30/07/2023
ሼር
የአማራ ህዝብ መንግስት ፋኖ ይባላል።
news & media web
ሼር
የአማራ ህዝብ መንግስት ፋኖ ይባላል።
s
ጠላቶቻችን ጫካ ሳይሆን ከተማ ውስጥ ተሰግስገው ነው ህዝባችንን ለጠላት እያስገበሩት ያሉት ስለሆነም ጫካ ሆነን የምንታገለው ጠላት ስለሌለን ወደ ከተማ መጠጋትና ከተሞች መቆጣጠር መጀመር አለብን::
"ኮለኔል ፈንታ ሙሃባው"
የፌዴራል መንግሥቱና የአማራ ብልፅግና በጋራ በመሆን ፋኖን ትጥቅ እናስፈታለን ብለው በጀመሩት የደደብ ኦፕሬሽን በመናቅ ትጥቅ አንፈታም ብሎ ጫካ የገባው በኮለኔል ሞገስና ኮነሌን ፈንታ የሚመራው ሽማቂ ቡድን በመስመር ውጊያም ጠንካራ ክንዱን በማሳየት ከተሞችን እንደሚቆጣጠር በመከረ በሦስት ቀን ውስጥ ለጠላት አስደንጋጭ ለወገን ደግሞ አስደናቂ ድል መሆኑ ቀጥሏል::
ጠላቶቻችን ጫካ ሳይሆን ከተማ ውስጥ ተሰግስገው ነው ህዝባችንን ለጠላት እያስገበሩት ያሉት ስለሆነም ጫካ ሆነን የምንታገለው ጠላት ስለሌለን ወደ ከተማ መጠጋትና ከተሞች መቆጣጠር መጀመር አለብን::
የአማራው ትግል በእውነተኛ አታጋዮች እየተመራ ስለመሆኑ በዝህ በአጭር ጊዜ ብዙ ትልልቅ ድሎች ማሳያዎቹ ናቸው:: እስካሁን አማራው በራሱ ምክንያት (cause) ታግሎም አታግሎም አያውቅም::
ይህ የትግል መንገድ መነሻውንም መዳረሻውንም ሰነድ ፅፎ ማታገያ አጀንዳዎች ቀርፆ አዋጭ የትግል ስትራቴጂ ነድፎ ሰነዱን ሼልፍ ላይ አስቀምጦ በየቀኑ እየገለጠ ከእቅዳችን ምን ያህሉን አሳክተናል?ካልተሳኩስ ለምን? እያለ የሚገመግምና ነገን የተሻለ ለማድረግ በቆራጥነት የሚሰራ የትግል መስመር ነው::
ከተሞችን መቆጣሩ ድንገት የሆነ ሳይሆን በሰነድ ላይ ተፅፎ አስፈላጊነቱ ታምኖበት በእቅድ የሆነ የትግል ውጤት ነው::
ጉዞዋችን ረጅም ቢመስልም የመጨረሻውን መጀምሪያ ግን አሃዱ ብለን ጀምረነዋል:: ከህዝባችን ጋር ሆነን የማንጨርሰውን ትግል አልጀመርነውምና ወደፊትም ድጋፋችሁን ብቻ ሳይሆን ሁሉን አቀፍ ትግል ስለምንጀምር ከልጅ እስከ አዋቂው ባለው መክሊት ትግሉን እንዲቀላቀል ስለምንፈልግ በቅርብ በምንጠራው ህዝባዊ የትግል ጥሪ ሁሉም በንቃት እንዲጠባበቅ ስንል ከወዲሁ እናሳውቃለን::
አንድ አማራ!
ድል ለአማራ ህዝብ:
ኮለኔል ፈንታ ሙሃባው
ኮለኔል ሞገስ ዘገየ
ቀን 15/10/2015 ዓም
ደቡብ ወሎ ዞን ዴላንታ ወረዳ ወገል ጤና ከተማ
like follow
+
!
ደምበጫ ወደ ፍኖተ ሰላም መውጫ ያለ ማደያ አካባቢ 2 ኦራልና 5 ባስ የታጠቀ የኦነግ ኃይል አሁን ወደ ከተማው ለመግባት እየተንቀሳቀሰ ነው። መንገድ በመዝጋት ተጨማሪ ሀይል ሳይገባ ጠላትን አስተናግደዉ።
ነ
ዘረኛውና ተረኛው አገዛዝ ሰልፍ ጠርቷል፡፡ በደሴ፡፡ ዲጂታል ብልጽግናው ዋሱ መሐመድ ይችን ለጥፏል፡፡
በዚህ አጋጣሚ የደሴ ሕዝብ ፣ ለአገዛዙ ያለህን ምሬትና ተቃውሞ በድጋሜ ለማሳወቅ አጋጣሚን ብትጠቀምበት ጥሩ ነው፡፡
ሸር
አስቸኳይ መረጃ
በምስራቅ ጎጃም ዞን ደብረኤልያስ ወረዳ በጓይ በኩል ከ300 የሚበልጥ የኦህዴድ ሠራዊት ትናንት ምሽት መግባቱን ኗዋሪዎች ገለፁ።
የሥላሴ አንድነት ገዳምን አውድሞ፣መነኮሳትና ህፃናትን ገድሎ እና ዘርፎ የጨረሰው የዐብይ አህመድ ሠራዊት በሆድ አደር የወረዳው እና የዞኑ አመራሮች ታግዞ በጓይ በኩል "ፋኖ አለ፤አሰሳ እናደርጋለን" በሚል ነው ወደ በረሃው የዘለቁት።
ስለሆነም በአካባቢው የሚገኝ ማንኛውም አካል የገባው ሠራዊት ህፃናትን አርዶ እና ገዳማትን አውድሞ ለሌላ ጥፋት በመሆኑ ይህንን አውቆ አራሱን ለመከላከል በመደራጀት የተቻለውን ሁሉ እንዲያደርግ ጥሪ ቀርቧል።
ሸ
ዘመነ ተፈቷል!
