናንት ባደረጉት ንግግር ከሰዋል።

የሱዳን ወታደራዊ መንግሥት ጦርነቱን በማባባስ ላይ ናት በሚላት የተባበሩት ዓረብ ኢምሬቶች ላይ በቀጠናዊ ድርጅቶች አቤቱታ እንደሚያቀርብ ጀኔራል አታ ገልጸዋል።

22/01/2024





የኢትዮጵያ አየር ኃይል ሰሞኑን የተረከባቸው ሩሲያ ሠራሽ ሱ-30 ተዋጊ ጄቶች ሕንድ ለሩሲያ ተመላሽ ያደረገቻቸው ሊኾኑ እንደሚችሉ አንዳንድ ዓለማቀፍ ወታደራዊ ድረገጾች ዘግበዋል። የኢትዮጵያ ...
22/01/2024

የኢትዮጵያ አየር ኃይል ሰሞኑን የተረከባቸው ሩሲያ ሠራሽ ሱ-30 ተዋጊ ጄቶች ሕንድ ለሩሲያ ተመላሽ ያደረገቻቸው ሊኾኑ እንደሚችሉ አንዳንድ ዓለማቀፍ ወታደራዊ ድረገጾች ዘግበዋል። የኢትዮጵያ አየር ኃይል ሰሞኑን በግዢ የተረካባቸው ኹለቱን ሱ-30 ተዋጊ ጄቶች እንደኾነ የጠቆሙት ዘገባዎቹ፣ ምናልባት ቁጥሩ ከዚያ ከፍ ሊል እንደሚችል ጠቁመዋል። ሕንድ ሱ-30 ተዋጊ ጄቶችን ከተገለገለችባቸው በኋላ ለሩሲያ የመለሰቻቸው፣ እኤአ በ2008 ገደማ እንደነበርና ሌላ ገዢ እስኪገኝ ሩሲያ ያለ አገልግሎት አስቀምጣቸው እንደቆየች ዘገባዎቹ አመልክተዋል። ሕንድ ተመላሽ ካደረገቻቸው 18 ሱ-30 ተዋጊ ጄቶች መካከል፣ 12ቱን አንጎላ ከአምስት ዓመት ገደማ በፊት በግዢ እንደተረከበቻቸው ዘገባዎቹ ጠቅሰዋል። የኢትዮጵያ አየር ኃይል፣ ስንት ሱ-30 ተዋጊ ጄቶችን እንደተረከበና ከየት አገር እንደተገዙ በወቅቱ አልገለጠም።

22/01/2024

የቆቦ ከተማ ሚሊሻ ሃላፊ አቶ ደሳለ እሸቱ
ባልታወቁ ሃይሎች እርምጃ ተወስዶበታል።

የጋዜጠኛ አስፋው መሸሻ ሥርዓተ ቀብር በዛሬው እለት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ቤተክርስቲያን  ተፈጽሟል።
22/01/2024

የጋዜጠኛ አስፋው መሸሻ ሥርዓተ ቀብር በዛሬው እለት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ቤተክርስቲያን ተፈጽሟል።

ከንቱ የሆን ስብስብ በደፈናው ቢጠላህና ስምክን ሊያጠፋ ሲደክም፣ ስራህ የትም ያሰጠራሃል
22/01/2024

ከንቱ የሆን ስብስብ በደፈናው ቢጠላህና ስምክን ሊያጠፋ ሲደክም፣ ስራህ የትም ያሰጠራሃል

የጋዜጠኛ አስፋው መሸሻ አስከሬን አዲስ አበባ ገብቷል😭😭
22/01/2024

የጋዜጠኛ አስፋው መሸሻ አስከሬን አዲስ አበባ ገብቷል😭😭

21/01/2024
በቀድሞ ደቡብ ኦሞ በአሁኑ  አሪ ዞን ሰሜን አሪ ወረዳ የሚገኙ ኦርቶዶክሳውያን ታቦተ ህጉ ወደ መንበረ ክብሩ ይገባ ዘንድ እነርሱ እንዲህ ከጭቃ ጋር ተለውሰው ምንጣፍ ማንጠፍ አገልግለዋል።**...
21/01/2024

በቀድሞ ደቡብ ኦሞ በአሁኑ አሪ ዞን ሰሜን አሪ ወረዳ የሚገኙ ኦርቶዶክሳውያን ታቦተ ህጉ ወደ መንበረ ክብሩ ይገባ ዘንድ እነርሱ እንዲህ ከጭቃ ጋር ተለውሰው ምንጣፍ ማንጠፍ አገልግለዋል።
***
እግዚአብሔር ይስጣችሁ!!!

