የቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ብልጽግና ፓርቲ /Boloso Sore Prosperity Party

  • Home
  • Ethiopia
  • Sodo
  • የቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ብልጽግና ፓርቲ /Boloso Sore Prosperity Party

የቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ብልጽግና ፓርቲ /Boloso Sore Prosperity Party Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from የቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ብልጽግና ፓርቲ /Boloso Sore Prosperity Party, Media, Boloso Areka, Sodo.

በወላይታ ሶዶ ከተማ ለሚካሄደው ዘጠነኛው "የከተሞችን ቀን" ቅድመ ዝግጅት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ ህዳር 06/03/2016 ዓ/ም በወላይታ ሶዶ ከተማ ለሚካሄደው ዘጠነኛው "የከተሞችን ቀን" ቅድ...
16/11/2023

በወላይታ ሶዶ ከተማ ለሚካሄደው ዘጠነኛው "የከተሞችን ቀን" ቅድመ ዝግጅት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

ህዳር 06/03/2016 ዓ/ም በወላይታ ሶዶ ከተማ ለሚካሄደው ዘጠነኛው "የከተሞችን ቀን" ቅድመ ዝግጅት ዙሪያ ውይይት ተካሂዷል።

በከተሞች ዘላቂ ልማት እና ብልፅግና ለማረጋገጥ የሚሰናዳው ሀገራዊ የከተሞችን ቀን በወላይታ ሶዶ ከተማ በደማቅ ሁኔታ ለማክበር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገልጿል።

በፈጣን ዕድገት ላይ የምትገኘውን የወላይታ ሶዶ ከተማ በሀገር ደረጃ የሚከበረውን የከተሞች ቀን በጋራ እና በውጤት ለመፈጸም የሚያስችል ፍሪያማ ውይይት መካሄድ ነው የተገለጸው።

ለዘጠነኛ ጊዜ የሚዘጋጀው የከተሞች ቀን በወላይታ ሶዶ ፍፁም ሰላማዊ ፣ አስደሳች እና ልማትን አስቀጥሎ እንዲከበር በቅንጅት እንደሚሰሩ ተሳታፊዎች አስረድተዋል።

በከተሞች መሀከል ጤናማ የውድድር መንፈስ በመፍጠር እና የከተማ ዘርፍ አመራሮችን በማቀናጀት ተፈላጊውን ልማት ለማምጣት ያስችላል ነው የተባለው።

ለነዋሪዎች ምቾት ፣ ፅዳት እና ውበት እንዲሁም የመሰረተ ልማት ተደራሽ ተሞክሮዎችን በመጋራት ከተሞች በልማት ጎዳና ለመገስገስ ዕለቱ ምቹ አጋጣሚ እንደሚፈጥር ተገልጿል።

በመድረኩ የፌዴራል፣ የክልል፣ የዞን ጨምሮ የሶዶ ከተማ የመንግስት ስራ ኃላፊዎች ተሳትፈዋል።

በወላይታ ሶዶ በሶስተኛው ዙር የአቅም ግንባታ ላይ እየተሳተፉ ላሉ ለመንግሥት አመራሮች የራት ግብዣ ፕሮግራም እየተደረገ ነውቦሎሶ ሶሬ፤ ህዳር 6/2016 በወላይታ ሶዶ የአቅም ግንባታ ላይ እ...
16/11/2023

በወላይታ ሶዶ በሶስተኛው ዙር የአቅም ግንባታ ላይ እየተሳተፉ ላሉ ለመንግሥት አመራሮች የራት ግብዣ ፕሮግራም እየተደረገ ነው

ቦሎሶ ሶሬ፤ ህዳር 6/2016 በወላይታ ሶዶ የአቅም ግንባታ ላይ እየተሳተፉ ላሉ ለመንግሥት አመራሮች የራት ግብዣ እየተደረገላቸው ይገኛል።

"ከዕዳ ወደ ምንዳ" በሚል ርዕስ በወላይታ ሶዶ ስልጠና ማዕከል እየተሳተፉ ላሉ ለመንግሥት አመራሮች የራት ግብዣ ፕሮግራም እየተደረገላቸው ይገኛል።

ከመላው ሀገሪቲ ክልሎች የተወጣጡ 2 ሺህ የሚጠጉ የመንግስት አመራሮች በውቢቷና ህብረ ብሔራዊቷ ወላይታ ሶዶ ከተማ ስልጠናውን እየወሰዱ ናቸው።

በፕሮግራሙ በሚኒስቴር ማዕረግ ዋናው ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሳዳት ነሻ፣የደቡብ ኢት/ያ ክልል ረዳት የመንግስት ተጠሪ አቶ ዮሐንስ በየነ፣ የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሣሙኤል ፎላ እና የወላይታ ዞን አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት በተገኙበት የራት ግብዣ ፕሮግራም እየተደረገ ነው።