ዘመነን ፋኖዎች በዚህ መልክ አጅበው ከእስር ቤት ወስደውታል!
ሼሼር
የፋሽስቱ አብይ ሰራዊት በተለያዩ ግንባሮች በነጎድጋዱ ፋኖ እየረገፈ ይገኛል
4 ሻለቃ ከነትጥቁ በምስራቅ አማራ ፋኖ ገቢ ተደርጓል
ከፍተኛ ቁጥር ያለዉ ክላሽ በሸዋ ፋኖ ገቢ ሁኗል በጎንደር በጎጃም ከቀላል እስከ ቡድን መሳሪያ ገቢ ሆኗል የፋኖን ትግል የሚቀላቀለዉ የሰዉ ሀይል ከመከላከያ ጭምር ቁጥሩ ከፍተኛ ነዉ ። ትግላችን ለ4ኪሎ ቤተ መንግስት ነዉ ድል ለተገፋዉ አማራ
ሼር
የፋሽስቱ አብይ ሰራዊት በተለያዩ ግንባሮች በነጎድጋዱ ፋኖ እየረገፈ ይገኛል
4 ሻለቃ ከነትጥቁ በምስራቅ አማራ ፋኖ ገቢ ተደርጓል
ከፍተኛ ቁጥር ያለዉ ክላሽ በሸዋ ፋኖ ገቢ ሁኗል በጎንደር በጎጃም ከቀላል እስከ ቡድን መሳሪያ ገቢ ሆኗል የፋኖን ትግል የሚቀላቀለዉ የሰዉ ሀይል ከመከላከያ ጭምር ቁጥሩ ከፍተኛ ነዉ ። ትግላችን ለ4ኪሎ ቤተ መንግስት ነዉ ድል ለተገፋዉ አማራ
ሼር
#መረጃ ሼር በማድረግ መረጃው እንዲዳረስ አድርጉ
ከሰሜን ሸዋ እስከ ወልዲያ ባለው መስመር መከላከያውን የፋኖንና የልዩ ኃይሉን ሚሊተሪ ልብስ አልብሰው ወደ ገጠራማው አካባቢ በመላክ "እኛ ፋኖ ነን ከጓደኞቻችን ጋር ልንቀላቀል እንፈልጋለን በዚህ አካባቢ ያሉትን ፋኖዎች አሳዩን" እያስባሉ ማህበረሰቡን እያደናበሩ ይገኛሉ ሲሉ ምንጮቻችን ገልጸዋል።
ስለዚህ ማንኛውም ማህበረስሰብ መረጃ ባለመስጠት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ሲሉም ጥሪ አቅርበዋል። ይህ መረጃ የመከላከያ አመራሮች ከሚኒ ካቢኔዎች ጋር ባደረጉት ውይይት "ፋኖን እንደት እናግኘው? ህዝቡ መረጃ እየሰጠን አይደለም? ምን እናድርግ?" ብለው ሲወያዩ የመፍትሄ አካል ይሆናል ተብሎ የተወሰደ ነው" ሲሉም አክለዋል።
#መረጃ ሼር በማድረግ መረጃው እንዲዳረስ አድርጉ
ከሰሜን ሸዋ እስከ ወልዲያ ባለው መስመር መከላከያውን የፋኖንና የልዩ ኃይሉን ሚሊተሪ ልብስ አልብሰው ወደ ገጠራማው አካባቢ በመላክ "እኛ ፋኖ ነን ከጓደኞቻችን ጋር ልንቀላቀል እንፈልጋለን በዚህ አካባቢ ያሉትን ፋኖዎች አሳዩን" እያስባሉ ማህበረሰቡን እያደናበሩ ይገኛሉ ሲሉ ምንጮቻችን ገልጸዋል።
ስለዚህ ማንኛውም ማህበረስሰብ መረጃ ባለመስጠት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ሲሉም ጥሪ አቅርበዋል። ይህ መረጃ የመከላከያ አመራሮች ከሚኒ ካቢኔዎች ጋር ባደረጉት ውይይት "ፋኖን እንደት እናግኘው? ህዝቡ መረጃ እየሰጠን አይደለም? ምን እናድርግ?" ብለው ሲወያዩ የመፍትሄ አካል ይሆናል ተብሎ የተወሰደ ነው" ሲሉም አክለዋል።
ሼርርር
ሰበር ዜና
#ሸዋሮቢት ነፃነቷን አወጀች
የአማራዊ ሚዲያ
ሚያዚያ 25 2015 አ/ም
አዲስ አበባ
ሸዋ ሮቢት ከተማ ከትናንት ከሰዓት ጀምሮ በህዝባዊ ኃይሉ ቁጥጥር ሰር ገባች
ላለፉት ሶስት ቀናት ከኦህዴድ ሠራዊት ጋር ከፍተኛ ትንቅንቅ ሲያደርግ የነበረው የሸዋ ህዝብ እና ጀግናው የአማራ ፋኖ አንድነት በሸዋ አካባቢውን በመቆጣጠር ከትናንት ከሰዕት ጀምሮ ህዝቡ ራሱን ማስተዳደር ጀምሯል።
የከተማ አስተዳደሩ፣የብልፅግና ፅ/ቤት እና የፀጥታ ተቋማት በሙሉ በህዝብ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
