The Republic

The Republic let's be voice for voiceless peoples

04/10/2025

ለመላው የኢትዮጵያ ሙስሊሞች !

በትላንትናው ዕለት በፅንፈኛው የጎጃም ጃውሳ በመካነ ሰላም ከተማ መስጅድ ኑር በጭካኔ እና በግፍ ለተገደሉ የመስጊዱ ኢማም እና ሌሎች ካዲሞች The Republic የተሰማትን ጥልቅ ሀዘን ትገልፃለች::

ፅንፈኛው የሞአ ዘኦርቶዶክስ ሗላ ቀር እና ፋሺስታዊ የአንድ ሃይማኖት : አንድ ቋንቋ እና የአንድ ባንዲራ እሳቤ ስር ይዞ ሃገሪቷን እና ህዝቦቿን ወደማያባራ የርስ በርስ እልቂት ከመግፋቱ በፊት ሙስሊሞች ከመንግስት ጋር ቆመው ሊፋለሙት እና ሊያቸንፋት ይገባል እንላለን::

ፅንፈኛውን እና ፀረ ህዝብ ቡድኑን በገንዘብ : በቁሳቁስ እና በፕሮፓጋንዳ ስትደግፉ የነበራችሁ አንዳንድ የአማራ ክልል ሗላቀር እና አላዋቂ ሙስሊሞች በገዛ ወገኖቻችህ ላይ የደገሳችሁት እልቂት አንድ ብሎ ተጀምሯል:: ቀስ እያለ ሁላችሁንም ይበላል::

በዚህ ሗላ ቀር ደም የተጠማ እና ፀረ ህዝብ ቡድን ማንነት ላይ ጥርጣሬ የነበራችሁ ወገኖች ከመቸውም ጊዜ በላይ የቡድኑ ፀረ ሙስሊምነት እና ፀረ ብዝሃ ማንነት ግልጥ እያለ የመጣ ይመስለናል:: በመሆኑም መላው የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ሚናችሁን ለይታችሁ ይህን ሃይል ልትቋቋሙት ከወዲሁ መንቃት : መደራጀት መታጠቅ እና ዚህን ፅንፈኛ እና ሗላ ቀር ፋሺስታዊ ኃይል ማቸነፍ የግድ ይላችሗል::
አልም ብዝሃነትን እና ሰብዓዊነትን ተቀብሎ በመቻቻል እና በመተባበር በህግ የበላይነት እና በዴሞክራሲ መርሆች በአንድ ሃገር ውስጥ አብሮ መኖር እንደሚቻል ተቀብሎ ባደረበት በዚህ ዘመን "ፉኖ" ብሎ እራሱን ያደራጀ የሗላቀሮች ቡድን ዛሬ በ21ኛው ክፍለዘመን የሚኒሊክን እና የሌሎች ጨፍጫፊ የአማራ ገዢ መደብ ስርዓትን እመልሳለሁ ብሎ ማላዘኑ ሳያንስ በጭፍጨፋ : በዘረፋ : በጭካኔ እና በሰብዓዊነት ላይ በሚፈፀሙ በርካታ ወንጀሎች እየተሳተፈ የአማራ ክልልን ወደ ለየለት የስርዓት አልቦዎች መነሃሪያ ቀይሮታል::

በወሎ ኦሮሞች ላይ ተደጋጋሚ ዘመቻዎችን አካሂዶ በጀግናዎቹ የወሎ ኦሮሞ ሙስሊሞች የተሸነፈው ይህ ሃይል አሁን የጭካኔ በትሩን በወሎ መካነ ሰላም መስጊድ ላይ ጀምሯል::

ከዚህ ቀደም በዚህ ሃይል በጎንደር : በጎጃም ( ሞጣ) በወለጋ ወዘተ አናሳ ሙስሊሞች ላይ የጀመረው ጥቃት አይዲዮሎጂያዊ : ትርክታዊ እና ታሪካዊ መሰረት ያለው ነው:: የእስላም አገሩ ዋርካ የወፍ አገሩ ዋርካ የሚል ኢትዮጵያን የክርስቲያን ደሴት ናት ብሎ የእስልምናን ጨምሮ የሌሎች ሃይማኖቶችን የእኩልነት መብት ይቅር እና ህልውና የማይቀበለው ሃይል ነው ይህ ሃይል ::

