"የራሳችንን ነገር ካቃለልነው ማንም እኛን አያከብረንም!
👉ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ
"የእግዚአብሔርን ሥራ ነው ያየንበት የእመብርሃን ሥራ"
የካሊፎርኒያው እሳት ተዓምር
ወ/ሮ ተዋበች ፈረደ በላይ
በካሊፎርንያ ቤታቸው ምንም እሳት ሳይነካው የተረፈላቸው
ምንጭ:- VOA Amharic
-ርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን
" ኢትዮጵያ ውስጥ ምሕረት ጠፍቷል "
-ርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን
የርዕሰ አድባራት ወገዳማት ጣና ቂርቆስ ገዳም የ፬ቱ ጉባኤያት ምስክር መምህር
ቅዱስ ሚካኤል
የሚራዳን መልአክ ቅዱስ ሚካኤል ነው!
ርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
የምሥራች
እልልታ ለዚኽ ይገባል
👉 የደብር ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን በዛሬው ዕለት ጥር07/2017 ዓ.ም ተመረቀ ቸሩ አምላካችን ቅድስት ሥላሴ ቅዱስ ስሙ ይክበር ይመስገን እናንተ ደጋግ ኦርቶዶክሳውያን ክብር ይገባችኋል ሥላሴ ይባርኳችሁ ..🙏
ሌላው በዋናነት በእውነት ሳትሰለች በድካም በተጋድሎ እዚኽ ደረጃ እንዲደርስ ትልቁን ድርሻ የተወጣኸው ወንድሜ ሚኪያስ ቸሩ ሥላሴ አብዝተው ይባርኩኽ..🙏
👉 ይህ ቤተክርስቲያን በሰሜን ወሎ ሐገረ ሥብከት በጋዞ ወረዳ በ08 ቀበሌ የሚገኝ ነው
ማስታወሻ:-ጀበራ ኪዳነ ምሕረት ደግሞ እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ በዚሁ ወር ትመረቃለች..!
"በዚህ ዓለም ለሚኖሩ ሰዎች ሁሉ የምታበራ እውነተኛ ብርሃን ስለ ሰው ፍቅር ወደ ዓለም የመጣህ ፍጥረት ሁሉ በመምጣትህ ደስ አለው፡፡ አዳምን ከስሕተቱ አድነኸዋልና፡፡ ሔዋንንም ከሞት ፃዕረኝነት ነጻ አድርጎኦታልና፡፡ የምንወለድበትን መንፈስ ሰጠኸን፡፡ ከመላዕክት ጋርም አመሰገንህ"
(ውዳሴ ማርያም ዘሠኑይ)
ልደቱን የሰላም የፍቅር የጸጋ ያድርግልን እኛን ለማዳን የመጣው መድኃኔ ዓለም አይተወንም
''ከሕሊናት ኹሉ በላይ ለኾነ ለዚህ ነገር አንክሮ ይገባል። ምድራዊት ሴት ፈጣሪዋን ወለደችው፤ እርሱም እናቱን ፈጠረ''
ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ
ሊቀ ማዕምራን ቀሲስ ዶክተር ዘበነ ለማ
-ደብር ቅድስት ሥላሴ ሊመረቅ 12 ቀናት ናቸው የቀሩት ጥቂት ነገሮች ይቀሩናል የሥላሴ ልጆች እባካችሁ ..🙏
👉 የደብር ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን በምታዩት መልኩ በዕናንተ እርዳታ እዚህ ደረጃ ደርሷል ቸሩ አምላካችን ቅድስት ሥላሴ ቅዱስ ስሙ ይክበር ይመስገን
👉 ይህ ቤተክርስቲያን በሰሜን ወሎ ሐገረ ሥብከት በጋዞ ወረዳ በ08 ቀበሌ የሚገኝ ነው
👉ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000522352757
yedebir silasie betekirstian hintsa maseria
"አበ ኩልነ አባ ተክለ ሃይማኖት አስተጋብአነ ለስብሐተ እግዚአብሔር"
ዓመለ ሸጋ ነው የቅኔ የድጓ መምህር ነው ደግሞም የቲዎሎጂ ምሩቅ ነው በሚገባ በግሌ የማውቀው የምመሠክርለት ወንድም ታሟል..!!
ስለ ቅዱስ ገብርኤል እኔ ወንድማችሁ ኤርምያስ ግርማ ዝቅ ብዬ እለምናችኋለሁ አንድ የቤተ ክርስቲያን
መምህር እናተርፍ ዘነድ አደራ ለማለት እወዳለሁ ..🙏🙏🙏
መምህር ሙሉጌታ ዘወዱን ማግኘት የምትፈልጉ - 0920231064
0920108466
ድጋፍ ለማድረግ ኢትዮጵያ ንግድ ባንከ
1000179608956
#ደብር_ሥላሴ
ጥቂት ነው የቀረን የሥላሴ ልጆች እባካችሁ ....🙏
👉 የደብር ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን በምታዩት መልኩ በዕናንተ እርዳታ እዚህ ደረጃ ደርሷል ቸሩ አምላካችን ቅድስት ሥላሴ ቅዱስ ስሙ ይክበር ይመስገን
👉 ይህ ቤተክርስቲያን በሰሜን ወሎ ሐገረ ሥብከት በጋዞ ወረዳ በ08 ቀበሌ የሚገኝ ነው
👉ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000522352757
yedebir silasie betekirstian hintsa maseria
ጥቂት ነው የቀረን የሥላሴ ልጆች እባካችሁ ....🙏
👉 የደብር ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን በምታዩት መልኩ በዕናንተ እርዳታ እዚህ ደረጃ ደርሷል ቸሩ አምላካችን ቅድስት ሥላሴ ቅዱስ ስሙ ይክበር ይመስገን
👉 ይህ ቤተክርስቲያን በሰሜን ወሎ ሐገረ ሥብከት በጋዞ ወረዳ በ08 ቀበሌ የሚገኝ ነው
👉ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000522352757
yedebir silasie betekirstian hintsa maseria