የሸዋ ህዝብ ከተማዉ በህዝባዊ ሠራዊቱ ቁጥጥር ስር እንድትወድቅ ስንቅ በማቀበል፣መንገድ በመዝጋት፣ህዝቡን ሊጨፈጭፍ የገባውን ሠራዊት በመመከት ከፍተኛ አስተዋፅኦ አበርክተዋል።
ህዝቡ ከጨፍጫፊው የብልፅግና አገዛዝ ወጥቶ እራሱን ማስተዳደር ለዓመታት ሲፈልገው እና ሲመኘው የነበረ መሆኑን በሀሴት ገልጿል።
የሸዋሮቢት ከተማ ህዝብ እና የአማራ ፋኖ አንድነት በሸዋ አካባቢውን ተቆጣጥሮ ማስተዳደሩን መጀመሩን ተከትሎ ብስጭት ውስጥ የወደቀው ኦህዴድ ብልፅግና ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሠራዊት ወደ ከተማዋ እንዲላክ ትዕዛዝ ሰጥቷል።
ከደብረብርሃን መስመር ተነስቶ "ቀይት፤ጉዶ በረት" የሚባሉ አካባቢዎች ለይ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የኦህዴድ ሠራዊት ወደ ሽዋ ሮቢት ከተማ ለመግባት ሲርመሰመስ ተስተውሏል።
የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ ጨምሮ ሁሉም የአገር ውስጥ እና የውጭ የሲቪክ ተቋማት እንዲሁም ሚዲያዎች የኦህዴድ ሠራዊት አካባቢውን ከቦ በሶስት ቀናት ውስጥ ካደረሰው የንፁሃን ጭፍጨፋ በባሰ መልኩ ሊፈፅም ከፍተኛ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን እንድታውቁልን ጥሪ እናቀርባለን ሲል ህዝባዊ ኃይሉ አስተዋቋል።ድያስፖራው ማህበረሰብም በዲፖሎማሲ እና በፋይናንስ ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ ቀርቧል።
"ከዚህ በኋላ የሸዋን ህዝብ የኦህዴድ ሠራዊትም ይሁን የኦህዴድ ብልፅግና መዋቅር በጉልበት ሊገዛ አይችልም፤በቃን፤ነፃነታችንን በክንዳችን አስመልሰናል፤ በኦህዴድ ብልፅግና መዋቅር መገደል፣መፈናቀል፣መራብ እና መጨቆን በቅቶናል፤ሁሉም የአማራ ህዝብ የራሱን ህዝባዊ አስተዳደራዊ መዋቅር ልክ እንደ ሸዋ ህዝብ ይፈጠር"ሲሉ ለተቀረው የአማራ ክፍል አስቸኳይ ጥሪ አቅርበዋል።
በስተመጨረሻ ለኦህዴድ ሠራዊት አባላት የአማራ ፋኖ አንድነት በሸዋ እና የሸዋ ህዝብ እንዲህ ሲል ጥሪ አቅርቧል"...ለወንድም የአማራ እና የደቡብ ተወላጅ የሠራዊቱ አባላት እንዲሁም ለሚመለከተው የሠራዊቱ አባላት በሙሉ ትናንት በነበረ የዕርስ በርስ ጦርነት ከ1.2 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ረግፈዋል፤ከነዚህ መካከል በመቶሽዎች የሚቆጠረው ምስኪኑ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ነው።በየጥሻው ያለቀው ሠራዊት ደም እንኳን ሳይደርቅ፣ሲያጋድሉ የነበሩ አካላት ውስኪያቸውን መራጨት ጀምረዋል፤ዛሬም ምስኪኑ የሠራዊት አባላት ለዐብይ አህመድ ሥልጣን መቆየት ብቻ ሲባል ከተደገሰለት ዳግም ዕልቂት እራሱን ሊጠብቅ ይገባል።በህዝብ ላይ አልተኩስም በማለት ህዝባዊነቱን ሊያስመሰክር ይገባል።እየከዳ ቢወጣ ልንቀበለው ዝግጅት ጨርሰናል"ብሏል።
የኦህዴዱ መከላከያ ማጀቴ ላይ ጦርነት ከፈተ።
(ሚያዚያ 23/2015- ኢትዮ 360) የኦህዴዱ መከላከያ ሃይል ማጀቴ ላይ በዚህ ሰአት ጦርነት መክፈቱን ምንጮች ገለጹ።