ይህ ሚኒሊካዊ እና ሞአ-ኦርቶዶክሳዊ የሗላቀሮች ሃይል ከፍተኛ የፋይናንስ አቅም ያለው በደንብ የተደራጀ እና ፍላጎቱን እና እምነቱን በጭፍጨፋ እና በፍርሃት በህዝብ ላይ መጫን የሚፈልግ ዋነኛ ግቡ ግን የኢትዮጵያን የፖለቲካ ስልጣን እና ሃብት ተቆጣጥሮ የአማራን ልሂቃን እና የኦርቶዶክስ ቀሳውስትን የሃገሪቱ ዘዋሪ ማድረግ የሚሻ ሃይል ነው::
ለዚህም ሌት ተቀን የኢትዮጵያን ሃገራዊ ህልውና ማየት ከማይፈልጉ እና የዚህ እኩይ ቡድን አላማ ስኬት በርግጠኛነት የኢትዮጵያን ህልውና እንዲያከትም እንደሚያደርግ በሚያውቁ የውጭ ሃይሎች የሚደገፍ ሲሆን አንዳንድ ጅላጅል የአማራ ክልል ሙስሊም የዚህ ቡድን ደጋፊዎች ናቸው:: በተለይም በአረብ ሃገራት በግርድና ተቀጥረው ቤተሰባቸውን ለመርዳት ከሃገር የወጡ ሙስሊም እህት እና ወንድሞች በድንቁርና በወገናቸው አንገት ላይ ገመድ እያስገቡ መሆኑን አያውቁም:: ምክንያቱም ያልተቋረጠ ፀረ ኦሮሞ እና ፀረ ትግራይ ፕሮፓጋንዳ እና የጥላቻ ቅስቀሳ አእምሯቸውን ዘግቷል እና::

ይህ ብቻ ሳይሆን አንዳንድ እንደ መዓዛ መሀመድ መሰል ጋዜጠኛ ነን ባዮች ሙስሊም መሰል ግለሰቦች ምስኪን ላብአድር በየአረብ ሃገራቱ በግርድና የሚተዳደሩ ሴቶችን እነርሱ በአሜሪካ ስራ ሳይሰሩ በጥገኝነት ለሚመሩት የቅንጡ ህይወት በጃውሳው ስም ከሚሰበሰበው ግማሹን ለራሳቸው ስለሚያውሉ በሙስሊምነት ስም እየተታለሉ ለጥላቻው አላማ ገንዘብ እንዲያዋጡ ስለሚደረግ ነው::

በአፄዎቹ ዘመን በሃገር አልቦነት እና በመጤነት ፍረጃ ( እንደፈላሻዎች ) ከአንዳንድ የወቅቱ ዋንኛ የኢኮኖሚ መሰረቶች ( ከመሬት ባለቤትነት ) ታግዶ የሶስተኝነት ደረጃ ዜግነትን ሲኖር ነበረ የአማራ ክልል ሙስሊም :: ይህ የማህበረሰብ ክፍል በአብዛኛው በንግድ : በልብስ ስፌት : በሽመና : በቆዳ ስራ እና በሌሎችም "ዝቅተኛ" ተብለው በሚቆጠሩ የኢኮኖሚ መስኮች ተሰማርቶ በሂደት በጠንካራ ሰራተኝነት : በቁጠባ እና ሃብትን በዲሲፕሊን በማስተዳደር እና በማሳደግ በከተሞች ሃብት እያፈራ የመጣ ክፍል ነበር :: በመሆኑም በአማራ ክልል ኢኮኖሚ ውስጥ አወንታዊ ድርሻ እየያዘ ቢመጣም በአሁኑ ወቅት በክልሉ ባለው የግጭት አዙሪት እና ጦርነት ንግድ እየተዳከመ በመምጣቱ እንዲሁም ሙስሊም አማራ የጃውሳው ቀጥተኛ የግዴታ መዋጮ ዋነኛ ተሸካሚ በመሆኑ እና በዝርፊያ እና በእገታ ቁጥር አንድ ሰለባ በመደረጉ : አልፎም በክልሉ በጣም ስር በሰደደው እስላም ጠልነት የሙስሊም ሃብታም ማየት የበለጠ ቅናት እና ምቀኝነት እየፈጠረ በመምጣቱ ሙስሊሙ በከፍተኛ የኢኮኖሚ ኪሳራ እና ውድቀት ውስጥ እንዲገባ ሆኗል::