መልካም ሰንበት መልካም የእረፍት ቀን‼️
21/01/2024

መልካም ሰንበት
መልካም የእረፍት ቀን‼️

Only in Ethiopia 🇪🇹❤️በኢዲስ አበባ በዛሬው የጥምቀት በዓል ለክርስትና እምነት ተከታዮች ታቦታትን አጅበው ሲመለሱ የእስልምና እምነት ተከታይ ወንደም እህቶች ውሃ እየሰጧቸው ይገኛሉ...
20/01/2024

Only in Ethiopia 🇪🇹❤️

በኢዲስ አበባ በዛሬው የጥምቀት በዓል ለክርስትና እምነት ተከታዮች ታቦታትን አጅበው ሲመለሱ የእስልምና እምነት ተከታይ ወንደም እህቶች ውሃ እየሰጧቸው ይገኛሉ።

የኢትዮጵያዊነት ልክ ❤️🙏

🙏🙏🙏❤️❤️❤️

🌴🌴🌴

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታይ የእዮሃ ቤተሰቦች በሙሉ መልካም የጥምቀት በዓል ይሁንላችሁ💚💛❤
19/01/2024

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታይ የእዮሃ ቤተሰቦች በሙሉ መልካም የጥምቀት በዓል ይሁንላችሁ💚💛❤

ይመቻችሁ! በቁጥር ሳትጎድሉ፣ በድልና በነፃነት የዛሬ ዓመት ያድርሰን!
19/01/2024

ይመቻችሁ! በቁጥር ሳትጎድሉ፣ በድልና በነፃነት የዛሬ ዓመት ያድርሰን!

የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አባ ማትያስ መልእክት
19/01/2024

የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አባ ማትያስ መልእክት

ኢጋድ ለሶማሊያ ሉዓላዊነትና አንድነት ቁርጠኛ መሆኑን ገለጸ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) ባካሄደው አስቸኳይ ጉባዔ የሶማሊያ ሉዓላዊነትና የግዛት አንድነት እንዲ...
18/01/2024

ኢጋድ ለሶማሊያ ሉዓላዊነትና አንድነት ቁርጠኛ መሆኑን ገለጸ

የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) ባካሄደው አስቸኳይ ጉባዔ የሶማሊያ ሉዓላዊነትና የግዛት አንድነት እንዲከበር እሳሰበ።

ኢጋድ ከጉባዔው በኋላ ምሽቱን ባወጣው መግለጫ የሶማሊያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ "ሉዓላዊነትን፣ አንድነትን እና የግዛት አንድነትን ማክበር የግድ ነው ብሎ፤ ማንኛውም ስምምነት ወይም ዝግጅት በሶማሊያ መንግሥት ፈቃድ መሆን አለበት ብሏል።

አገራቱ በመካከላቸው ውጥረትን ከሚያባብሱ ድርጊቶች እንዲቆጠቡ እንዲሁም ገንቢ ውይይት እንዲያርጉ ኢጋድ አሳስቧል።

ዛሬ በዩጋንዳ አስተናጋጅነት የተደረጉው የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት 42ተኛ አስቸኳይ ጉባዔ ላይ የኢትዮጵያ፣ የኤርትራ እንዲሁም የሱዳን መንግሥታት ተወካዮች ባልቱገኙበት የተደረገ ነው።

  ✅ የተራራረፈው የብአዴን ስር ተበጣጠሰ ..‼️‼️📌 በአሁኑ ወቅት ብልፅግና መራሹ መንግት በአማራ ህዝብ ላይ እያደረሰ ያለውን ሁለንተናዊ ጥቃት እየፈፀመ መሆኑን በግል እያየን ነው።📌 በመ...
18/01/2024


✅ የተራራረፈው የብአዴን ስር ተበጣጠሰ ..‼️‼️

📌 በአሁኑ ወቅት ብልፅግና መራሹ መንግት በአማራ ህዝብ ላይ እያደረሰ ያለውን ሁለንተናዊ ጥቃት እየፈፀመ መሆኑን በግል እያየን ነው።

📌 በመሆኑም መብረቁ ብርጌድ ከዚህ በታች ስማችን የተፃፈው ሰወች ብርጌዱን በይፋ ተቀላቅለናል።

የአማራ ፋኖ አንድነት ምክር ቤት በሸዋ
@ ምንጭ ኢትዮ 251

  ‼️የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነ አውሮፕላን መቀሌ አሉላ አባነጋ አየር ማረፊያ አደጋ አጋጥሞት ወድቋል።የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ከአዲስ አበባ ወደ መቐለ ከተማ ተሳፋሪ...
18/01/2024

