18/02/2020
በድንግል ማርያም ስም ይህ ታምር ሳታነቡና ሼር ሳታረጉ አትለፉ
ይህ የምትመለከቷት ሚዳቋ በሸጎሌ ቅድስት አርሴማ ገዳም አንድ አባት ኪዳን
አድረሰዉ ከቤተክርስቲያን ይወጣሉ ሲወጡ ይች የምትመለከቷት ሚዳቋ
የካህኑን እግር ትጠልፍና እየጮኸች ወደ ዋሻዉ እየመራቻቸዉ ትሔዳለች
እሳቸዉም እሷን እየተከተሉ ዋሻ ዉስጥ ገቡ ሚዳቋም ሔዳ የሚፈልቅ ዉሐ ጋር
ቆመች ያም የእናታችን የሠማህቷ የቅድስት አርሴማ ፀበል ሆነ በዛች ሚዳቋ
መሪነት የሚገርመዉ ካህን አያጠምቅም ቦታዉ ላይ ገና ስትደርሱ እርኩስ መፈስ
ያለበት ሰዉ መጮህ ይጀምራል ይያዛል ጠማቂዎቹ መላህክት ናቸዉ በመንፈስ እዛ
ዋሻ ዉስጥ ያሉ ፀበሎች የቅድስት አርሴማ የኪዳነ ምህረት የመጥምኩ የቅዱስ
ዮሐንስ የክርስቶስ ሰምራ ዮርዳኖስ ፀበል ይኖራሉ ደጇን የረገጠ ማንም
ሳይፈወስ አይመለስም ድንግል ምስክሬናት ዋሻ ዉስጥ እየተፀለየበት በድጋይ የተፈለፈለ አለ ገና መሠረተ ድጋይ ተጥሏል ቤተክርስቲያን ሊሰራ መው
መተት ጨሌ ቡዳ ሟርት ኤቻይቪ ኩላሊት መዳኒት ያለተገኘለት በሽታ ሁሉ በፀበሉ ድነዉ
ምስክርነት እየሰጡነዉ
ሚዳቆዋም ፀበሉን የማያዉቁ ሰዎች እየመራች
ትወስዳለች ቦታዉ ከአዲስ አበባ ጎጃም በረዳ ታክሲ 3 ብር ሩፋኤል በሚለዉለዉ
ትገቡና ከሩፋኤል ሸጎሌ ኪዳነምህረትና አርሴማ በእግራቹ ትኤዳላችሁ ከዛ
ተሣልማችሁ ወደቀኝ ዞራችሁ ቀጥታ መለስ ፓርክ በኩል ትገቡና ቀጥታ
ኮብልስቶን መገዱን ይዛችሁ ስቴዱ ዋሻዉንና ተአምረኛዉን ፀበል ትደርሳላችሁ
የቅድስት አርሴማ ረድኤቷና በረከቷ አይለየን በእግዚሐብሔር ስም ለሁሉም ሼር
አርጉ መሔድ የምትችሉ የበረከቱ ተካፋይ ሁኑ ወስብአት ለእግዚሐብሔር
ወላዲቱ ድግል ወለመስቀሉ ክብር ይቆየን አሜን
Source. https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=1140393346124208&id=100004606607250&_rdr