በዚህ ላይ ነው እንግዲህ የሙስሊምን የእምነት ማዕከላት በማጥቃትእና ሙስሊሞችን ቀጥተኛ ተጠቂ በማድረግ ከ50 ዓመታት በፊት በኦርቶዶክስ ቄሶች እና በንጉሳውያን ቤተሰቦች በኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ላይ ጭነውት የነበረው እና የተንኮታኮተው የሙስሊሞች የበታችነት እና የሶስተኛ ዜግነት ደረጃን ዳግም እንዲቀበሉ ለማድረግ እየተሞከረ ያለው::

በመሆኑም ባለፉት ጥቂት አመታት በአማራ ክልል ሙስሊሞች ላይ የተጀመረው ጥቃት እና ከኢኮኖሚ የማግለል ተግባር እስላም ጠልነት: ብዝሃነት ጠልነት እና ጠቅላይነት የተጠናወተው የሞአ-ኦርቶዶክስ አማራዊ የበላይነት እሳቤ እና ርእዮተዓለም ውጤት ሲሆን የአማራ ክልል ተወላጅ ሙስሊሞ ከአንድ ምንጭ ብቻ በሚጋቱት የጥላቻ ቅስቀሳ በተወሰነ ደረጃ የተደናገሩ ቢሆንም የጃውሳው ሰይፍ በመጀመሪያው ረድፍ እነሱን እንደሚቆርጥ እየተረዱት የመጡ ይመስላል::

በመሆኑም ሙስሊሞች ባጠቃላይ የአማራክልል ሙስሊሞች በተለይ በግልፅም በስውርም ተደራጅተው እና ታጥቀው ሗላ ቀሩን ጨካኙን እና የአንድ እምነት እና አንድ ብሄር አጀንዳ ጃውሳን ከመንግስት ጎን ቆመው ሊፋለሙት እና ሊያቸንፉት ግድ ይላል::

መልካም የኢሬቻ በዓል!

08/09/2025

የኦቪድ ግሩፕ ማምታቻዎች ...

ኦቪድ ግሩፕ የተመሰረተው በ2013 እ.አ.አ ስሆን ከስሩ የሚያስተዳድሯቸው Ovid Real Estata, Ovid Kling Consult, Ovid Construction, Ovid Trade House, Ovid Building materials, Ovid Global Solution, Ovid Metal, Ovid Plywood, Ovid Venture Capital, Ovid Aluminum ,

Ovid Furniture, Ovid Academy, Ovid Manufacturing እና Ovid Global Solutions ናቸዉ። እነኚህ ሁሉ ቅርንጫፍ (Subsidiary) የተመሰረተበት ዋናው አላማ አንድ ፕሮጀክት ለመስራት ሲረከብ ሙሉ እቃ የሚቀርበው በነዚህ subsidiary ብቻ እንድሆነ ተደርጎ ተቋቋመ። በዚህ የባለስልጣናት ካምፓኒ መሆኑን በቀላሉ ማየት ይቻላል።

በፋና ቴሌቪዥን ቀርቦው የአክሲዮን ባለቤት ነኝ ያለዉ ስሙ አቶ ዮናስ ታደሰ ይባላል የድርጅቱ CEO ነው። እሱ በፋና ወጥተው እንደሚለው ከድርጅቱ ውስጥ የአክስዮን ባለቤት (Shareholders) ነኝ ማለቱ ትልቅ ውሸት ነው።