‼️

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነ አውሮፕላን መቀሌ አሉላ አባነጋ አየር ማረፊያ አደጋ አጋጥሞት ወድቋል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ከአዲስ አበባ ወደ መቐለ ከተማ ተሳፋሪዎችን ጭኖ ከቀኑ 8:00 መቐለ አሉላ አባነጋ ኤርፖርት ሲደርስ ጎማው አልዘረጋም ብሎ በፓይለቱ ድንቅ ብቃት ሰዎችን ሳይጎዱ ሊያርፍ ችሏል።

17/01/2024

32 መኪና ይዞ መረሀቤቴን ለመቆጣጠር በመንዝ ቀያ ክምርድንጋይ ተኩስ የከፈተው የብልፅግና ሰራዊት የገበሬ የእህል ክምር ከማቃጠል ዉጪ ምንም ለዉጥ ሳያመጣ ቁስለኛዉን እና እሬሳዉን እንደጫነ ወደ ዘመሮ ተመልሷል ።

17/01/2024

የሰሜን ወሎ ዞን የፀጥታ ሃላፊ ጋማ ተብሎ ኑዛዜ እያሠማ ነው። ይሄ የዞኑን ፖሊስ እና ሚሊሺያ በዋናነት ስምሪት ሲሰጥ የነበረ ግለሰብ በተደጋጋሚ እንዲያርፍ መልዕክት ደርሶት "አሻፈረኝ" ብሎ ነበር።

ሶማሌላንድ  በአለም ላይ የመጀመሪያዋ የሆነውን ኤምባሲ   በኢትዮጵያ  አዲስ አበባ ከፈተች። የሀገርነት እውቅናዋንም ለመጀመሪያ ግዜ  በቅርቡ  በይፋ  ከኢትዮጵያ  በኩል የምታገኝ ሲሆን  ኢ...
17/01/2024

ሶማሌላንድ በአለም ላይ የመጀመሪያዋ የሆነውን ኤምባሲ በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ከፈተች።

የሀገርነት እውቅናዋንም ለመጀመሪያ ግዜ በቅርቡ በይፋ ከኢትዮጵያ በኩል የምታገኝ ሲሆን ኢትዮጵያም በተመሳሳይ 400 sq km የሚሆነውን የባህር ዳርቻ ምድር በየ 50 ዓመቱ ያለምንም ድርድር ራሱን በራሱ በሚያድስ ሊዝ Automatic Renewal Clause የምትረከብ ይሆናል። [Roha Media]

ወደ ሃርጌሳ ሲበር የነበረ የኢትዮጵያ አውሮፕላን በሶማሊያ መንግሥት እንዲመለስ ተደረገወደ ሶማሊላንድ መዲና ሃርጌሳ ሲበር የነበረ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን የሶማሊያ አየር ክልል ው...
17/01/2024

ወደ ሃርጌሳ ሲበር የነበረ የኢትዮጵያ አውሮፕላን በሶማሊያ መንግሥት እንዲመለስ ተደረገ

ወደ ሶማሊላንድ መዲና ሃርጌሳ ሲበር የነበረ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን የሶማሊያ አየር ክልል ውስጥ ከመግባቱ በፊት እንዲመለስ መደረጉን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ለቢቢሲ ተናገሩ።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው እንደተናገሩት ከአዲስ አበባ ተነስቶ ወደ ሃርጌሳ ሲጓዝ የነበረው አውሮፕላን ከሶማሊያ በኩል ፍቃድ የለውም በመባሉ ወደ አዲስ አበባ ተመልሶ ለማረፍ ተገዷል።

“ወደ ሃርጌሳ እየሄደ የነበረው አውሮፕላን ተመልሷል። ምክንያቱም በረራውን ከጀመረ በኋላ ከሶማሊያ በኩል ፍቃድ አልሰጠንም የሚል ጥያቄ ተነስቶ ነው” በማለት ሁኔታውን አስረድተዋል።

17/01/2024

ሶስት የአማራ ተወላጅ የሰራዊት አባላት በአዲስ አበባ ተረሸኑ።

አዲስ አበባ ሳሪስ አቦ ዱቄት ፋብሪካ ጀርባ አንድ ክ/ጦር ማዘዣ አለ። ከዚህ ወታደራዊ ማዘዣ ጣቢያ ውስጥ ሦስት የአማራ ተወላጅ ወታደሮች ትናንት ሌሊት 6 ሰአት ጠፍተው ለመውጣት ሲሉ መንገድ ላይ ተያዙ በሚል በዛሬው ዕለት ተረሸኘዋል።