አበላምባ ጎጥ ቀበሌ ይሄው ሃይል ጦርነቱን የከፈተው በፋኖ ህዝባዊ ሃይልና በህዝብ ላይ መሆኑንም ገልጸዋል።
በከባድ መሳሪያ በመታገዝ ጦርነት የከፈተውን ይሄንን ሃይል ፋኖና ህዝቡ በጋራ ለመከላከል እየሞከሩ መሆኑንም ነው የተናገረዋል።
ይሄ ዜና እየተጠናቀረ ባለበት ሰአትም የኦህዴዱ ሃይል የከፈተው ጦርነት መቀጠሉንም አመልክተዋል።
ሼር
ብልፅግና የስራ አስፈፃሚ አስቸኳይ ስብሰባ ጠርቷል ።
ስብሰባው ከግርማ የሽጥላ አስከሬን ሽኝት በኃላ የሚጀመር ሲሆን በስብሰባውም በአማራ ህዝብ ላይ ዳግማዊ ቀይ ሽብር እንዲካሄድ የሚያስችል ፓለቲካዊ ውሳኔ እንደ ሚወስን ይጠበቃል ።
ሼር
ሼር ሼር
መከላከያዉ ተከፋፍሏል ሼር ሼር
የፋሽስቱ አብይ ቅጥረኛ በአንድ ቡድን ሙሉ በሙሉ ኦሮመኛ ተናጋሪ ናቸዉ ሌላዉ ቡድን ከአማራ ልዩ ሀይል ጎን የቆመዉ ጀግናዉ የቁርጥ ቀን ልጅ ነዉ በብዛት አማራ፣የደቡብክልል፣ ወላይታ፣ አፋር፣ ሶማሌ፣ጋምቤላ በመረጃ በሌጀስቲክ ለፋኖ እና ልዩ ሀይል በይፋ ድጋፍ እያደረጉ ነዉ። ሼር forward ይደረግ
በቅድሚያ የአክብሮት ሰላምታዬን በማስቀደም ከሰሞኑ በጥንታዊቷ ቅድስት ቤተክርስቲያናችን ላይ ሲካሄድ የነበረው ማዋከብ እና ቅዱስ ሲኖዶሱን የመከፋፈል ሴጣናዊ ስራ በጥብቅ እያወገዝኩ
በዛሬው ዕለት ቅዱስ ሲኖዶሱ ያሳለፈውን ውሳኔ ተከትሎ በተጠራው አዋጅ መላው ምዕመን ለሃይማኖቱ እና ለማተቡ በተጠንቀቅ እንዲቆም እና እስከመጨረሻውም የቅዱሳን አባቶቻችንን ድምፅ እንዲከተል በአፅንኦት ለማሳሰብ እወዳለሁ::
(ቅጥፈት እና እብሪት ፍፃሜው ታላቅ ውድቀት ነው።)
ቴዎድሮስ ካሳሁን
(ቴዲ አፍሮ)
እኔ በሀይማኖቴ ሙስሊም ነኝ! ነገር ግን ምንጊዜም ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ጎን ነኝ።
በአማራ ክልል የሰ/ሸዋ ዞን ከፍተኛ አመራር
ወ/ሮ ሰዓዳ ኢብራሂም በፌስቡክ ገፃቸው!
የሚዋጋልህ ሲሞት ዝም ካልክ ነገ ተረኛ ነህ
alert share
ሰበር ዜና…!!
"…ኩኩፍቱ ላይ ከመከላከያው ጋር ስንቅ ከፌደራል የሚላክ ሬሽን ተካፍላ እንድትበላ በብርሃኑ ጁላ ቀጥተኛ ትእዛዝ የተፈቀደላት ህወሓት ሰራዊቷን ከቆቦ በቅርብ እርቀት ላይ አስፍራ እያለ በዐቢይ አሕመድ ቀጥተኛ ትእዛዝ በስፍራው ያለው የዐማራ ልዩ ኃይል ራያን ለቅቆ እንዲወጣ በመታዘዙ ምክንያት ልየኃይሉ የራያን አካባቢ ለቆ በዛሬው ዕለት መውጣቱ ተነግሯል።
"…አላማጣ አካባቢ ያለው የዐማራ ልዩ ኃይልም በአስቸኳይ እንዲወጣ ቢታዘዝም ያንን ሁላ የወንድሞቻችንን ነፍስ ገብረን ምንድነው የተሳከረ ነገር? ምንድነው የታሰበው ነገር በማለት እስከአሁኗ ሰዓት ድረስ አልወጣም በማለት ግራ ተጋብቶ መቀመጡ ነው የተነገረው።
"…ህወሓትና ዐማራን ሲያደቅ፣ ሴቶችን ሲደፍር፣ ስንቁን ሙጥጥ አድርጎ ሲበላ፣ በከባድ መሳሪያ የዐማራ ኃይሎችን ከኋላ ሲደበድብ፣ የዐማራ መንደሮችን በከባድ መሣሪያ እየደበደበ ከህወሓት እኩል ዐማራን ሲያጠቃ የነበረው የኦሮሙማው መከላከያ ሠራዊት አሁን በራያ በኩል በግልፅ ከህወሓት ጋር አንድ ላይ መሠለፉ ተነግሯል። ፋኖን ስንቅ ሲከለክል የነበረው መከላከያ ሠራዊት አሁን ከቲዲኤፍ ተዋጊዎች ጋር በኅብረት ስንቅ እንዲካፈሉ በመታዘዙ አንድ ላይ እንደ አንድ ሠራዊት መታየት መጀመራቸውም ተነግሯል። ከማይጨው ማዶ ባለ ሥፍራም የመከላከያ ሠራዊቱ እና የትግራይ ኃይሎች አንድ ላይ ስልጠና እየወሰዱ መታየታቸውን የዓይን እማኞች ይናገራሉ።
