05/05/2022
ስልካቹሁ ኦርጅናል መሆን አለመሆኑን ለማረጋገጥ ብለው በኮሜንተ ቦታው ላይ ይጻፉ የተለያየ ከለር ካመጠለዎ ስልከዎ ኦርጅናል ነው። ይሞክሩት !
Ethiopia ሀገሬ ኢትዮጵያ እወድሻለሁ ።
(1)
ስልካቹሁ ኦርጅናል መሆን አለመሆኑን ለማረጋገጥ ብለው በኮሜንተ ቦታው ላይ ይጻፉ የተለያየ ከለር ካመጠለዎ ስልከዎ ኦርጅናል ነው። ይሞክሩት !
ላይክ አድርጋቹሁ በኮሜንት ቦታ ላይ Surafel moges ብላቹሁ ፃፋ ትስቃለች
ማሳሰቢያ ፦ የምትስቀው ፔጁ ላይ ስትፅፋ ብቻ ነው።
የስልካቹህን የመጨረሻ ቁጥር ፃፋና የሚሆነውን ተመልከቱ
ማሳሰብያ፦ ፔጁን ካልተቀላቀላቹሁ አይሰራላቹሁም።
አሳዛኝ ሰበር ዜና
4ተኛው ቤተክርስትያን በስልጤ ዞን የሚገኘው ታሪካዊው ጀጀቢቶ ለምለም ጻድቁ ገብረ ክርስቶስ ቤተክርስትያን መቃጠሉን ሀገረ ስብከቱ ለኢኦተቤ ቲቪ አስታውቋል።
እነሆ ቅድስት ሆይ በምድር ላይ እየሆነ ስላለው መጥፎ ድርጊት ለልጅሽ አሳስቢልን 😭😭😭
የሀሰተኛ መረጃ የሚሰራጩ የሚዲያ ተቋማት፣የዩቲዩብ ቻናሎች እና ሌሎችንም በ91 92 የስልክ መስመር ይጠቀሙ
+++++++++++++++++++
ማንኛውም ሰው ህዝብን ከህዝብ የሚጋጩ ፣ሃሰተኛ መረጃ የሚሰራጩ በተላይም የሚዲያ ተቋማት የዩቱዩብ ቻናሎች እና ሌሎችም ሲመለከት በ91 92 በነፃ የስልክ መስመር በመጠቀም ለመገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ጥቆማ መስጠት እንደሚቻል ኤፍቢሲ ዘግቧል።
የምስራቅ አማራ ፋኖ በራያ ቆቦ አዲስ ቅኝ አሳመነው ብርጌድ በግንባር ምሽግ ውስጥ ለሚገኙ የእስልምና ሀይማኖት ተከታይ አባላቶቹ የታላቁ ራማዳን የአፍጥር ፕሮግራም አካሂዷል !!
#አንድነን!
ጃወር በመካ 🚶
👉በአንድ ቃል ግለፁት
#ተነስቷል
የክርስቶስ ልጆች እንኳን ደስ ያላችሁ
የበረከት በአል ይሁንልን ይሁንላችሁ 🙏
የትንሳኤ ሎተሪ ወጣ ~ ለእድለኞች እንኳን ደስ አላቹሁ!!!