አንድ ድርጅት በሼር ሆልደል የሚቋቋም ከሆነ በብሔራዊ ባንክ መመዝገብ አለበት። ይሁንና ይህ ድርጅት ይህንን ምዝገባ አላከናወነም። የድርጅቱ organizational structure እራሱ ድርጅቱ በshareholder እንዳልተቋቋመ ያሳያል።

አንድ ካምፓኒ በሼር ሆልደር የሚቋቋም ከሆነ የካምፓኒ organizational structure ከላይ shareholders ቀጥለው የዳይሬክተሮች ቦርድ ፣ ይኖራል ከዛ ስር ደግሞ CEO ይኖራል።

የOvid Real State ደግሞ አናቱ ላይ CEO ብቻ ሆኖ እናገኘዋለን ይህ የሚያሳየው ካምፓኒ የግል ድርጅት እንጂ በአክስዮን የተቋቋመ እንዳልሆነ ያሳያል።

በሌላ በኩል ደግሞ እሱ የሚለው shareholder ነኝ ማለቱ የኦቪድ የቤቶች ባንክ አክስዮን ማህበር በምስረታ ላይ የሚገኘውን አክስዮን ገዝተው እንጂ ኦቪድ ግሩፕ የግል ካምፓኒ መሆኑን ያሳያል።

ከዚህ ጋር ተያይዞ አክስዮን መሸጥ ላይ የሚገኘው ኦቪድ የቤቶች ባንክ አ.ማ ሌላ የባለስልጣን የዘረፋ ስልት መሆኑን ህዝቡ ማወቅ አለበት። ይህም ከስንቄ ባንክ ጋር ተመሳሳይ እንደሆነ መገንዘብ ያስፈልጋል።

የኦቪድ ግሩፕ strategic partnership:
1. የጠቅላይ ሚንስቴር ጽ/ቤት
2. የአዲስ አበባ ከተማ የከንቲባ
3. የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን
4. Kling Consult
5. Foundation Kumkang
6. Corporate Army ናቸዉ።

ቀጣዩ ዘረፋ በኦቪድ ቤቶች ባንክ በኩል እንደሚሆንና እሱም አክስዮን መሸጥ ላይ መሆኑ መላ የኢትዮጵያ ህዝብ ማወቅ አለበት !!

It's heartbreaking to see teenagers being forced to serve in the military in Ethiopia, where the government and warmonge...
04/07/2025

It's heartbreaking to see teenagers being forced to serve in the military in Ethiopia, where the government and warmongers, including Abiy Ahmed, are perpetuating a brutal conflict that claims innocent lives.

07/06/2025

የካሊጉላ ክሊፓች እዚህ ፌስቡክ ላይ እያደኑኝ ተቸገርኩ፣ ዛሬም ሁለት ክሊፓች ገጠሙኝ፣ አሁን ስለአንዱ እናውራ፣ ለሁለተኛው እመለሳለሁ፣

"ኢትዮጵያ በዚህ ዓመት ብቻ ከExport የምታገኝው ገቢ ከ1983 እስከ 1998 (15 ዓመት ጠቅላላ ድምር) በላይ ነው፣ የአስራ-ምስት አመቱ ድምር 7.5 ቢሊየን USD ሲሆን በዚህ ዓመት ብቻ ከ8 ቢሊየን USD በላይ እናገኛለን ብለን እንጠብቃለን፣ በአንድ አመት 8 ቢሊየን ዶላር ማግኝት የምትችል ሀገር 15 ዓመት ሙሉ ምን ትሰራ ነበር ብሎ መጠየቅ ይፈልጋል፣ አዕምሮ ያስፈልጋል" ይላል ካሊጉላ አዕምሮውን በዕጣቱ እየጠነቆለ፣