"…በቀጣይ ህወሓት ለበቀል ከዐቢይ መከላከያ ጋር ወደ ዐማራ ክልል ሕግ ለማስከበር ዘመቻ እንደምትመጣ ይገመታል። በሰሜነኛው የትግራይ ክፍል የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ልብስ የለበሱ የሻአቢያ ወታደሮች የታዩ ሲሆን በራያ በኩል የትግራይ ኃይሎች የመከላከያ ልብስ ለብሰው መታየታቸውም ተነግሯል።
ሼር
ዘመነን የመግደል ዕቅድ…!! ሼር ሼር
"…ትናንት ከሰዓት ደሳለኝ ጣሰው (የክልሉ ሰላምና ደህንነት ኃላፊ) ሰዎቹን ሰብስቦ ነበር። በስብሰባውም ላይ "ዘመነን ከእስር ቤት አውጥቶ መግደሉ ከባድ ሆኗል። ስለዚህ ሦስት የመረጃ ሰዎችን ወደ እስር ቤቱ ታሳሪ አድርገን እናስገባ። መሳሪያም የሚያገኙበትን መንገድ ይመቻቻል። ሽንት ቤት ሲሄድ፣ ወይ ሲተኛ ወዘተ መግደል" በሚል ደምድመዋል። መረጃው 1000% እርግጠኛ የሆነ መረጃ ነው። ከዚህ ጎን ለጎን ኮሎኔል አለበልም በየሆቴሉ ሰዎቹን እየሰበሰበ ስለዘመነ አሟሟት እየመከረ ነው ብላለች ወፌ። ገዳዮቹ ታሳሪዎች ለመግደል ተልዕኮ ተቀብለው ሲገቡ ከነ ስም ዝርዝራቸውና የቤተሰቦቻቸው አድራሻ ጭምር አለን
"…ለማንኛውም ዘመነን ገደላችሁ ማለት ዐማራን ገደለቻችሁ፣ ዘሩንም አጠፋችሁ ማለት አይደለም። ስንፍና ነው። ይሄ ለማንም አይበጅም። ክልሉን ለጥቂት ጊዜ ለማተራመስ ካልሆነ በቀር ለማንም አይበጅምም አይጠቅምም። ይልቅ በቀጣይ በቅርቡ እንደ ገና ዳቦ ከላይም ከታችም ከወያኔና ከዐቢይ አሕመድ የኦሮሙማ ሠራዊት ጋር ስለሚኖርባችሁ አውዳሚ ጦርነት ትንፋሽ ሰብስባችሁ ብታስቡ ይሻላችኋል። የብአዴን የወያኔ ኔትወርኮች ዘመነን በመግደል ወልቃይት ጉዳይ ዐማራን ለመከፋፈል ባትደክሙ ይመከራል።
Ethio 360 Zare Min Ale ''የዐብይ አህመድ የሐዋሳው ቅሌት!'' Friday Dec 9, 2022Mereja Tv; https://gofund.me/a975b676 ...
ደብረ ፂወን ስራዉ ደብረ ሰይጣን ሲማረክ ተገድጀ ነዉ የምዋጋ እንደሚል ይጠበቃል ።
Ministry of Education Ethiopia ለቄሮ የሰጠዉ መልስ
CHEMISTRY BOOKLET CODE 15
2.D
3.A
4.A
5.A
6.B
7.A
8.D
9.A
10.A
11.B
12.C
13.D
14.A
15.C
16.D
17.B
18.B
19.C
20.C
21.A
22.D
23.D
24.D
25.B
26.D
27.B
28.A
29.B
30.C
31.C
32.D
33.A
34.C
35.C
36.B
37.D
38.A
39.C
40.D
41.C
42.C
43.A
44.C
45.C
46.A
47.D
48.A
49.D
50.C
51.D
52.B
53.D
54.D
55.B
56.C
57.D
58.C
59.A
60.B
61.B
62.D
63.C
64.A
65.C
66.B
67.B
68.C
69.A
70.C
71.A
72.C
73.B
74.D
75.D
76.B
77.B
78.C
79.C
80.C
የተማሪዎች መደፈር እና የሞት ዜና…!!