የትንሳኤ ሎተሪ ቅዳሜ ሚያዝያ 15 /ቀን 2014 ዓ.ም በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ዕድል አዳራሽ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት በህዝብ ፊት ወጥቷል። በዚህም መሰረት የወጡት የአሸናፊ ዕጣ ቁጥሮች እንደሚከተሉት ሁነዋል።
1ኛ . 5,000,000 ብር የሚስገኘው የ1ኛ ዕጣ ቁጥር 0337949
2ኛ. 2,500,000 ብር የሚስገኘው የ2ኛ ዕጣ ቁጥር 1202412
3ኛ.1,250,000 ብር የሚስገኘው የ3ኛ ዕጣ ቁጥር 0674207
4ኛ.600,000 ብር የሚስገኘው የ4ኛ ዕጣ ቁጥር 0765249
5ኛ. 300,000 ብር የሚስገኘው የ5ኛ ዕጣ ቁጥር 0554605
6ኛ. 150,000 ብር የሚስገኘው የ6ኛ ዕጣ ቁጥር 1127709
7ኛ. 100,000 ብር የሚስገኘው የ7ኛ ዕጣ ቁጥር 1750931
8ኛ. 18 እጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 3,000 የሚስነኘው ዕጣ ቁጥር24699
9ኛ.18 ሰዎች እያንዳንዳቸው ብር 1,500 የሚስገኘው ዕጣ ቁጥር 74363
10ኛ 180 ዕጣወች እያንዳንዳቸው ብር 600 የሚስገኘው ዕጣ ቁጥር 1684
11ኛ. 180 ዕጣወች እያንዳንዳቸው ብር 300 የሚስገኘው ዕጣ ቁጥር 0538
12ኛ. 180 ዕጣወች እያንዳንዳቸው ብር 150 የሚስገኘው ዕጣ ቁጥር 3850
13ኛ. 1,800 ዕጣወች እያንዳንዳቸው ብር 120 የሚስገኘው ዕጣ ቁጥር 534
14ኛ. 1,800 ዕጣወች እያንዳንዳቸው ብር 90 የሚስገኘው ዕጣ ቁጥር 687
15ኛ. 18,000 ዕጣወች እያንድ ብር 45 የሚስገኘው ዕጣ ቁጥር 50 (የማስተዛዘኛ ዕጣ) ደግሞ 1 ቁጥር በመሆን ወጥቷል
አስተዳደሩ ለእድለኞች እንኳን ደስ አላቹህ እያለ https://t.me/National_Lottery በመግባት ማግኘት የምትችሉ ሲሆን ለኸዳጆቻቹህ በማጋራት ማውጫው እንዲደረስ አድርጉ ። እናመሰግናለን !
ብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር
መልካም በዓል !
አማኑኤል ፍቅርህ ይማርካል 😭😭😭
*በደለኛ ሳትሆን እንደበደለኛ ተቆጠርክ
* መምህር እና ጌታ ስትሆን እንደ ሀጤተኝች ተሰቀልክ
* የሚታየውን እና የማይታየውን የፈጠርክ መምህር እና ጌታ በኛ በሀጢተኞች እጅ ተገረፍክ 😭
አማኑኤል ፍቅርህ ይማርካል ይሔ ሁሉ ለኔ ነው 🙏🙏🙏
_ልጆች
እስከ 9:00 (ዘጠኝ )ሰዓት ለምን እንደምንፆም ያውቃሉ?
አርብ እሮብንስ ለምን እንደምንፆም ያውቃሉ?
1ኛ እሮብ ቀን አይሁዶች ተሰባስበው ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ እንዴት እንደሚይዙት እስከ 9:00(ዘጠኝ)ሰዓት ተመካክረው በዘጠነኛው ሰአት ምክራቸውን ጨርሰው የተፈራረሙበት ሰዐት ነው።
2ኛው ደግሞ አርብ ቀን ነው አርብ ቀን ሲገርፋት ሲንገላቱት ከዋሉ በኋላ 9:00(ዘጠኝ) ሰዓት ሲሆን በመስቀል ላይ ሰቅለው ገደሉት።
እስከ ዘጠኝ ሰዓት የምንፆምበት ሚስጥር ይህ ነው።
3ኛ እሮብ ቀን የምንፆመው አይሁዶች ጌታን ለመያዝና ለመግደል የተስማሙበት ቀን ስለሆነ ።
የአይሁዶች ምክር አይስማማንም በማለት እሮብን እንፆማለን።
4ኛ አርብ ቀን ነው አርብ ቀን አማላካችን ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ የሰውን ልጅ ለማዳን ቢመጣ የሰው ልጅ በመልካምነት ፈንታ ክፋትን መርጦ ጌታውን ገረፈ አንገላታ ሰቀለ ገደለ። እናም ይህ በመሆኑ እኛ ክርስትያኖች የጌታ መገረፍ መንገላታት መሰቀል አይስማማንም በማለት አርብ ቀንን እንፆማለን።
እግዚአብሔር አምላክ የመንግስቱ ዎራሾች ያድርገን ያድርጋቹህ 🙏🙏??
