10/04/2024
ስር ውለዋል‼️
ሆቴልና አልጋ ቤቶች እንግዳ እየመሰሉ የሚሰርቁ ግለሰቦች ከሆቴሉ ሰርቀው ስወጡ እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል።
በሀዋሳ ከተማ ታቦር ክፍለከተማ ቡርቅቶ ሆቴል ውስጥ አልጋ ተከራይተው በሆቴሉ ከሚያድሩ ተጫዋቾች እስማርት አይፎኖችንና ዕቃዎቻቸውን እየሰረቁ ባሉበት በእጃቸው በያዙት ለስርቆት ከሚጠቀሙት 240 በላይ ማስተር ቁልፎች ፣ የአሜሪካ ዶላሮች ፣ የባንክ ቼክ ከሰረቁት 7 ስልኮች ጋር በፖሊስ እጅ ከፍንጅ ተይዘው ወደ ሌቦች ማረፊያ ተወስደዋል።