Afar People's Voice - APV

Afar People's Voice - APV ይህ ፔጅ የአፋርን ህዝብ ታሪክና ባህል፣ ማህበራዊና ፖለቲካን የሚዳስስ እና ተአማኒነት ያላቸውን መረጃዎች የሚያቀብል የእርሶ ገፅ ነው።
(6)

ዘንድሮ የማንሰማው ጉድ የለም 🙄
26/12/2024

ዘንድሮ የማንሰማው ጉድ የለም 🙄

ይህ የዶክተር መሐመድ ሽኩርአሚን ሆስፒታል መልዕክት ነውቃል አይታጠፍም።ውዶቼ,ከውድድር በፊት ባልተነገረ የተድበሰበሰ የዳኝነት ሂደት 70/30 በሚልና  ያም ሆኖ ያመጣነው ውጤት በግልጽ ሳይነ...
26/12/2024

ይህ የዶክተር መሐመድ ሽኩር
አሚን ሆስፒታል መልዕክት ነው
ቃል አይታጠፍም።

ውዶቼ,
ከውድድር በፊት ባልተነገረ የተድበሰበሰ የዳኝነት ሂደት 70/30 በሚልና ያም ሆኖ ያመጣነው ውጤት በግልጽ ሳይነገር
የጠበቅነውን ውጤት በመነፈጋችን ቅር ብንሰኝም,ለእናቶችና ጨቅላ ህጻናት ጤና ክብካቤ ቃል የገባነውን አስር ሚሊዮን ብር ምንም ሳናጓድል ከራሳችን ከአሚን ሆስፒታል ወጪ አድርገን ለማሥፈጸም የወሰንን መሆኑን በድጋሚ ቃል እንገባለን።

ለሚሆነው ሁሉ አላህ ምክንያት አለው።

ፍትሕ ለአክሱም ሙስሊሞች‼=====================✍ «በትግራይ ክልል ማዕከላዊ ዞን አክሱም ከተማ ሙስሊም ተማሪዎች "ሂጃባችሁን ካላወለቃችሁ አትማሩም" በሚል ከትምህርት ገበታ መፈና...
18/12/2024

ፍትሕ ለአክሱም ሙስሊሞች‼
=====================

✍ «በትግራይ ክልል ማዕከላዊ ዞን አክሱም ከተማ ሙስሊም ተማሪዎች "ሂጃባችሁን ካላወለቃችሁ አትማሩም" በሚል ከትምህርት ገበታ መፈናቀላቸውን ተማሪዎቹ ለሀሩን ሚዲያ ባደረሱት መረጃ ገልፀዋል።

እንደተማሪዎቹ ገለፃ ከላይ የመጣ መመሪያ ነው በሚል ሂጃባችሁን አውጣታችሁ ተማሩ አሊያም ትምህርት ቤቱ መግባት አትችሉም ተብለናል ያሉ ሲሆን በዚህም ምክንያት በርካታ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ ውጪ መሆናቸው ተገልጿል።

ጥቂት ተማሪዎች ብቻ ትምህርት ቤት ሲገቡ ሂጃባቸውን አውልቀው በመግባት ተምረው ከትምህርት ቤቱ ሲወጡ ደግሞ ሂጃባቸውን በመልበስ እየተማሩ ነው ተብሏል።

ከትምህርት ገበታቸው የተፈናቀሉ ተማሪዎች ከሳምንታት በላይ ማስቆጠራቸውን ገልፀው በዚሁ ምክንያት የሚድ ፈተና አምልጦናል ብለዋል።

ይህንኑ ጉዳይ በተመለከተ ሀሩን ሚዲያ ከአክሱም ከተማ መጅሊስን የጠየቅን ሲሆን ችግር መኖሩን እውነት መሆኑን ገልፀው የወረዳው መጅሊስ ከከተማ እስከ ክልል ላሉ የትምህርት ቢሮዎች እና የፀጥታ ቢሮዎች ጉዳዩን ማመልከታቸውን ገልጸዋል።

ይሁንና እስካሁን መፍትሔ አላገኘንም ያሉ ሲሆን እየተደረገብን ያለው ሀይማኖታዊ በደል የለየለት ጭቆና ነው ሲሉ የከተማዋ መጅሊስ ዋና ፀሀፊ ገልፀዋል።