"…በደብረ ታቦር እና በባህርዳር ዩኒቨርስቲ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪ የዐማራ ሴት ታዳጊ ህፃናት የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በፀጥታ ኃይሎቹ የፌደራል ፖሊስ አባላት መደፈራቸው ተሰምቷል። በረብሻው ወቅት የሞቱም አሉ። "…ከዱር ቤት ሰሜን አቸፈር ባህርዳር ለፈተና የሄዱ አምስት ህፃናት ተማሪዎች በንዘልማ ካምፓስ አምስት ታዳጊ የገጠር ልጆች በተለይ ባህርዳር የተደፈሩትን ዩኒቨርስቲው እያከመ፣ ኪኒን እና መርፌ የሰጠ ለፈተና ያቀርባቸው እንደነበርም ተሰምቷል።
"…በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ደግሞ ፖሊሶቹ በርካታ ተማሪዎችን የደፈሩ ሲሆን በተለይ የብጥብጡ መነሣት ለፖሊሶቹ ምቹ የመድፈር ሁኔታን እንደፈጠረላቸውም ነው እማኞቹ የሚናገሩት። የደብረታቦሮቹ የደቡብ ጎንደር ተማሪዎች አሁን ያሉበት ሁኔታ የማይታወቅ ሲሆን በባህርዳር ዘንዘልማ ካምፓስ ታፍነው የተደፈሩት ታዳጊዎች እስከአሁን ወደ ቤተሰቦች ያለመሸኘታቸው ታውቋል። "…ይሄ ደግሞ ግፍም፣ ኃጢአትም፣ ነውርም፣ ጭካኔም፣ ወንጀልም ነው። ችግሩ ተደፋሪው ተቆርቋሪ አልባው ዐማራ መሆኑ ነው።
"…በአዲስ አበባም በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዮኒቨርስቲ የሁለት የዳግማዊ ሚኒሊክ ትምህርት ቤት ሴት ተማሪዎች መገደልም እየተነገረ ነው። እየቆየ ሲመጣ የሚወጡ አስደንጋጭ ዜናዎች እንደተጠበቁ ሆኖ ሚንስትር መስሪያ ቤቱ በቀጣይ ላለው ፈተና ፌደራል ፖሊሶቹ ህፃናትን እንዳይደፍሩ የሆነ ነገር ቢያደርግ መልካም ነው እላለሁ።
zemedkun bekele
ጄግናው ፋኖ አሸናፊ አለሙ የበላጎ ምሽግን ሰብሮ መሰዋቱ ተሰምቷል!
ፋኖ አሸናፊ የምስራቅ አማራ የስልጠና ሃላፊ ነበር። ፋኖ አሸናፊ አሟሟቱ የጀግና፣ አኗኗሩም የጀግና ነበር።
ትናንት መስከረም 16/2015 የምስራቅ አማራ ፋኖ በላጎ የነበረውን የአሸባሪው ህወሃት ምሽግ ሰብሮ መቆጣጠሩ ይታወሳል። ከአሸባሪው ወገን አያሌ ተዋጊዎች የሞቱ ሲሆን ምርኮና ቁስለኛም ጥቂት አይባልም።
የምስራቅ አማራ ፋኖ ስትራቴጂ የሆነው የበላጎ ምሽግን ከመቆጣጠር አልፎ፣ የአሸባሪው ህወሃትን ትጥቅና ስንቅ መማረኩ ታውቋል።
#ጥሪ ቀረበ!
#በቡሬ ጎጃም የተጀመረው ህዝባዊ አመፅ በሁሉም ስፋራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የአማራ ህዝባዊ ኃይል/ፋኖ/ ጥሪ አቀረበ።
ዛሬ ማለዳ ጀምሮ የቡሬ ወጣቶች አርበኛ ፋኖ ዘመነ ካሴ ባስቸኳይ እንዲፈታ የሚጠይቅ ሰልፍ እያካሄዱ ነው።
በተጨማሪም በየጊዜው በወለጋ የሚታረዱ አማሮች እጅግ ቁጭት ውስጥ እንደከተታቸው በሰልፉ ገልፀዋል።
አሁን ያለው ገዥ ስርዓት ስልጣኑን ለህዝብ እንዲያስረክብ በሰልፉ ተጠይቋል።
በቀጣይ በተለያዮ የአማራ ከተሞች ህዝብዊ እንቢተኝነቱ ተጠናክሮ ይቀጥላል ተብሎ ይታሰባል።
በትናንትናው ዕለት ሻለቃ መሳፍንት ተስፉ አርበኛው ባስቸኳይ እንዲፈታ መጠየቃቸው ይታወሳል።
የተለያዮ ተዋቂ ሰዎች እና አርቲስቶችም አርበኛ ዘመነ ካሴን እየጎበኙት ይገኛል።
" #ዘመነ ካሴ ጀግናችን ነው"
" #እኔም ዘመነ ካሴ ነኝ።"
" #በወለጋ የሚታረዱ አማሮች ደም፣የኛ ደም ነው።"
" #ገዥው ስርዓት ለህዝብ ስልጣን ያስረክብ።" የሚሉ መፈክሮች ተሰምተዋል።
ህዝባዊ እምቢተኝነቱ በሁሉም ስፍራ ሊቀጥል ይገባዋል።
በጣም የሚገርመው አማራ ክልል ውስጥ አሉ የሚባሉ ትልልቅ ሽማግሌዎች ትልልቅ ፖለቲከኞች
ግዴሌም አንተ የምትታገለው ለአማራነው እኛም የአማራ አይን የሆነን ጀግና ለማስጠቃት አንዳችም ምክንያት የለንም ብለው ቃል ከገቡ በኋላ
ለምን ወድ ፖሊስ ጣቢያ መውስድ ነው
ቀደም ለሱ የነገሩት ድርድሩን በሙሉ አለም አዳራሽ እንደሚቋጩትና አንድም የፌደራል ታጣቂ በስፍራው እንደማይገኝ ነው ቃል የገባቹህት አሁን ለምን ጀግናችን ወደፖሊስ ጣቢያው መውስድ አስፈለገ
የፌደራል መንግስትስ የአማራ ባህላዊ፣እሴት የሆነውን የሽምግልና መንገድ፣ለምን ወደ ጎን ሊገፈትረው ፈለገ
አሁንም እንላለን፣የያዛቹህት ጀግና አንድ ስው ብቻ አለመሆኑን እወቁልን ድፍን አማራ የማይደራደርበት ጀግና ቢኖር አርበኛ #ዘመነ ነው
በደንብ ልታስምሩበት ይገባል😡😡
#የትህነግ ፋኖን ለቅቄያለሁ ቁማር!
