05/10/2022
ለተከበረው ለወላይታ ዞን አስተዳደር
ለተከበረው ለወላይታ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት
ለተከበረው ለደቡብ ብሔረ በሔረሰቦችና ሕዝቦች ጠቅላይ
ፍ/ቤት
ጉዳዩ፦
የገሡባ ከተማ መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ፕረዝዳንት ከሕዝቡ ጫንቃ ቅርብ ቀን ካልተነሣ በከተማይቱ
አደገኛ ቀውስ ልከሠት እንደምችል አንድ ሥሙን ለመጥቀስ ያልፈለገ ግለሠብ ለፋና ረዲዮ አብዮቱታ ሥያቀርብ ካዳመጠነው እያጋራን እንገኛለን ስለሆነም ከላይ የተዘረዘሩ ከፍተኛ የሕዝብ መገልገያ ተቋማት ወደ ሥፍራው ወረደው ምን እንደተከሠት በማረጋገጥ የድምጹ ምላሽ እንድትሆኑ የምለው (ወኢኔ)ነው። በመቀጠል
በየ አካባቢያችን ለምነሡ ለሕዝብ አብዮቱታዎች
ድምጽ እንሆናለን ባሉበት ሆኖ መረጃ ካሎት ያጋሩን
ፍትሕ ለሠላም!
ፍትሕ ለሐገር ብጽግና!
ፍትሕ ለሁሉ ነገር!
(መስከረም 24 ቀን 2015 ዎላይታ ሶዶ ኢትዮጵያ)