የትግራይ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት በበኩሉ ሒጃብ አትልበሱ የሚል ህገመንግስት የለም ያለ ሲሆን መፍትሔ ለማምጣት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር እየሰራን ነው ብሏል።

በአክሱም ከተማ በሁለት ሁለተኛ ደረጃ በአንድ መሰናዶ እንዲሁም በበርካታ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ሂጃብ እንዳይለበስ መከልከሉ ተገልጿል።»

© ሀሩን ሚዲያ

😭💔ትኩረት በረሀብ አለንጋ ላይ ላሉት ለሰሜን ወሎ ዞን ላስታና ቡግና ወረዳዎች ወገኖቻችን::በአስቸኳይ እርዳታ እና አስፈላጊ የህክምና ቁሳቁስ እንዲቀርብላቸው እንማፀናለን::
15/12/2024

😭💔

ትኩረት በረሀብ አለንጋ ላይ ላሉት ለሰሜን ወሎ ዞን ላስታና ቡግና ወረዳዎች ወገኖቻችን::

በአስቸኳይ እርዳታ እና አስፈላጊ የህክምና ቁሳቁስ እንዲቀርብላቸው እንማፀናለን::

06/12/2024

ለሁሉም አስጎብኚ ድርጅቶች።
ወደ ሙርሲ የምታደርጉት ጉዞ ካለ ጥንቃቄ እንድታደርጉ
በጎብኚዎች እና የአስጎብኚ ሰራተኞች ላይ የደረሰ ጥ*ቃት መኖሩ ተረጋግጠዋል።

Via፦ Ethiopian Tourism

06/12/2024

ብልሃተኛዋ ሴት!!🤗
゚viralシfypシ゚viralシalシ ゚viralシ ゚ ゚viralシ2024fyp

06/12/2024

゚viralシfypシ゚viralシalシ

Best Picture
05/12/2024

Best Picture

የሰላም ሚኒስቴር ከአንድ ዓመት እስር ቆይታ በኃላ የቀድሞው የሰላም ሚኒስትር አቶ ታዬ ደንደዓ  ከእስር ተለቀው መኖርያ ቤታቸዉ ገብተዋል።ከቤተሰቦቻቸው ጋርም ተቀላቅለዋል።ትናንት አመሻሹን ከ...
05/12/2024

የሰላም ሚኒስቴር

ከአንድ ዓመት እስር ቆይታ በኃላ የቀድሞው የሰላም ሚኒስትር አቶ ታዬ ደንደዓ ከእስር ተለቀው መኖርያ ቤታቸዉ ገብተዋል።

ከቤተሰቦቻቸው ጋርም ተቀላቅለዋል።

ትናንት አመሻሹን ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ተለቀው ቤተሰቦቻቸውን ሳይቀላቀሉ ከማረሚያ ቤቱ በራፍ በጸጥታ ኃይሎች መወሰዳቸው ይታወሳል።

በኃልም የተወሰዱት ሜክሲኮ
የወንጀል ምርመራ እነደነበር ታውቋል።

ዛሬ እኩለ ቀን ደግሞ ሜክሲኮ ከሚገኘው የወንጅል ምርመራ ማዕከል ተለቀው ቤታቸው መድረሳቸውን ባለቤታቸው ወ/ሮ ስንታየሁ ዓለማየሁ ለዶይቼ ቬለ ሬድዮ ተናግረዋል፡፡

ወ/ሮ ስንታየሁ " ጠዋት ቤተሰብ ሜክሲኮ ምግብ አድርሶላቸው ከተመለሰና ደህንነታው ከጠየቀ በኋላ ዛሬ እኩለ ቀን ምሳ ሰዓት ከማቆያው እንዲወጡ ተወስኖ 7 ሰዓት ግድም መኖራቸው ቤት ደርሰዋል " ብለዋል።

ባለፈው ሰኞ በፍርድ ቤት በ20 ሺህ ብር ዋስትና ክሳቸውን ከውጪ መከታተል እንዲችሉ በታዘዘው መሰረት ትናንት ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቢለቀቁም ለምን ወደ ሜክሲኮ የወንጀል ምርመራ ማዕከል እንደተወሰዱ ግን ቤተሰብ እንዳልተረዳ ነው የተነገረው፡፡

