27ኛ ለሊት ሼክ አብዱረህማን አል ሱደይስ ስል ፊሊስጢን ወንድሞቻችን ያደረጉት ዱዓ 🤲🤲
የሕዝብ በዓላት ረቂቅ አዋጅ ውይይት ላይ የጊዜ ቀመር አጠቃቀምን አስመልክቶ የተነሳ ሐሳብ
#ሼር በማድረግ መልዕክቱን አዳርሱ!!
መረጃወችን ለወዳጄ ዘመድ ሼር ያርጉ!
የቴሌግራም ቻናላችን ከስር በሊንኩ ይቀላቀሉ👇
https://t.me/+UAKV32q7U2HKzEMf
አላሁ አክበር
በትናንትናው እለት በመጅመዕ አተ ተቅዋ መስጅድ ከተራዊህ ሰላት ብኋላ አንድ ወንድም በሸይኽ አሊዘይን መሀመድ ሸሀዳን ይዞ ወደ እስልምና ገብቶል ።
اللهم أعز الإسلام والمسلمين
اللهم أرفع رأية الإسلام عالية
መረጃወችን ለወዳጄ ዘመድ ሼር ያርጉ!
የቴሌግራም ቻናላችን ከስር በሊንኩ ይቀላቀሉ👇
https://t.me/+UAKV32q7U2HKzEMf
የምናባዊ ደብዳቤ ……… ለተወዳጁ ለኡስታዝ ኑሩ ቱርኪ
እባካችሁን እስከመጨረሻው ያዳምጡ!! ሼር ሼር ያድርጉ
የሁለት አለም ሰዎች 🤔
አልሃምዱሊላህ ሙስሊም አድርገህ ለፈጠርከኝ ጌታ
ኢትዮጵያ ሀገራችን ! ሃይማኖታችን ናት !
እባካችሁን እስከመጨረሻ ያዳምጡ ፣ ሼር SAHRE ያድርጉ Ustaz Yassin Nuru / ياسين نورو
መረጃወችን ለወዳጄ ዘመድ ሼር ያርጉ!
የቴሌግራም ቻናላችን ከስር በሊንኩ ይቀላቀሉ👇
https://t.me/+UAKV32q7U2HKzEMf
አላሁ_አክበር
"በአንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ 558 የአለም ዋንጫ እግር ኳስ ደጋፊዎች # እስልምናን
ተቀብለዋል።" ዳኢ ፈይሰል አልሀሺሚ
# ኳታር ታሪክ እየሰራች ነው ገና ኳሱ ሳይጀመር
የዳኢውን ንግግር ቪዲዩውን ላይ ያገኙታል
ﻓﺎﻟﻠﻬﻢ ﻋﺰّﺍً ﻟﻺﺳﻼﻡ ﻭﺍﻟﻤﺴﻠﻤﻴﻦ
የቴሌግራም ቻናላችን ከስር በሊንኩ ይቀላቀሉ👇
https://t.me/+UAKV32q7U2HKzEMf
ሙስሊም ወንድ የኮሌጅ ተማሪዎች
" እህቶቻችን በሂጃብ ምክንያት ትምህርት ተነፍገው ሳለ እኛ በሰከነ መንፈስ
ትምህርታችንን መከታተል አንችልም ! በመሆኑም እህቶቻችን ሂጃብ ለብሰው
መማር እስኪፈቀድላቸው ድረስ እኛም ትምህርት አቁመናል "
ሼር በማድረግ ለወዳጅ ዘመድ ያዳርሱ‼
https://t.me/EthioomahTvchannle
በህይወቴ እንደዚህ ያለ ቪዲዮ ተመልክቼ አላውቅም።
ራሴ የወጣሁበት ያህል ነው የተሰማኝ። የጌታየ ጥበብና ስራ እጅግ ድንቅና
ግሩም ነው። እንዲህ ካለው አፈጣጠር እኔና እናንተን አስገኝቷል። ልጁ አየር
ከማግኘቱ በፊትና በዃላ ያለው ሁኔታ እጅግ ያስደንቃል።
ጌታየ በምን ቃላት ልግለፅህ!
ስራህ ድንቅ ነው!