እስካሁን ከትህነግ ጋር በተደረጉ ጦርነቶች አንድም ፋኖ ተማርኳል ሲባል ተሰምቶ አይታወቅም። ፋኖዎች በጀግንነት ሲዋጉ ተሰውተዋል። ነገር ግን በትህነግ እጅ ተያዘ ሲባል ሰምተን አናውቅም። የሰሞኑ የትህነግ ፋኖ ማርከን ለቅቀናልም ድራማ ብቻ ሳይሆን የፋኖን ስም ያጠለሽልኛል ተብሎ ነው። የማይበገረውን የፋኖን ስም ውርስና እሴት ለማዋረድ ይጠቅመናል ከሚል ነው። በያዙት የራያና አካባቢው የፋኖ እናት፣ የፋኖ ሚስት ወዘተ እያሉ ንፁሃንን እየገደሉ ነው። የፋኖ ቤተሰብና የፋኖ ቤት ተብሎ የተጠቆመ በልዩ ሁኔታ እየተዘረፈና እየተቃጠለ ነው።
ከዚህ በተጨማሪ የትህነግ ታጣቂ ፋኖ ሲባል ገና ስሙን ይፈራዋል። በበረከት ግንባር ፋኖ መጣ ብለው ተከዜ ውስጥ ገብተው አልቀዋል። በራያ ግንባር በተመሳሳይ ፋኖዎች በርካታ የትህነግን ኃይል አሳፍረው መልሰዋል። ትግራይ ውስጥ ፋኖን ጭራቅ አድርገው በመሳላቸው በህዝባዊ ማዕበል የሚያመጡት ኃይል ከፋኖ ጋር ሊዋጋላቸው አልቻለም። አማራን ለማስጠላት የሰሩት ፕሮፖጋንዳ አሉታዊ ተፅዕኖ አድርሶባቸዋል። አሁን ያን ፕሮፖጋንዳ አስተካክለው ፋኖን እንደ ለማዳ እንሰሳ ይዘው የሚለቁት አስመስለው እየተቦተረፋ ነው። ነገሩ በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንደማለት ነው። የከበረ ስሙን ያጠለሹበታል። ሁለተኛም በማዕበል የሚያመጡት ጅምላ ስነ ልቦና ለመገንባትና አማራን በፋኖ ወክሎ ጭራቅ ለማድረግ በሰሩት ፕሮፖጋንዳ የገጠማቸውን ሽንፈት ለመቀነስ እየተጠቀሙበት ይገኛሉ።
ፋኖን ይዘን ለቀቅን ሲሉ ማንን ይዘው ነው ከተባለ እውነታው ከስር ያለው ነው። ከስር በተያያዘው መረጃ ፋኖም፣ ሚሊሻም፣ ልዩ ኃይልም ያልሆኑ አብሮ አደጎቹን ይዘው መለዮ አልብሰው ምርኮኛ ናቸው ማለታቸውን ይመሰክራል። ይህ ድራማ በተደጋጋሚ ተሰርቷል። በያዙዋቸው አካባቢዎች ሲቪሎችን አፍነው ፋኖ ነኝ በል ብለው ይቀርፁዋቸዋል። እረኞችን ሁሉ አፍነው ፕሮፖጋንዳ ሰርተውባቸዋል። ትህነግ ንፁሃን አማራዎችን አፍኖ ወስዶ፣ አሰቃይቶና በግድ ቀሮፆ የፋኖን ስም ካጠለሸ በኋላ ለአማራና ትግሬ አንድነት ሲባል ለቅቄያቸዋለሁ ብሎ ፕሮፖጋንዳ ይሰራል። የትህነግ አላማ አራማጆች የአማራ ልጆች ገንዘብ አውጥተው ባቋቋሙት ሚዲያ ሳይቀር ይህን ፀረ ፋኖ፣ ፀረ አማራ ውሸት ሲያስተላልፉላቸው ያመሻሉ። በነገራችን ላይ ፋኖዎች የሚታወቁ ናቸው። ምሬ ወዳጆም ሆነ ሀሰን ከረሙ ብትጠይቋቸው ፋኖ ተማረከብን አይሏችሁም። አልተማረከም። የዚህ የትህነግ የሀሰት ፕሮፖጋንዳ ተጠቂዎች ራያ ላይ የፋኖ ቤተሰብ ናቸው እየተባሉ በጥቆማ የተገደሉትን፣ በልዩ ሁኔታ ቤታቸው የተዘረፈና የተበረበረውንና የተገደሉትን ንፁሃን ጉዳይ መስማት አይፈልጉም ሲል ጌታቸው ሽፈራው ከትቧል።
share ሼር
ሻለቃ ምሬ ወዳጆ ለቆሎ ጥ** እርዳታ አድርጉልን ብሎ ወጥቶ ለምኖናል እነሱ ህይወታቸውን ሲሰጡ እኛ ደግሞ ከላባችን ትንሹን ብንለግስ ይህ ምሬ ወዳጆ ሚመራው ፋኖ አካውንት ነው እርዷቸው እንርዳቸው ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
MIRE WDAJO,KEDIR SEID AND MESERET
1000485333146 በተግባር እንደግፍ !!!