መረጃው የዶቼ ቨለ ሬድዮ ጣቢያ ነው።

🙏🙏🙏

03/12/2024

ትክክል‼️
-
-
-
-
-
゚viralシ ゚ ゚viralシfypシ゚viralシalシ

መስከረም አበራ የአንድ ዓመት ከአራት ወር እስራት ተፈረደባትየቅጣት ውሳኔው በፍርድ ቤት ሲገለጽ፤ መስከረም አበራ ችሎት አለመገኘቷን ጠበቃዋ አቶ ሄኖክ አክሊሉ ተናግረዋል።በመስከረም አበራ ላ...
25/11/2024

መስከረም አበራ የአንድ ዓመት ከአራት ወር እስራት ተፈረደባት
የቅጣት ውሳኔው በፍርድ ቤት ሲገለጽ፤ መስከረም አበራ ችሎት አለመገኘቷን ጠበቃዋ አቶ ሄኖክ አክሊሉ ተናግረዋል።
በመስከረም አበራ ላይ የቅጣት ውሳኔውን ያስተላለፈው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንደኛ ልዩ ልዩ ከባድ ወንጀሎች ችሎት ነው።
ፍርድ ቤቱ መስከረምን ጥፋተኛ ያላት “በኮምፒውተር ተጠቅማ በኅብረተሰብ መካከል አመጽ፣ ሁከት እና ግጭት ለማነሳሳት ሞክራለች” በሚል ክስ ነው።
መስከረም ጥፋተኛ የተባለችው በባለቤትነት በምታስተዳደረው ‘ኢትዮ ንቃት’ የዩቱዩብ ገጽ ላይ በተላለፉ ሁለት ፕሮግራሞች ምክንያት ነው።
ከተደጋጋሚ ተለዋጭ ቀጠሮዎች በኋላ ዛሬ ሰኞ ኅዳር 16/2017 ዓ.ም የዋለው ችሎት የቅጣት ውሳኔውን ማስተላለፉን ጠበቃ ሄኖክ ገልጸዋል።
ጠበቃ ሄኖክ አክለውም “ይህ ውሳኔ የተላለፈው መስከረም አበራ ቅሬታ አለኝ ብላ ችሎት ባልቀረበችበት ሁኔታ ነው” ብለዋል።
አቶ ሄኖክ “ከዚህ ቀደም ያቀረብኳቸው መከላከያ ምስክሮቹ በአግባቡ ያልታዩልኝ ስለሆነ ከዚህ ችሎት ፍትህ አልጠብቅም፤ እናንተ ተገቢ ነው የምትሉትን ቅጣት ወስኑ፤ ከዚህ በኋላ በችሎት አልገኝም ብላ ገልጻለች ይሄንንም ለፍርድ ቤት በጽሁፍ አሳውቃለች” ሲሉ የደንበኛቸውን ቅሬታ አስረድተዋል።
(ቢቢሲ)

የአፋር መርከበኞች በቀይ-ባህር 1910-1929
24/11/2024

የአፋር መርከበኞች በቀይ-ባህር 1910-1929

🤔
18/11/2024

🤔

በባጃጅ አሽከርካሪነት የምትተዳደረው እንስት....አበርቷት...👌.......የመንገድ በረከት ወጎችን ጀባ ልበል ብዬ.....ለስራ ጉዳይ ወጥቼ ጭፍራ ላይ ያጋኘኋት ጠንካራዋ እንስት ዚነት ኢብራ...
17/11/2024

በባጃጅ አሽከርካሪነት የምትተዳደረው እንስት....አበርቷት...👌
.......የመንገድ በረከት ወጎችን ጀባ ልበል ብዬ.....ለስራ ጉዳይ ወጥቼ ጭፍራ ላይ ያጋኘኋት ጠንካራዋ እንስት ዚነት ኢብራሂም ትባላለች።

ለሠባት ዓመታት ያህል በሳዑዲ አረቢያ ስትሰራ ቆይታ....ፊቷን ወደ አገር ቤት ከመለሠች በኋላ ደግሞ ባጃጅ በማሽከርገርና አገልግሎት በመሥጠት መተዳደሪያዋ በማድረግ ይዛለች።

