የኢየሱስ የስሙ ሀይል ዛሬም ይሰራል
ሐሙስ / ጥር 16 / 11:00
ወዳጆን ጋብዘው ይምጡ
የኢየሱስ የስሙ ሀይል ዛሬም ይሰራል
ሐሙስ / ጥር 16 / 11:00
ወዳጆን ጋብዘው ይምጡ
እሁድ / ጥር 12
“ከቀስት ፊት ያመልጡ ዘንድ፥ ለሚፈሩህ ምልክትን ሰጠሃቸው።”
— መዝሙር 60፥4
ኢየሱስ ያድናል !!!.
“ይህን እንጀራ በበላችሁ ጊዜ ሁሉ፥ ይህንም ጽዋ በጠጣችሁ ጊዜ ሁሉ ጌታ እስኪመጣ ድረስ ሞቱን ትናገራላችሁና።”
— 1ኛ ቆሮንቶስ 11፥26
እሁድ / ጥር 5
ድንገት ይመጣል
አክትስ የኢየሱስ ምስክር ቤተክርስቲያን
ሐሙስ / ታሕሳስ 4
+++ የፅናት በረከቶች +++
“በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፤ ከተፈተነ በኋላ ለሚወዱት ተስፋ ስለ እርሱ የሰጣቸውን የሕይወትን አክሊል ይቀበላልና።”
— ያዕቆብ 1፥12
= ጥርጥር የሌለው ነገር ለፀናችሁበት ነገር ድል ማግኘታቹ ነው
= እግዚአብሔር በመጠበቅ ለፀኑ የሚበልጥ ክብር አለ =
የዚህን ቃል መንፈስ መጥተው ይካፈሉ
ሐሙስ / ታህሳስ 4 / 11:00 ፈፅሞ አይቀርም
ናና ናና ሙሽራዬ
አክትስ ልጆች
እሁድ / ሕዳር 30
****🌎 መለኮታዊ ኃይል 🌏****
“ስለ እናንተ ነቀዙን እገሥጻለሁ፥ የምድራችሁንም ፍሬ አያጠፋም፤ በእርሻችሁም ያለው ወይን ፍሬውን አያረግፍም፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።”
— ሚልክያስ 3፥11
ሐሙስ / ጥቅምት 22 / 11:00 አይቀርም
* ለሁሉም ሰው እጅ በመጫን ቀንበርን ሁሉ በመስበር ይፀለያል
@ አይቀርም ወዳጆን ይጋብዙ
አክትስ ቤተክርስቲያን
ሐዋርያው ትንሳኤ ጌታቸው
= = የጠላትህ እልልታ አይቀጥልም = =
ፍልስጥኤማውያን እልል እያሉ ተገናኙት። የእግዚአብሔርም መንፈስ በኃይል ወረደበት፤ ክንዱም የታሰረበት ገመድ በእሳት እንደ ተበላ እንደ ተልባ እግር ፈትል ሆነ፥ ማሰሪያዎቹም ከእጁ ወደቁ። አዲስም የአህያ መንጋጋ አገኘ፥ እጁንም ዘርግቶ ወሰደው፥ በእርሱም አንድ ሺህ ሰው ገደለ። መሳፍንት 15፥14-15
እሁድ / ግንቦት 13
ሻሎም ቅዱሳን እግዚአብሔር ያለው ሆነ
**--++**--++**--++**--++**--++**--
የአገልጋይ ትንሳኤ የሐዋርያዊ ሹመት
በአክትስ የኢየሱስ ምስክር ቤተክርስቲያን
ሐምሌ 2013 ዓ.ም
አግዚአብሔር ያለው ይሆናል አይቀርም
*-++-**-++-*-++-**-++-**-+*-+*-*
የአገልጋይ ትንሳኤ ሐወርያዊ ሹመት
አክትስ የኢየሱስ ምስክር ቤተክርስቲያን
ሐምሌ 2013 ዓ.ም
የልዩነት ቅባት
*-*-*-*-*-*-*
እሁድ / የካቲት 7 / ከ4:00 ጀምሮ
የጌታ እራትየምንወስድበት ልዩ ፕሮግራም
ይምጡ ወዳጆን ይጋብዙ