#መረጃ በራያ ግንባር!
ትናንት አመሻሹን ከጎብዬ ተነስቶ የአልውሀን ወንዝ እሻገራለሁ ብሎ የሞከረው መንጋ አልውሀ ሜዳ ላይ የእሳት እራት ሆኗል! ታቹን በወርቄ የገባው ሀይል በቆርኬ በኩል ሰብሬ አልፋለሁ ብሎ ቢሞክርም በትንታጉ የወሎ ፋኖ ተጋድሎ እና በሀገር መከላከያ ሰራዊታችን ልዩ ብቃት አፈር ድሜ በልቷል! በዚህ አቅጣጫ የመጣው መንጋ አላማው የባቡር መስመሩን መሿለኪያ በመጠቀም ወደ ሀራ ከተማ ሰብሮ መግባት ነበር! ነገር ግን አልተሳካለትም! የአልውሀ ሜዳ ለወራሪው ሀይል ገሀነም ሆኖበታል ።
በጀነራል ሀሰን ከረሙ፡በሞገስ ከበዴ እና በሻለቃ ደምሌ አራጋው የሚመራው ሽርጣሙ ኮማንዶ የሚል የክብር ስም ከመከላከያ ሰራዊታችን የተቸረው የወሎ ፋኖ ወያኔን ወርቄ ላይ፡ቂልጡ ላይ፡አልውሀ ሜዳው ላይ እንድሁም ጎብዬ ላይ መፈናፈኛ አሳጥቷታል! የአማራ ልዩ ሀይል እና ባለ ቀይ ቦኔቱ የመከላከያ ኮማንዶ በሌላ በኩል ገብቶ ወያኔን ሌላ ታሪክ እየሰራት ነው!
ሰበር መረጃ ሼር ሼር
ከአማራ ወደ ኤርትራ ከፍተኛ ቁጥር ያለዉ ፋኖ ገብታል። ማርያምን እናሸንፋለን።
ሃቁን መዋጥ ነው…!!
"…መከላከያው ሎጀስቲኩን በአስፓልት ወደ ወልድያ እያሸሸ ነው። ስልታዊ ማፈግፈግ ማለት ነው። ተዋጊው የኦሮሞ መከላከያ በአስፖልት እንዳትሔዱ ተብሎ መመሪያ ተሰጥቶት በባቡሩ መንገድ ማለትም በአዲስ ዓለም (አራሞ) በተባለ መንገድ ጥርግ ብሎ እንደወጣ የመረጃ ምንጮቼ ከገበሬው አፍ የሰሙትን አድርሰውኛል።
"…በሽታውን ያልተናገረ መድኃኒቱ አይገኝለትም። መፍትሄው በሃሰት ከበሮ መደለቅ፣ አጉል ሃገር ወዳድ ጀግና መስሎ በየሜዳው መታየት፣ መደስኮር ሳይሆን ቁጭ ብሎ ሰንኮፉን መንቀል ነው። ዐማራ ዳግም በህወሓት ከተወረረ የዐብይ አህመድ፣ የአገኘሁ ተሻገር ስህተት አይደለም። የራሱ የዐማራው ስህተት ነው። አከተመ።
"…እውነታውን ተቀብሎ ውርደቱን ለመቀልበስ መነሣት እንጂ በባዶ ሜዳ ማቅራራቱ ረብ የለውም። እየመረረን የኮሶን መድኃኒት እንጋተው። መድኃኒት መራር ነው። ውሸት የለመደ ጆሮ፣ ፉገራ የለመደ ጆሮ፣ እውነት ሲነገርበት ያመዋል፣ ያሳክከዋል። ያደነቁረዋል። የሌለ ጀብዱ፣ ያልተፈጸመ ተጋድሎ አይነገርም። ለመፍትሄ ታገል።
• ድል ለኢትዮጵያ ሃገሬ… ሞትና ውርደት ለዐቢይ አህመዱ ብልጽግና እና ለደብረጽዮኑ ህወሓት…!!
Be the first to know and let us send you an email when ነጋሪት ሚዲያ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.
Want your business to be the top-listed Media Company?