በተለይ ሴት እህቶቼ ቆፍጠን ብለው መስራት እና መወጣት ይቻለዋል የምትለው ዚነት በዚህ ስራዋ ጥንካሬን እንዳዳበረች ነው የገለፀችው።

በዚሁ የመንገድ በረከት ጉዞዬ ላይ ያገኘኋት አሸከርካሪ ካንዴም ሁለቴ መጠነኛ ብልሸት አጋጥሟት ስትቆም ፣ለማሰራት ስትፍጨረጨር ጥንካሬዋን ማንበብ ችያለሁ።

ጭፍራ በተሠኘ ከተማ ላለፉት ሶስት ዓመት በዚህ ስራ ላይ ተሠማርታ ያለችው ዚነት የአንድ ልጅ እናት ስትሆን...ጠንክረው ከሰሩ የሚያቅት ነገር የለም. ብላለች።

ሴቶች ከኔ ትንሽ ተሞክሮዬ ቢማሩ ብላኛለች።

ይህቺን ጠንካራ እንስት በሐሣብም በሞራልም በርቺ በሏት.....

Solomon birhanu

 #መምህራን በምገባ መርሐግብር መታቀፋቸውን እንዴት ተመለከታችሁ??እኛጋ የምገባ ፕሮግራም ይቆይና ደመወዝ በሥነሥርዓት ወቅቱን ጠብቆ ይከፈለን የሚል ጩኼት በርክቷል።በሸገር ከተማ አስተዳደር ...
02/11/2024

#መምህራን በምገባ መርሐግብር መታቀፋቸውን እንዴት ተመለከታችሁ??

እኛጋ የምገባ ፕሮግራም ይቆይና ደመወዝ በሥነሥርዓት ወቅቱን ጠብቆ ይከፈለን የሚል ጩኼት በርክቷል።

በሸገር ከተማ አስተዳደር በሁሉም የመንግስት እና ትምህርት ቤቶች በመተግበር ላይ ይገኛል።

በዚህ ፕሮግራም የተማሪዎች ትምህርት ማቋረጥን ማስወገድ የተቻለ ሲሆን መምህራንም በማስተማር እና በመማር የበለጠ እንዲተጉ አድርጓል ተብላል።

በሸገር ከተማ በሚገኙ 256 ትምህርት ቤቶች የተማሪ እና የመምህራን ምግብ ፕሮግራም እየተካሄደ ሲሆን እስካሁን ለ148,795 ተማሪዎች እና ለ3,707 መምህራን መስጠት ተችሏል።
በተክሌ ቶማ

01/11/2024

ዛሬ በአፋር ክልል አዋሽ ማምሻውን 3:55 ደቂቃ ላይ ተከስቶ ከነበረው አደገኛ የመሬት መንቀጥቀጥ በተጨማሪ አሁን ከለሊቱ 6:13 ደቂቃ ላይ የመሬት መንቀጥቀጥ በድጋሚ ተከስቷል። አላህ ይጠብቀን🙏

መንግሥት ቤት ቢሰጥህ አትደሰትም ነበር?ጨበራ ኮንታ:- ባለቤቴስ? ስድስቱ ልጆቼስ? ፎቅ እንኳ ባገኝ እነርሱን አልተውም:: እዚያው የገጠሩ ማሳደስ ይሻላል:: እዚህ ቤት ባገኝ እንደገና እዚህ...
29/10/2024

መንግሥት ቤት ቢሰጥህ አትደሰትም ነበር?

ጨበራ ኮንታ:- ባለቤቴስ? ስድስቱ ልጆቼስ? ፎቅ እንኳ ባገኝ እነርሱን አልተውም:: እዚያው የገጠሩ ማሳደስ ይሻላል:: እዚህ ቤት ባገኝ እንደገና እዚህ ላገባ? ይህ ደግሞ ቃልኪዳን አለን:: ቤት ሳገኝ እንዴት እክዳታለሁ? ቤተክርስቲያን ገብታ ብታለቅስብኝ እኔም እሞታለሁ:: ቤቱም ቀረ:: እነርሱም ያዝኑብኛል:: እና ቤቱ ምን ጥቅም ይሰጠኛል:: ከባለቤቴና ከልጆቼ የሚነጥለኝን ፎቅ እንኳ አልፈልግም::

ጎባና ኮንታ 🙏

Address

London
EC1A

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Afar People's Voice - APV posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Videos

Share