Nfas Mereja Network

Nfas Mereja Network ንፋስ መረጃ ኔትዎርክን ይከተሉ!

😭ለሚ ኩራ አባቱን ና ወንድሙን በቤንዚል አርከፍክፎ ያቃጠለው ግለሰብ* አባቱ ሲሞቱ 😭* ወንድምየው ተርፏል🙏ቤተሰቦቼ ለእኔ ምንም ቦታ የላቸውም በሚል ምክንያት * ወላጅ አባቱንና ታላቅ ወንድ...
05/07/2023

😭

ለሚ ኩራ

አባቱን ና ወንድሙን በቤንዚል አርከፍክፎ ያቃጠለው ግለሰብ

* አባቱ ሲሞቱ 😭
* ወንድምየው ተርፏል🙏

ቤተሰቦቼ ለእኔ ምንም ቦታ የላቸውም በሚል ምክንያት

* ወላጅ አባቱንና ታላቅ ወንድሙን

ቤንዚል በመርጨት በቁም ያቃጠላቸው ተከሳሽ በቁጥጥር ስር ዋለ።

ተከሳሹ የወንጀል ድርጊቱን የፈፀመው በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2 ክብረ ደመና ሙሉ ወንጌል አካባቢ ሰኔ 26 ቀን 2015 ዓ/ም ከምሽቱ 1:00 ሰዓት ነው።

ተከሳሹ ግለሰብ ከዚህ ቀደም በሌላ ወንጀል ተከሶ ታስሮ የነበረና በፍርድ ቤት ዋስትና የተለቀቀ ሲሆን ከእናቴ በስተቀር ለእኔ የሚያስብልኝ የለም በሚል ምክንያት ከሳምንት በፊት በአንድ ሺህ ስድስት መቶ ብር ቤንዚል በመግዛት

አባቱና ታላቅ ወንድሙ የግል ጉዳያቸውን ፈፅመው በመምጣት ቤት ውስጥ ቁጭ ባሉበት እናትዬውን ውሃ አምጭልኝ ብሎ ከቤት መውጣታቸውን ጠብቆ ቤንዚሉን አርከፍክፎባቸው

ክብሪት በመለኮስ ማምለጥ እንዳይችሉ በሩን ቆልፎ ለማምለጥ ሲል በፖሊስ በቁጥጥር ስር ውሏል።

ተጎጂዎችን ከአካባቢው ነዋሪዎች ጋር በመተባበር ወደ ህክምና ቢወስዱም

አባትዬው ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን😭

ታላቅ ወንድሙ በህክምና ላይ ይገኛል

በተከሳሹ ላይ ምርመራ እየተጣራበት ይገኛል።

Via AAP

NfasNfas Mereja NetworkeNfas Mereja NetworkwNfas Mereja Network

🥹ተሰርዛለች አርቲስት ፍላጎት አብርሃም ከዳኝነት "ተሰርዛለች"የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን "የኢትዮጵያ አይዶል"ን የመክፈቻ ሥነስርዓት በቀጥታ ስርጭት እያስተላለፈ ነው። በዚህ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ...
04/07/2023

🥹

ተሰርዛለች

አርቲስት ፍላጎት አብርሃም ከዳኝነት "ተሰርዛለች"

የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን "የኢትዮጵያ አይዶል"ን የመክፈቻ ሥነስርዓት በቀጥታ ስርጭት እያስተላለፈ ነው።

በዚህ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ላይ፣ አርቲስት ፍላጎት አብርሃም ከዳኝነት ተሰርዛለች

EBC ኢትዮጵያ አይዶልን እንደሚጀምር ለበርካታ ወራት በለቀቀው ማስታወቂያ ላይ

* አርቲስት ፍላጎት አብርሃም
* ከሰርፀ ፍሬስብሃት
* ከነብዩ ባዬ
* ከዝናሽ ኦላና እና ከአርቲስት ሰራዊት ፍቅሬ

ጋር በዳኝነት እንደምትሰየም ሲገለፅ ነበር።

ይሁን እንጂ በዛሬው የመክፈቻ ስነ ሥርዓት ላይ አልተገኘችም፤

ከዳኝነት ተሰርዛለች።

አርቲስት ፍላጎት አብርሃም፣ በቅርቡ በተካሄደው በጉማ የፊልም ሽልማት ስነስርአት ላይ

" አፏን ሸብባ"

በዝምታ አፈናን ከቃላት በላይ ሃይል ባለው መንገድ በመግለፅ መነጋገሪያ መሆኗ ይታወቃል።

Via ወሰንሰገድ ገብረኪዳን

Nfas Mereja Network

 || መራሪ ሀዘን😪💔አያቷን ከቤት ያፈናቀለች 50 ዓመት የኖሩበት ቤት በ120 ሺህ ብር አስፈርማለራሷ አድርጋ አያቷን እማማ አስካለን በረንዳ እንዲወጡ ያደረገችው የልጅ ልጅ የፈለገ ብትናገሪ...
04/07/2023

|| መራሪ ሀዘን😪
💔

አያቷን ከቤት ያፈናቀለች

50 ዓመት የኖሩበት ቤት በ120 ሺህ ብር አስፈርማ
ለራሷ አድርጋ

አያቷን እማማ አስካለን በረንዳ እንዲወጡ ያደረገችው የልጅ ልጅ

የፈለገ ብትናገሪ ማንም አይሰማሽም

💔

ይሄ ነው እንግዲህ የመጣብን ትውልድ

💔
NfasNfas Mereja NetworkeNfas Mereja NetworkwNfas Mereja Network

04/07/2023

ለፈጣን መረጃ ንፋስ መረጃን ይከተሉ!

Address

Adis Ababa
Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Nfas Mereja Network posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share