#ሼር በማድረግ ለማያውቁ ያሳውቁ
ጸሎተ ሀሙስ
🙏🙏🙏
ጸሎተ ሐሙስ
❤✌
😂😂😂😂😂
😍😍😍👌
"ሆሳዕና በአርያም"። የበአሉ ትርጉም
የበአሉ ትርጉም፣~ በአብይ፣ ዘካርያስ 9:9-አንች የፂሆን ልጅ ሆይ፥እጅግ ደስ ይበልሽ፤አንች የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ ፥እልል በይ፤እነሆ፣ንጉስሽ ጻድቅ እና አዳኝ ነው ፤ትሁትም ሁኖ በአህያም፥በአህያይቱ ግልገል በዉርጫይቱ ላይ ተቀምጦ ወደ አንች ይመጣል ።
የተነገረው የትንቢት ቃል ይፈጸም ዘንድ ከደቀመዛሙርቱ ሁለቱን፣"ማቲ 21 ፥ 2 - በፊታችሁ ወዳለች መንደር ሂዱ በዛም የታሰረች አህያ ውርንጭላ ታገኛላቹሁ ፈትታቹሁ አምጡልኝ አላቸው "አህያዋ ከነ ውርንጭላዋ ነፃነቷን ተገፋ የለመለመ ሳር እንዳትበላ ፣የጠራውን ውሃ እንዳትጠጣ ፣ታስራ እንደነበረ ሁሉ ፣ የሰው ልድ ለአምስት ሺህ አምስት መቶ
ዘመን በሰይጣን አገዛዝ ስር ወድቆ ፣ ነፃነቱን አጥቶ ፣ ፀጋው ተገፎ፣ክብሩ ጐስቁሎ፣ በእግረ አጋንንት ይረገጥ እንደነበር የሚመለክት ነው።
ጌታችን በክብር ሁኖ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ የፋሲካን በአል ለማክበር ከየአገሩ የመጡ ፣ከሞተ እና ከተቀበረ በኋላ በአራተኛው ቀን ጌታችን ከሞት ያስነሳው አላዛርን ለማየት የተሰበሰበው ብዛት ያለው ህዝብ የዘንባባ ዝንጣፊ እና የለመለመ ቅጠል በመያዝ ልብሳቸውን በየመንገዱ በማንጠፍ " በጌታ ስም የሚመጣው የተባረከ ነው፣ በሰማይ ሰላም በአርያም ክብር "እያሉ ሰማያዊ አዳኝ መሆኑን አውቀው በክብር ታላቅ በሆነ አቀባበል ተቀብለውታል።
"እግዚአብሔርን አመስግኑ ፣ስሙንም ጥሩ በአህዛብም መካከል ስራውን አስታውቁ ፣ስሙ ከፍ ያለ እንደሆነ ተናገሩ ።ታልቅ ስራ ሰርቷልእና
ለእግዚአብሔር ተቀኙ ። ይህንም በምድር ሁሉ ላይ አስታዉቁ "ኢሳ 12፥4 ተብሏልና ስሙን አመስግነን ክብሩን ለመውረስ የአምላካችን ቅዱስ ፈቃዱ ይሁን አሜን 🙏🙏🙏
መልካም የሆሳእና በአል ይሁንላቹህ 🙏🙏🙏
በማድረግ ለማያውቁ አሳውቁ ፔጁን ተቀላቀሉ ❤
መልካም የሆሳእና በአል 🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
ውብ ቤተሰብ 😍
3ኛ ልጅ በቅርቡ ትገላገላለች በሰላም ተገላገይ ቤቲ ❤
ሚጢጢየወዎቹ ባለሀብቶች!
