በሳቅ ሞትኩ እኮ ሆሆሆሆ
አጥረገረገችው!!!
አንድ አማራ ለሁሉም አማራ፤ ሁሉም አማራ ለአንድ አማራ!
ታላቅ ሕዝባዊ የስብሰባ ጥሪ በሰሜን አሜሪካ ለምትገኙ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ደጋፊዎች፣ አማራዎችና የአማራ ጉዳይ ያገባናል ለምትሉ ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሙሉ፤
በሰሜን አሜሪካ ከሚገኙ የአብን ደጋፊዎች፣ አማራዎች እና የአማራ ጉዳይ ያገባናል ከሚሉ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር በአብን ዓላማና ፕሮግራም፣ በንቅናቄው አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴ እና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች፣ በአማራ ሕዝብ የኅልውና ትግል፣ ሊያጋጥሙ በሚችሉ ተግዳሮቶች እና የመፍትሄ አቅጣጫዎች ዙሪያ ውይይት ለማድረግ የፓርቲያችን ሊቀመንበር ረ/ፕ በለጠ ሞላ እና የቀድሞው የንቅናቄው ሊቀመንበር ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ወደ ሰሜን አሜሪካ ይጓዛሉ፡፡
አመራሮቹ በቆይታቸውም ማርች 14 በዲሲ፣ ማርች 15 በዳላስ፣ ማርች 21 ሚኒሶታ፣ ማርች 22 በዴንቨር፣ ማርች 28 በሲያትል፣ ማርች 29 በአትላንታ፣ ኤፕሪል 5 በሎስ አንጀልስ፣ አፕሪል 8 በኒቪዳ እና አፕሪል 11 በሳንዲያጎ ከተሞች ውይይት ያደርጋሉ፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት ስቴቶችና ከተሞች የምትገኙ ደጋፊዎቻችን፣ አማራዎችና የአማራ ጉዳይ ያገባናል የምትሉ ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሙሉ በአቅራቢያችሁ በሚገኘው የውይይት መድረክ ላይ እንድትሳተፉ አብን ጥሪውን ያቀርባል።
አንድ አማራ ለሁሉም አማራ፤ ሁሉም አማራ ለአንድ አማራ!
amazing voice!!!
amazing voice !!!
what heart breaking voice it !!!
በፕሮቴስታንቱ ዓለም እየደረሰ ያለ ከፍተኛ የሆነ የሞራል ኪሳራና የሥነ–ምግባር ዝቅጠት ያጋለጠ ቃለመጠየቅ
በፕሮቴስታንቱ ዓለም እየደረሰ ያለ ከፍተኛ የሆነ የሞራል ኪሳራና የሥነ–ምግባር ዝቅጠት ያጋለጠ ቃለመጠየቅ
እራሳቸውን "ሐዋርያ" እና "ነብይ" እያሉ የሚጠሩ
የፕሮቴስታንቱ ዓለም ጉዶች በራሳቸው ስሜት እየተነዱ ከራሳቸው አፍልቀውና አመንጭተው ጌታ ነገረን መልዕክት መጣልን እንዲህ ይሆንልሃል እንዲያ ይደረግልሃል ጠላትህ ተሰበረ ተወጋ በማለት የዋሁንና ሞኙን ሕዝብ የህልም ዓለም ተስፋ በመስጠት ቁስሉን በመነካካትና ጎዶሎውን እየነገሩት ችግሩንና ብሶቱን በማይክራፎን ጮክ አድርገው እየነገሩት ስስ አንጀቱን እየሸነቆጡ ብሶቱን እያወሩለት እያስለቀሱት ሕዝቡን እያጭበረበሩና እያታለሉ እንዳለ የአደባባይ ምስጢ ነው ።
እነሆ ከዛ ሁሉ ቅጥፈት በኃላ የልባቸው ደርሶ የአማኙን ትዳር አፍርሰው ኪሱን አራቁተው የሺዎችን ነፍሳት ወደ ሲዖል ነድተው ሲያበቁ እንዲሁ እንደዋዛ በሚዲያ ብቅ ብለው በኩራት ተለጥጠውና ተኮፍሰው ከካሜራ ፊት ቁጭ ብለው ተሳስተን ነበር ዝም ብለን ነበር ስናወራ የነበረው ስብከቱም ስብከት ፈውሱም ፈውስ አልነበረም የውሸት ብለው ሲያወሩ ከመስማት የበለጠ ምን ኪሳራ አለ?
ይህ ከፍተኛ የሆነ የፕሮቴስታንቱ ዓለም የሞራል ዝቅጠትና የሞራል ኪሳራ ነው!
