11/05/2023
DMN
የ2015 ዓ.ም የጋሞ ዞን እግር ኳስ ክለቦች ሻምፒዮና ውድድር ውጤትና ከምድባቸው ያለፉ ክለባት
⚽ምድብ -ሀ-
ደረ...ክለብ......ተጫ..አሸ..ተሸ...አቻ...አስቆ...ተቆ..ግብ..ነጥ
1. ገረሴ ከነማ 3 2 1 - 5 4 1 6
2. ጋ/ሠላምበር 3 1 1 1 2 2 0 4
3. አ/ም ምኞት 3 1 1 1 4 4 0 4
4. ም/ዓባያ 3 - 1 2 1 2 -1 2
N.B ጋሞ ሠላምበር ከአ/ም ምኞት ጋር በነጥብና በግብ ክፊያ እኩል ቢሆኑም በውድድር ደንብ አንቀጽ 7 ንዑስ አንቀጽ 7.6 መሠረት በምድብ ማጣሪያ በአንድ ምድብ ውስጥ ያሉ ቡድኖች በነጥብና በግብ ክፊያ እኩል ከሆኑ እርስ በርስ ባደረጉት ጨዋታ አሸናፊው ቡድን ለቀጣይ ዙር እንዲያልፍ ይደረጋል በሚለው መሠረት ሠላምበር ከተማ በእርስ በርስ ግንኙነት አ/ምንጭ ምኞትን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት በማሸነፉ ምክንያት የሠላምበር ከተማ እግር ኳስ ክለብ ከምድብ -ሀ- ገረሴ ከነማን በመከተል 2ኛ ሆኖ አልፏል።
👌የምድብ -ሀ-
1ኛ. ገረሴ ከነማ
2ኛ. ጋሞ ሠላምበር
🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆
⚽ምድብ -ለ-
ደረ...ክለብ......ተጫ..አሸ..ተሸ...አቻ...አስቆ...ተቆ..ግብ..ነጥ
1.አ/ም ዙ/ወረዳ 3 2 - 1 7 1 6 7
2. ብርብር ከተማ 3 1 1 1 2 3 -1 4
3. አ/ም ሴቻ 3 - - 3 3 3 0 3
4. ቦረዳ ባይራ 3 - 2 1 1 6 -5 1
👌የምድብ -ለ-
1ኛ. አ/ም ዙ/ወረዳ
2ኛ. ብርብር ከተማ
🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆
⚽ምድብ -ሐ-
ደረ...ክለብ.......ተጫ..አሸ..ተሸ...አቻ...አስቆ...ተቆ..ግብ..ነጥ
1. ቁጫ ወረዳ 3 3 - - 3 0 3 9
2. አ/ም አቢ 3 2 1 - 5 3 2 6
3. ዲታ ዛዳ 3 1 2 - 4 5 -1 3
4. ካምባ ከተማ 3 - 3 - 2 6 -4 0
👌የምድብ -ሐ-
1ኛ. ቁጫ ወረዳ
2ኛ አ/ም አቢ ተስፋ
🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆
ምድብ -መ-
ደረ.. ክለብ......ተጫ..አሸ..ተሸ...አቻ...አስቆ...ተቆ..ግብ..ነጥ
1.ብርብር ሞሌ 3 2 - 1 6 2 4 7
2. ጨንቻ ከተማ 3 2 1 - 11 3 8 6
3. አ/ም አጩ 3 1 - 1 8 2 6 4
4. ገረሴ የነጌው 3 - 3 - 0 17 -17 0
👌የምድብ -መ-
1ኛ. ብርብር ሞሌ
2ኛ. ጨንቻ ከተማ