እራሳቸውን እንደ ጀፍ ቤዙዝ የሚቀጥሩት!
ለማንኛውም ምክር ቢጤ አለኝ ሀብተም ህዩኝ ህዩኝ አይልም።
ስለናንተ ሌላው ያውራላቹህ።
በርግጥም ቁርሱን በልቶ መሳውን ከማይደግም መሀበረሰብ ልትሻሉ ትችላላቹህ! ነገር ግን ከዚህ ቁርሱን በልቶ ምሳውን ከማይደግም ህዝብ በወሰዳቹህት ቀጥተኛ ባልሆነ ገንዘብ በየቀኑ እየወጣቹህ አታደንቁሩን።
አታደንቁሩን በቃ አታደንቁሩን።
በአለም ላይ እንደ መፅሐፍ ቅዱስ የተነበበ መፅሀፍ የለም።
😍
ፈገግ እያላቹህ 😁
ለዚህ ፎቶ ምን አይነት አስተያየት አለወት?
ኢትዮጵያ እንደ ሀገር እንድትቀጥል ያደረክ ፋኖ ክብር ይገባሀል 🙏
#ፋኖ❤😍
የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ረድኤት በረከት አይለየን 🙏
🙏
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏😍
ሁሉንም አዠንጃ ተውትና ለመስቀሉ እሮጣለሁ በማለት እንባረክ 🙏
ለመስቀሉ እሮጣለሁ 🏃
እስኬው ባለብሩህ አዕምሮ እነወድሀለን 😍
ስሙን የሚነግረኝ ?
ምእመናን የቤተክርስቲያን ደጃፍ ለምን እንደሚሳለሙ ያውቃሉ?
👇👇👇
የቤተ ክርስቲያን ደጃፍ ለምን እንደሚሳለሙ ያውቃሉ?
በትህምርተ መስቀል ካማተብን በሗላ የቤተ ክርስቲያኑን ደጃፍ በእምነት ስንሳለም ተመልክተው የሚገርማቸው አይጠፋም።
እንዲህ ያሉ ሰወች ዐጸዱን ደጃፋን መስኮቱን መሳለማችን እነርሱ እንደሚስቡት በልማድና የለምክንያት አይደለም።
ደጃፋን የምንሳለመው የተለያየ ምክንያት አለን።
👉👉👉፩(1)ቤተ መቅደሱን እንዲሁ በውስጥና በዙርያው ያለውን የነካ ስለሚቀደስበት የቅብዐት ዘይት ወስደህ ማደርያውን በእርሱ ያለውን ሁሉ ትቀደሳለህ ቅዱስም ትሆናለህ ሲል ለሙሴ አዞታል ኦርት ዘፀ ፵÷፱/40÷9/እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እና ዙርያው ያሉ ሁሉ እንዲቀደሱ አዟል። ደብተራ ኦሪት ሲተከል የሰለሞን ቤተ መቅደስ ሲሰራ ዙርያው በቅብዓ ቅዱስ ተቀድሷል የቤተ መቅደሱ ደጃፍ መሳለም መሳም የሚስፈልገው ለዚህ ነው።
ሕንፃ ቤተ ክርስቲያኑ ደጃፉ በቅበዓ ሜሮን የከበረ የተቀደሰ ስለሆነ የሚሳለመው የሚተባበሰው ሁሉ ይቀደሳል።
👉👉👉፪(2)ቤተ መቅደስ የክርስቲያን ማደርያ ስለሆነ