ﺛُﻢَّ ﺧَﻠَﻘْﻨَﺎ ﺍﻟﻨُّﻄْﻔَﺔَ ﻋَﻠَﻘَﺔً ﻓَﺨَﻠَﻘْﻨَﺎ ﺍﻟْﻌَﻠَﻘَﺔَ ﻣُﻀْﻐَﺔً ﻓَﺨَﻠَﻘْﻨَﺎ ﺍﻟْﻤُﻀْﻐَﺔَ ﻋِﻈَﺎﻣًﺎ ﻓَﻜَﺴَﻮْﻧَﺎ ﺍﻟْﻌِﻈَﺎﻡَ
ﻟَﺤْﻤًﺎ ﺛُﻢَّ ﺃَﻧﺸَﺄْﻧَﺎﻩُ ﺧَﻠْﻘًﺎ ﺁﺧَﺮَ ۚ ﻓَﺘَﺒَﺎﺭَﻙَ ﺍﻟﻠَّﻪُ ﺃَﺣْﺴَﻦُ ﺍﻟْﺨَﺎﻟِﻘِﻴﻦَ
ከዚያም ጠብታዋን (በአርባ ቀን) የረጋ ደም አድርገን ፈጠርን፡፡ የረጋውንም ደም
ቁራጭ ሥጋ አድርገን ፈጠርን፡፡ ቁራጯንም ሥጋ አጥንቶች አድርገን ፈጠርን፡፡
አጥንቶቹንም ሥጋን አለበስናቸው፡፡ ከዚያም (ነፍስን በመዝራት) ሌላ ፍጥረትን
አድርገን አስገኘነው፡፡ ከሰዓሊዎችም ሁሉ በላጭ የሆነው አላህ ላቀ፡፡
ሼር በማድረግ ለወዳጅ ዘመድ ያዳርሱ‼
https://t.me/EthioomahTvchannle
የፈረንሳዩ ፕሬዝደንት ኢማኑኤል ማክሮን በጉብኝት ላይ እያሉ
በጥፊ ተመቱ
ፕሬዝደንቱ በደቡብ ምስራቅ ፈረንሳይ በምትገኝ ደሮም
በተባለች ከተማ ጉብኝት በማድረግ ላይ እያሉ ነው
የተመቱት
ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ ሁለት ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል
የፈረንሳዩ ፕሬዝደንት ኢማኑኤል ማክሮን የስራ ጉብኝት ላይ እያሉ
በጥፊ መመታታቸው ተነግሯል።
ፕሬዚደንቱ በደቡብ ምስራቅ ፈረንሳይ በምትገኝ ደሮም በተባለች
ከተማ ጉብኝት በማድረግ ላይ እያሉ ነው ፊታቸው ላይ በጥፊ
የተመቱት።
በማህበራዊ ትስስር ድረ ገጾች ላይ የተለቀቀ ተንቀሳቃሽ ምስል
እንደሚያሳው ፕሬዝደንት ኢማኑኤል ማክሮን በተከለለ አጥር ውስጥ
የነበሩ ሰዎችን ሰላም ለማለት ጎራ ሲሉ ነው ጉዳዩ የተከሰተው።
ከብረት መከለያ አጥሩ ጀረባ ቆመው ከነበሩ ሰዎች መካከል አንድ
ግለሰብ ፐሬዝደንቱን ፊታቸው ላይ በጥፊ ሲመታም ተስተውሏል።
ፕሬዝደንት ማክሮንን በጥፊ የመታው ግለሰብም ወዲያውኑ በፀጥታ
አካላት በቁጥጥር ሲር የዋለ ሲሆን፤ ፐሬዝደንቱም በፍጥነት
ስፍራውን ለቀው ሄደዋል።
የፈረንሳይ ሚዲያዎች ዘገባ እንደሚያመለክተው ፣ ከጉዳዩ ጋር
በተያያዘ ሁለት ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ፕሬዝደንት ማክሮን በጥፊ መመታታቸውን ተከትሎ "ማክሮኒዝም
ይውደም" የሚሉ ድምጾች ሲሰሙ እንደነበረም ነው የተነገረው።