በጣም የሚገርመው ነገር ዛሬም ድረስ በመቶዎች የሚቆጠሩ የራሳቸውን ቅዠት የሚቃዡና የፈጠራ ወሬ የሚያወሩ እንደ ሐዋርያ ዳንኤል አይነት መኖራቸው ነው ግርምቴን ደግሞ እጥፍ የሚያደርገው ደግሞ ዛሬም ድረስ የእነዚህ "ሐሰተኛ ነብይና ሐዋርያ" ነን ባዮች አድናቂና ተከታዮች አለመንቃታቸውና ዛሬም በፅኑ እንቅልፍ ውስጥ መሆናቸው ነው
እናንተ የሐሰተኛ ነብያትና ሐዋርያት መጫወቻ የሆናችሁ ፕሮቴስታንቶች ሆይ ከእንቅልፋችሁ የምትነቁት መቼ ይሆን? እንዳታስተውሉስ አዚሙን ያደረገባችሁ ማን ይሁን?
አባ ኮስትር በሌ!!!
አባ ኮስትር በሌ!!! ተጋበዙልኝ
የአማራ ርስቶች ጎጃም እና ጎደር😀 ያዙ እንግዲህ!!!
የአማራ ርስቶች ጎጃም እና ጎንደር😀 ያዙ እንግዲህ!!!
በየትኛውም ዓለም የጥቁር ዘር ባለበት ሁሉ ይሄ ባንዲራ ይውለበለባል እስክንድር ነጋ፤ በጎንደር ከተማ
በየትኛውም ዓለም የጥቁር ዘር ባለበት ሁሉ ይሄ ባንዲራ ይውለበለባል
እስክንድር ነጋ፤ በጎንደር ከተማ
የወፍታው ጊዮርጊስ ይህች ምድር ስንቱን ተሸክማዋለች የትነው ያለሁት😂ወይ ጉዴ
የወፍታው ጊዮርጊስ ይህች ምድር ስንቱን ተሸክማዋለች የትነው ያለሁት😂ወይ ጉዴ
ምንድነው ነገሩ???😂🤣🤣🤣 ኧረ የትውልድ ያለሽ !!!
ምንድነው ነገሩ???😂🤣🤣🤣
ኧረ የትውልድ ያለሽ !!!
ኢትዮጵያ ሙጃ በቅሎባታል!!!
ኢትዮጵያ ሙጃ በቅሎባታል!!!
የጀግኖች ሀገር፣የጠቢባን ምድር፣ የሊቃውንት መፍለቂያ፣የጥበብ አዳራሽ፣የአፍሪካውያን ኩራት የሆነች ሀገር እንዲህ ማንም ከጫት ገረባ ላይ ተነስቶ ሲቀልዳባት ማየት እጅግ ያሳዝናል።
የሚዲያ ባለቤቶቹም ሆኑ ከጀርባ ሆነው አይዞህ የሚሉት ምናምንቴዎች የሀገር ፍቅርና የሕዝብ ክብር የሌላቸው መደዴዎች ናቸው።ዓለም በዕውቀትና በጥበብ መጥቆ ታሪክ በሚሰራበት ዘመን ኢትዮጵያን እየጎተቱ ኋላቀር የማድረግ ጠባብ አመለካከት ያላቸው የመንደር ፓለቲከኞች እንዲህ የጎጥ ፓለቲካ ይዘው ሀገር ላይ ሲቀልዱ ማየት እጅግ ያሳዝናል።አባቱ ዳኛ ልጁ ቀማኛ የሆኑባትን ሀገር ከእንደነዚህ ዓይነት ተልካሻ ሰዎች ማዳን የሁላችን የዜግነት ግዴታ ነው።አሊያ ትውልድና ታሪክ ሲወቅሰን ይኖራል።
እንደ ቀልድ እያየን በንቀት የምናልፋቸው ነገሮች እጅና እግር እያወጡ በሀገርና በሕዝብ ላይ ምን ያህል ውርደት እንዳመጡ በየጊዜው የምናያቸው ክስተቶች እማኝ ማስረጃዎች ናቸው፤ ስለዚህም ሳይቃጠል በቅጠል እየደረስን እሾህና አሜኬላውን እናቴ ከምንላት ሀገር ላይ ልንነቅልላት ይገባል።
የዓብይ አህመድ አገዛዝ ስለታገቱት ተማሪዎች እያቀናበረ ያለው ድራማ ይኸውላችሁ!!!
የዓብይ አህመድ አገዛዝ ስለታገቱት ተማሪዎች እያቀናበረ ያለው ድራማ ይኸውላችሁ!!!