በዚህ ንግግር ውስጥ አንድ ትልቅ ድንቁርና [እና] አንድ ትልቅ ወንብድና አለ፣ ከድንቁርናው እንጀምር፣

የዚህ ዓመት የውጭ ንግድ ገቢን የዛሬ 20 እና 30 ዓመት ከነበረው ገቢ ጋር ማወዳደር ትልቅ ድንቁርና ነው፣ መወዳደር ካለባቸውም በ Volume እንጂ በዶላር አይደለም፣ ለምሳሌ የዛሬ 25 ዓመት የአለም አቀፍ የቡና ገበያ ዋጋ $0.62/ pound ነበር፣ ዛሬ $4.40/ pound ነው፣ 610% ብልጫ አለው፣ የዛሬ 25 ዓመት የአለም አቀፍ የወርቅ ገበያ ዋጋ $290.25/ ounce ነው፣ ዛሬ $3,331/ ounce ነው፣ 1150% ብልጫ አለው፣ ቀለል ባለ አገላለፅ የዛሬ 25 ዓመት አንድ ኪሎ ወርቅ ተሽጦ የሚገኝው ገንዘብና ዛሬ 100 ግራም ወርቅ ተሽጦ የሚገኝው USD እኩል ነው፣ መልካም የገበያ ሁኔታ (favorable market conditions) የአንድ መንግስት ስኬት ተደርጎ የሚቆጠረው ካሊጉላ ጭንቅላት ውስጥ ብቻ ነው፣ [በነገራችን ላይ በ Volume መወዳደሩ ራሱ አግባብ ነው እያልኩ አይደለም፣ አንድ በህይወት ያለች ሀገር በትንሽ በትንሹም ቢሆን የውጭ ንግድ መጠኗን መጨመሯ ተፈጥሯዊ ነው፣] ...ወደ ውንብድና እንለፍ

ካሊጉላ ከ1983 እስከ 1998 ያለውን ዳታ የፈለገው ለውንብድና እንዲመቸው ነው፣ ለማጭበርበር ነው፣ በተጠቀሱት 15 ዓመታት ከውጭ ንግድ የተገኝ ተብሎ የሚጠቀሰው ከቡና፣ ከቅባት እህል፣ አበባ፣ ጨርቃጨርቅ ወዘተ ሽያጭ የሚገኝውን የውጭ ምንዛሬ ነበር፣ ዛሬ የኢትዮጵያ እየር መንገድ የሚስገኝው የውጭ ምንዛሬ እንደ export ተቆጥሮ ሪፖርት እየተደረገ ነው፣

በ2023 ከውጭ ንግድ የተገኝ ገቢ ተብሎ ሪፓርት የተደረገው 10.8 ቢሊየን USD ነው፣ ከዚህ ቁጥር ውስጥ እንደ ቡና፣ ሻይ፣ የቅባት እህል፣ ቆዳ፣ ወርቅ ወዘተ ተልኮ (Merchandise-Goods Exports) የተገኝው ግን 2.8 ቢሊየን USD ብቻ ነው፣ 7.4 ቢሊየን ብሩ የኢትዮጵያን አየር መንገድ ያስገኝው የውጭ ምንዛሬ ነው፣ የተባበሩት መንግስታት COMTRADE database ውስጥ ገብቶ ሊያረጋግጠው ይችላል፣

የዛሬ 10 ዓመት (i.e 2015 ዓ.ም) ከምርት ንግድ (Merchandise-Goods Exports) የተገኝው 2.91 ቢሊየን USD ነው፣ የዛሬ ሁለት ዓመት ከተገኝው የውጭ ምንዛሬ 100 ሚሊየን USD ብላጭ አለው፣ የአለም ገበያ ዋጋ ልዩነቱን ታሳቢ ካደረግን የዛሬ 10 ዓመት ከውጭ ንግድ የተገኝው ገቢ በካሊጉላ አምስት ዓመታት ከተገኝው በላይ ነው፣ አዕምሮ ያስፈልጋል ነው ያለው?