በሌላ በኩል ቅዱስ ጳውሎስ እንደተናገረው ቤተ ክርስቲያን የክርስቶስ አካል ዘርፉ ልብሱ መቅደሱ ናት። ኤፍ ፭÷፳፫/5÷23/አካል ከእራስ ፀጉር እስከ እግር ጥፍር የለውን ሁሉ እንደሚይዝ ቤተ ክርስቲያን የክርስቶስ አካል ናት ሲባል የቤተ ክርስቲያን አካል ሁሉ ያጠቃልላል። ስለዚህ አካሉ የሆነችው ይች ቤተ ክርስቲያን/መቅደስ/መሳለም መተባበስ የጌታችን የልብሱን ዘርፍ በመንካቷ አስራ ሁለት አመት ደም ሲፈሳት ኖራ እንደተፈወሰች ሴት የእምነት ጥንካሬ ምልክት ነው ሉቃ ፰÷፵፫-፵፰/8÷43-48/በእምነት ለሚሳለም ለሚኖር ሰው የቤተ ክርስቲያን ደጃፎቿ ዐአጸዱ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያለው ጠበል አጥሩ ቅጥሩ ውስጡ ውጩ ሁሉ ፈውስና መደሀኒት ይሆናል።
👉👉👉፫(3)ቤተ መቅደሱ የመለኮት ማደርያ ስለሆነ ቤተ ክርስቲያን/ቤተ መቅደሱ/የመለኮት ማደርያ ነው። በሰማይ በክብር የሚኖር እግዚአብሔር በቤተ መቅደሱ በረድኤት ያድራል።ቤተ መቅደሱን የክብሩ መገለጫ አድርጎታልና።
አሁንም ስሜ በዚያ ለዘለአለም ይኖር ዘንድ ይህን ቤተ መቅደስ መርጫለው ቀድሻለውም አይኖቸና ልቤም ዘወትር በዚያ ይኖራሉ ፪/2/ዜና ፯÷፲፮/7÷16/ወደ ማደርያወቹ እንገባለን መዝ፻፵፩÷፯/131÷7/እንዲል ቤተ መቅደሱ የእግዚአብሔር ማደርያ ስለሆነ ደጃፋ ቅጥሩ ሁሉ የተቀደሰ በበረከት የተሞላ ነው።
ስለዚህ ወደ ቤተ መቅደስ የሚቀርብ ሰው ይህን እያሰበ ይሳለማል።ስለዚህ ሰው ሁሉ የቤተ ክርስቲያን ደጃፏን/ደጀ ሰላሞን/ሰላም ለኪ ቤተክርስቲያን አምሳለ እየሩሳሌም ቅድስት/ቅድስት የምትሆን የሰማያዊው እየሩሳሌም አምሳል የሆንሽ ቤተ ክርስቲያን ሆይ ሰላምታ ይገባሻል/እያልን ደጀፏን አጥሯን እንሳለማለን።
ወሰብሀት ለእግዚአብሔር!
ወለወላዲቱ ድንግል!
ወለመስቀሉ ክቡር!
ጳጉሜ 5/2013
መልካም በአል🌻
🇪🇹
የእለቱ ምርጥ ፎቶ 😍
ውብ ቀን ይሁንላችሁ 🙏🙏🙏
የነዚህ ሁለት ሰወች ሆድ ሲገናኝ አለም ታልፋለች 😁
የሰው ልጅ እድሜው በጨመረ ቁጥር አደገ ይባላል።
መረሳት የሌለበት ነገር ደግሞ የሰው ልጅ እድሜው በጨመረ ቁጥር ወደ ሞት አፋፍ እየተጠጋ እንደሆነ ነው።
እንኳን አመታዊ በአል አደረሳቹህ 🙏
ዛሬ ይችን ምድር የተቀላቀልኩበት ቀን ነው 🎂
በዛሬዋ ቀን የተወለዳቹህ ሁሉ መልካም ልደት✨🌋🎂🍮🍞🍿🍔
የሀገራችን እረጃጅም ሰወች
ምነው ሁለት ሜትር ከሀምሳ ሴንቲ ሜትር ነው የተባለው አጥሮ ሁለት ሜትር ከሃያ አምስት ሴንቲ ሜትሩ እረዘመ 😎
👀👀👀👀👀👀😲
በምስጋና አምሹ😍
ደህና እደሩ ❤
Addis Ababa
09215654
Be the first to know and let us send you an email when Surafel moges posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.