"የታገትነው ተማሪዎች ነን" በሉ ተብለው ባሕርዳር ተያዙ የተባሉት ሁለት ሴቶች ላይ ሌላ ስቃይ ተፈፅሟል። ተማሪዎቹን ያገተው የግንቦት 7/ኢዜማ ሰው "ደሕንነት ነኝ" ብሎ የሚናገር ሲሆን በሽጉጥ እንዳስፈራራቸው ቤተሰቦቹ ተናግረዋል። ሰውዬው ከ5 በላይ የተለያዩ መታወቂያዎችን እንደያዘ ተነግሯል። የተያዙትን ሁለት ልጆች ሲመረምር "አብን አለበት" እያለ ነው። ደሕንነቱ ባስጠናቸው መሰረት ለባለስልጣናት ሲናገሩ አንድ ባለስልጣን የግንቦት 7ን ሰው ውሽልሽል ሴራ ስላላመነ እውነታውን ተናግረዋል። በዚህም መሰረት አዲስ አበባ ፖሊስ ታስረው ይገኛሉ። ከሁለት ቀን በፊት አራዳ የመጀመርያ ፍርድ ቤት የቀረቡ ሲሆን ለየካቲት 13 ቀጠሮ ተሰጥቷቸዋል። የቻላችሁ ሄዳችሁ ጠይቋቸው። የተፈፀመባቸውን ደል ይነግሯችኋል።
የግንቦት 7/ኢዜማ ሰዎችና መንግስት ተብዬው የአማራ ተቋማትን ለማፍረስ የሚሰሩትን ደባ ማጋለጥ አለብን።
የኢትዮጵያ ፖለቲካ እንዲህ ይመስላል አድማጭ የሌለበት ሁሉም እንዳመጣለት የሚናገር ለማንኛውም አድምጡ እና ፍረዱ!!!
የኢትዮጵያ ፖለቲካ እንዲህ ይመስላል አድማጭ የሌለበት ሁሉም እንዳመጣለት የሚናገር ለማንኛውም አድምጡ እና ፍረዱ!!!
የአሥራት አንደኛ ዓመት በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገራት ይከበራል!
የአሥራት አንደኛ ዓመት በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገራት ይከበራል!
"አዎ ሕዝብ ቀስቅሻለሁ!"
"አዎ ሕዝብ ቀስቅሻለሁ!"
ሙሉውን በዚህ ታገኛላችሁhttps://www.youtube.com/watch?v=MsR_QFwbO-Y
መምህር ምህረተ አብ በመጨረሻም የሰራዉን ሥራ
አምኗል። በቦሌ ሚካኤል ዛሬ ምሽት እንዲህ አለን።
አዎን እኔ ወጣቱን ቀሥቅሻለሁ አነሳሥቻለሁ
ነገር ግን እኔ ያነሳሳሁት ወጣት የትኛዉን ባንክ ዘረፈ?
እኔ ያነሣሣሁት ወጣት መች መንገድ ዘጋ?
እኔ ያነሣሣሁት ወጣት መች ቋንጃ ሰበረ
እኔ ያነሣሳሁት ወጣት መች መሥጊድ አቃጠለ
እኔ ያነሣሳሁት ወጣት መች ቸርች አዳራሽ አቃጠለ
እኔ ያነሳሳሁት ወጣት መች ሼኪ ገደለ
እኔ ያነሳሣሁት ወጣት መች ፓሥተር ገደለ?
በርግጥ እኔ ያነሳሳሁት ወጣቱ እንዲዘምር ነዉ
እየዘመረ ነዉ
እኔ ያነሣሳሁት እንዲቆርብ ነዉ እየቆረበ ነዉ
እኔ ያነሣሳሁት የሰዉ እንዳይነካ እራሱንም እንዳያሥነካ ነዉ
እኔ ያነሳሣሁት እምነቱን እንዲያዉቅ ታቦቱን እንዲያከብር ነዉ። ይኸዉ አሥፓልቱን እያጠበ
ቄጠማ እየጎዘጎዘ ሲያገለግል አለም አስደነቀ
እኔ ያነሳሣሁት ሠማዕት እንዲሆን ነገር ግን እንዳይገድል ነዉ ። ይህም አይተናል ከማህተቤ
በፊት አንገቴ ብሎ ተሰዉቷል። ታድያ የኔ ወጣት
መቀሥቀሥ የቱ ነዉ ጥፋቴ?
ትላንትና በቅዱስ እሥጢፋኖስ ፖሊስ ያደረሰበት
እንግልት አሥነዋሪ መሆኑንና በእሥጢፋኖሥ ወጣቶች ቆራጥነት ማሥተማር መቻሉ አመስግኖ
ነግሮናል። በመጨረሻም እኔ ቆርጫለሁ እናንተም
ቁረጡ። ጨክኛለኹ ጨክኑ ። ወደ ቀኝም ወደ ግራም
እንዳትሉ ። ፍንክች የለም በአባቶቻችን መንገድ ተዋህዶን እንሮጠዋለን።
አርብ ደግሞ በቦሌ መድኀኔዓለም ልዩ ምክር፡ ዕቅድም አለ ብሏል አይበገሬዉ።
https://www.youtube.com/watch?v=MsR_QFwbO-Y
አሥራት ዜና:- የካቲት 3፣ 2012 ዓ.ም.
አሥራት ዜና:- የካቲት 3፣ 2012 ዓ.ም.
#አማራ