*** ይህ ሁሉ መፀሐፍ ባለበት ቦታ ድንቁርና እንደ ጎርፍ ሲወርድ ገጥሞኝ አያውቅም፣

#ካሳ

03/06/2025

ኦሮሙማ ማለት እኔነቴ ነው:: ኦሮሞነት ወላጆቼ እናቴ አባቴ ወንድሞቼ: እህቶቼ : ጎረቤቶቼ ናቸው :: ኦሮሙማ ሴቶች ልጆቼ ወንዶች ልጆቼ : አጎት አክስቴ አያት ቅድማያቴ ምንጅላቴ እኔነቴ ባጠቃላይ ቤተሰቤ ነው::

ኦሮሙማ ልጆቼ የልጆቼ ጨዋታ :ተረትና ምሳሌዬ : ሳቅና ለቅሶዬ : ምሳሌያዊ አነጋገሬ : ሂቦ ሂበካዬ : ሰፉ ና ሰርጌ : ለቅሶዬና :ስሜ ነው:: ጉዲፈቻዬ: ኢልመ ጉዲሳዬ: ኢልመ ጎሳዬ: ሴረ ጉማዬ: እርቄ : ምህረቴ ሽምግልናዬ መረባዬ ምርቃቴ :ዱዓዬ: ፀሎቴ እና ቡራኬዬ ነው::

ኦሮሙማ ቀዬና መንደሬ ነው:: ገዳ ስርዓቴ: ቦኩ ምልክቴ : አድባር አምልኮዬ ቃሉና እውነቴ ነው:

ኦሮሙማ አርሲ ጉራቲነቴ :ሲኮ መንዶነቴ : ጉጂ ጉራቲነቴ :ሰደን ቱለማነቴ: ቶርበን ኦቦነቴ: ኢቱነቴ መጨነቴ: አፍረን ቀሎነነቴ : ቦረነ ጉራቻነቴ ሰጎ ጎናነቴ : ወሎነቴ ወረቃሉነቴ : ወረባቦነቴ : ወረ ኢሉነቴ : ቦረናነቴ : የጁነቴ እስልምናዬ ክርስትናዬ: ዋቃን ቡላነቴ ነው:

ኦሮሙማ ሰብዓዊነቴ: ፍትሃዊነቴ: ሃቀኛነቴ ክብሬ እና ኩራቴ ነው:: ኦሮሞነቴ ከብቶቼ : ግመሎቼ: ፈረሶቼ የኑሮዬ መሰረት መስክ እና እርሻዬ ነው::

ኦሮሞነቴ አበየ ወይም ሞርሞር : ሃዋስ : ዋቤ: ገናሌ: ጊቤ: አንገር ደዴሳ: ባሮ ወንዜ የወንዝ ልጅነቴ ነው:: ኦሮሞነቴ ሻላ: አቢጀታ አበያ : ላቂ ሃይቆቼ ነው:: አገሬ ተራራና ወንዜ ነው

ኦሮሙማ : ጫካዎቼ : አበቦቼ : የዱር እንስሳቶቼ ዛፎቼ : ወፎቼ : ክብር ያላቸው ነብሳቴ ማርና ወተቴ የነሱ መብቶች የማከብርበት ስርዓቴ : ህጌ : ሄራ እና ሴራዬ ነው::
ኦሮሙማ ምን አለፋህ ሁለመና ሰላሜ እውነቴ እና የፍጥረት ህጌ ነው:: ህገ አልቦው ኦሮሙማን ጠላቱ አድርጎ ለማጥፋት ምሏል አሉ::

Lola karra gaye abbaa warraa guyyaan gaye.
ተብሏል ::
Maarree Arsii lameen ,Sadeen Tuulamaa , Yaa Maccaa, Boorana - Sabboo Goonaa , Ituu Humbanna, Afran Qalloo, Walloo , Gujii, , Torban Oboo Obboleeyyan too ilmaan gosaa dubbii tanaan maal jenna ree. Si balleessinaa jedhanii walii kakatanii jedhanii deebisaan teenna maal haa taatu. Wal quba haa qabaannu. Haa mari’annu

Address


Alerts

Be the first to know and let us send you an email when The Republic posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to The Republic:

  • Want your business to be the top-listed Media Company?

Share