ሌላ ግን ስድስት የኦሮሞ ተወላጆች ከእነትጥቃቸው ሸኔን ሊቀላቀሉ ሲሉ ተይዘው እነሱም እርምጃ ይወሰድባቸው አይወሰድባቸው በሚል ወታደራዊ ካምፑ እየተተራመሰ እንደሆነ ከቦታው የደረሰኝ መረጃ ያመላክታል።

ሰበር ዜና 📌 የአማራ ክልል መንገድ ትራንስፖርት ኃላፊ አቶ አማረ ባለው በፋኖ ቁጥጥር ውስጥ ወድቋል። ይህንን ልዩ ኦፕሬሽን የሰራው የጎጃም ዕዝ የባህር ዳር ፋኖ የደጉ በላይ ሻለቃ መሆኑ ተ...
15/01/2024

ሰበር ዜና

📌 የአማራ ክልል መንገድ ትራንስፖርት ኃላፊ አቶ አማረ ባለው በፋኖ ቁጥጥር ውስጥ ወድቋል። ይህንን ልዩ ኦፕሬሽን የሰራው የጎጃም ዕዝ የባህር ዳር ፋኖ የደጉ በላይ ሻለቃ መሆኑ ተገልጿል።

📌 አሁን ከመሼ አንደኛው ድሮን አየር ኃይል ግቢ ውስጥ ለተልዕኮ ከተነሳ በኋላ ምክንያቱ ባልታወቀ ምክንያት አየር ኃይል ግቢ ውስጥ መከስከሱን የአየር ኃይል ምንጮች አረጋግጠዋል።

©ሙሉጌታ አንበርብር

15/01/2024

ዲፕሎማሲ አፈር በላች

📌ቻይና አርብ ጥር 3/2016: "ሶማሊላንድ የሶማልያ ግዛት ናት።"

📌 ኢትዮጵያ ዛሬ ሰኞ ጥር 6/2016 "ታይዋን የቻይና ግዛት ናት።"

Via Elias Meresert

ሶማሊላንድ ከኢትዮጵያ ጋር ያደረገችው የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት እንዲፀና ዕውቅናን የግድ ሊሰጣት እንደሚገባ ገለፀች። ኢትዮጵያ የባህር ዳርቻ መሬትን ተቀብላ ስምምነቱ ህጋዊ አሳሪነት ባለው ...
15/01/2024

ሶማሊላንድ ከኢትዮጵያ ጋር ያደረገችው የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት እንዲፀና ዕውቅናን የግድ ሊሰጣት እንደሚገባ ገለፀች።

ኢትዮጵያ የባህር ዳርቻ መሬትን ተቀብላ ስምምነቱ ህጋዊ አሳሪነት ባለው ውል ሲቋጠር ብቻ ለሶማሊላንድ ይፋዊ ዕውቅና በመስጠት ዙርያ አቋም እንደምትይዝ መግለጿ ይታወሳል። አሁን ታዲያ የሶማሊላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢሳ ካይድ ያለ ዕውቅና “የሚከናወን ምንም ነገር አይኖርም” ሲሉ ተናግረዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ይሄንን ያሉት ከእንግሊዙ ኦብዘርቨር መፅሔት ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ነው።

ሚኒስትሩ “ይሄንን ሁሉ ዘመን ስንሽተው የነበረው ነገር ዕውቅና ማግኘት ነው፤ ለሶማሊላንድ ሕዝብ ልንሰጠው የምንችለው በጣም ወሳኙ ነገርም እርሱው ነው” ሲሉ ጨምረው ለጋዜጣው ተናግረዋል።

"እኔ ይሄን ስርዓት ያሸነፍኩት ሱፍና ከረባት አውልቄ፣ ይሄንን ጥቁር ክላሽ የያዝኩ ቀን ነው" - አርበኛ አስረስ ማረ (የአማራ ህዝባዊ ግንባር የፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊ)
15/01/2024

"እኔ ይሄን ስርዓት ያሸነፍኩት ሱፍና ከረባት አውልቄ፣ ይሄንን ጥቁር ክላሽ የያዝኩ ቀን ነው" - አርበኛ አስረስ ማረ (የአማራ ህዝባዊ ግንባር የፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊ)

Address

CHAD Street 05A
Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Eyoha Tv posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Videos

Share