በክብር እጅ እንስጥ😂😂
የአማራ ታጋዮች ነን ባዮች የትግል አላማ እንኳን የላቸውም
ህዝብ በማሸበር ካዝናቸውን መሙላት ነው አላማቸው
መንግስት ማሃሪ ነው
በክብር እጅ እንስጥ
በአዲስ አበባ ከተማ እየተከናወኑ ከሚገኙ የኮሪደር ልማት የመንገድ ሥራዎች የተወሰኑት እስከ ሚያዝያ መጨረሻ ተጠናቀው ለአገልግሎት ክፍት እንደሚሆኑ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡
የኢትዮጵያ እና ኬንያ አትሌቶች ሆን ብለው ቻይናዊ ሯጭ እንዲያሸንፍ በማድረግ ተከሰሱ!
አንድ የኢትዮጵያ እና ሁለት ኬንያውያን አትሌቶች ቻይናዊ ሯጭ የቤይጂንግ ግማሽ ማራቶንን እንዲያሸንፍ አድርገዋል ተብለው ምርመራ ተጀመረባቸው።
የውድድሩ አዘጋጅ ቤይጂንግ ስፖርትስ ቢሮ ክስተቱን እየመረመርኩ ነው ሲል ለፈረንሳይ የዜና ወኪል - ኤኤፍፒ ተናግሯል። ኢትዮጵያዊው አትሌት ደጀኔ ኃይሉ ቢቂላ እንዲሁም ኬንያውያኑ ሮበርት ኬተር እና ዊሊ ማናንጋት ቻይናዊው አትሌት ሂ ጂ እንዲያሸንፍ ያደረጉበት ሁኔታን የተመለከቱ ቻይናውያን “ስፖርታዊ ሥነ ምግባር የሌለበት አሳፋሪ ተግባር” ሲሉ ገልጸውታል።
ሦስቱ አትሌቶች ከውድድሩ መጀመሪያ አንስቶ እስከ ማጠናቀቂያው ድረስ ቻይናዊውያን አትሌት አጅበው ሲሮጡ ነበር።በማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ በስፋት በተጋራው ቪዲዮ ላይ የውድድሩ መጨረሻ አካባቢ ሦስቱ የምሥራቅ አፍሪካ አትሌቶች ፍጥነታቸውን በመቀነስ ቻይናዊው አትሌት እንዲያልፋቸው በእጃቸው ሲጠቁሙት ይታያሉ።
በመጨረሻም የመላው እስያ ጨዋታዎች የማራቶን የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊው ቻይናዊ አትሌት ሦስቱን የምሥራቅ አፍሪካ አትሌቶች አስከትሎ በአንድ ሰከንድ ልዩነት ብቻ ውድድሩን አሸንፏል። የውድድሩ አዘጋጆች ለኤኤፍፒ “ምርመራ እያደረግን ነው። ምርመራችን ሲጠናቀቅ ውጤቱን ይፋ እናደርጋለን” ብሏል።
ጊዜያዊ ውጣውረድ ጨከን ብለን ካላለፍን መሰረታዊ ለውጥ የለም
ወይ መሳይ በጥራቃዉ ይሄ ጋጠወጥ እና የማህበረሰብ እሴት የማይጠብቅ #የጃውሳ አመራር በአዲስ አበባ ፖሊስ እርምጃ ከተወሰደበት በኋላ የፅንፈኛው የሚዲያ ክንፍ እጅ አልሰጥም ብሎ እራሱን አጠፋ ብሎ ዘገበ😂😂😂 እናንተን የውሸት ፋብሪካ ብላችሁ ለምን ይከፋችኋል?
#ጃዉሳ_ይወቀጣል
#መከላከያችን_መከታችን
እንጨት በመልቀም ሲተዳደሩ የነበሩ እናቶቻችንን እምባ ያበሰ የተቀናጀ ልማት
እያንዳንዷን ቀን ቁምነገር ሰርተን እንለፍ
ሮቦትን በሀገር ውስጥ ቋንቋ መቃኘት መቻሉ የሰው ሠራሽ አስተውሎትን በቀላሉ ችግር ፈቺ የሆኑ ተግባራት ላይ ለማዋል ያግዛል ሲሉ የኢትዮጵያ አርቴፊሺያል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና ተናገሩ።
ቤት ለእንቦሳ! የልማት ተነሺዎች በአዲሱ ቤታቸው!
በክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ!
አጼው ናሁሰናይ አንዳርጌ ወደ 4ኪሎ ለመሄድ አስቦ ቦሌ ከአዲስ ጭን ስር ተገኘ 😂😂
የፋኖን GoFundMe የሚበሉት ቀበጦች 😁😁
አቦ ያጣፍጥልሽ!
የዲያስፖራው ዶላር በዝህ መልክ ነው ለትግሉ የምውለው😁😁😁
የዛሬው ኦፕሬሽን ሙሉ ቪዲዮ ተመልከቱ
የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል በዛሬው ዕለት ለመገናኛ ብዙሃን በላከው መግለጫ ናሁሰናይ አንዳርጌ ታረቀኝ የተባለው የፅንፈኛው ቡድን አመራር እና አቤነዘር ጋሻው አባተ የተባለ የቡድኑ አባል ከፀጥታ ኃይሎች ጋር ባደረጉት የተኩስ ልውውጥ ሕጋዊ እርምጃ የተወሰደባቸው ሲሆን ሀብታሙ አንዳርጌ ተሰማ የተባለው የቡድኑ አባል ደግሞ በቁጥጥር ሥር ውሎ ምርመራ እየተጣራበት መሆኑን ገልጿል፡፡
#የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል ሙሉ መግለጫ