20/09/2023
ፍትህ ለጉራጌ
ጉራጌ በተለያዩ ማህበራዊ ጉዳዮች የማዳከም እንቅስቃሴ ይቁም
የጉራጌ ማህበረሰብ ውብ መልካምድር አቀማመጥላይ ላይ ያለ ብዙ ባህሎች ያሉት በብዙ የሚቆጠሩ በአላቶች ያሉት ከበአላቶቹ አንዱ በዮኔስኮ የተመዘገበ የመስቀል በአል ነው
የመስቀል በአል አከባበር ሲከበር የተለያዩ የውጭ ሀገራት ዜጎችእና በሀገር ውስጥም የሚገኙ የተለያዩ ብሔርብሔረሰቦች ወደ ዉቢታ ጉራጌክልል ያቀናል ዜጎች
በአሉ ለማክበር በሚሔዱበት ጊዜ መንገድ ትራንስፖርት ካወጣው ታሪፍ ውጪ 3 እጥፍነው ሚያስከፍሉት ትራንስፖርት ታሪፉ 340 ሲሆን በበአሉ ምክንያት በማድረ የአንድሰው መሔጃጉዞ ብቻ1000ብር እስከ 1300 ብር ነው ሚጠይቁት በኪሎሜትር ሲተመን ከአዲስ አበባ 220 k.M ይሔ ህገወጥ ተግባር ሊቀረፍ ይገባል ብዙ ኢትዮጲያዊ የመስቀል በአል ሔዶ ማክበር ይፈልጋል በትራንስፖርት ምክንያት ሳያከብር ይቀራል መንግስት ባለበት ሀገር ይህ አሳፋሪ ተግባር ሲደረግ ማየት ያሳፍራል
እንደሌላ ክልል ትራንስፖርት መንግስት የህዝብ ማመላለሻ አውቶቢሶች ሊመድ ይገባል ሁላቹም ሼር ሼር አድርጉት Bini Kassa Ze Atirfo