ኦቢ ኤን ቴሌቪዥን የወላይትኛ ቋንቋ ስርጭት ሊጀምር ነው፡፡ቦሎሶ ሶሬ፣ህዳር 6/2016 ከ18 ዓመታት በላይ በሚዲያው ኢንዱስትሪ የቆየው ኦ ቢ ኤን ቴሌቪዥን ከወላይታ ቴሌቪዥን ጋር በመተባበር...
16/11/2023

ኦቢ ኤን ቴሌቪዥን የወላይትኛ ቋንቋ ስርጭት ሊጀምር ነው፡፡

ቦሎሶ ሶሬ፣ህዳር 6/2016 ከ18 ዓመታት በላይ በሚዲያው ኢንዱስትሪ የቆየው ኦ ቢ ኤን ቴሌቪዥን ከወላይታ ቴሌቪዥን ጋር በመተባበር የወላይትኛ ቋንቋ ስርጭት ለመጀመር መዘጋጀቱን የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ገቢሳ ተናግረዋል፡፡

የቴሌቪዥኑ ስራ አመራር የወላይታ ቴሌቪዥን ጣቢያን የጎበኘ ሲሆን ከስርጭቱ በተጨማሪ ተቋሙን በቴክኖሎጂ እና በአቅም ግንባታ ስራዎች ይደግፋል ብለዋል፡፡

ሚዲያዎቹ በጋራ ሲሰሩ የወላይታን እና የኦሮሞን ህዝብ ለማቀራረብ ትልቅ ኃላፊነት ይወጣሉ የሚሉት የኦ ቢ ኤን የሚዲያ ቴክኖሎጂ ዘርፍ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ ተዘራ በቀለ የወላይታ ቴሌቪዥንን በቴክኖሎጂ ዘርፍ በመደገፍ ውጤታማነቱን ለማሳደግ ታቅዷል ይላሉ፡፡

የወላይታ ቴሌቪዥን በኦ ቢ ኤን ወላይትኛ ፕሮግራም ኦ ቢ ኤን ደግሞ በወላይታ ቴሌቪዥን ኦሮሚኛ ፕሮግራም ለማሰራጨት የተጀመረው ንግግር የህዝብ ለህዝብ ግኑኝነትን የሚያጠናክር እንደሆነ የጠቁሙት ደግሞ የወላይታ ዞን የመንግስት ረዳት ተጠሪ ወ/ሮ መስከረም ደገፉ ናቸው፡፡

ሁለቱ ጣቢያዎች በጋራ መስራታቸው የውስጥ አቅማቸውን ከማጎልበት ባሻገር የህዝብ ለህዝብ ግኑኝነትና ህብረ ብሔራዊነትን የሚያጠናክር ነው የሚሉት ደግሞ በጉብኝቱ የወላይታ ዞን አስተዳደርን ወክሎ የተገኙት የመንግስት ረዳት ተጠሪ ወ/ሮ መስከረም ደገፉ እና የወላይታ ቴሌቪዥን የቦርድ አባል አቶ ዎይሻ ቦጋለ ናቸው፡፡

የወላይታ ቴሌቪዥን ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሴባ ናና በበኩላቸው ኦ ቢ ኤን ብዙ ልምድ ያካበተ በመሆኑ በጋራ ለመስራት ሲወጠን የጣቢያውን ተጠቃሚነት በይዘትም በቴኬኖሎጂም ያጎላል ብለዋል፡፡

የኦ ቢ ኤን ቴሌቪዥን ስራ አመራሮች በወላይታ ቴሌቪዥን ጽህፈት ቤት ካደረጉት ጉብኝት ባሻገር የጋራ ምክክር ያካሄዱ ሲሆን በአሰራሩ ላይ ከስምምነት ሲደረስ በቅርቡ የወላይትኛ ቋንቋን በኦቢኤን ኦሮሚኛ ቋንቋን በወላይታ ቴሌቪዥን ስርጭት ለማስጀመርም ታቅዷል፡፡

#ወቴቪ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ የሱዳን ሪፐብሊክ ሉአላዊ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ጀነራል አብዱልፈታህ አልቡርሃንን እና ልዑካን ቡድናቸውን በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፍያ በመገኘት ተ...
15/11/2023

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ የሱዳን ሪፐብሊክ ሉአላዊ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ጀነራል አብዱልፈታህ አልቡርሃንን እና ልዑካን ቡድናቸውን በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፍያ በመገኘት ተቀብለዋል:: በመቀጠል ሁለቱ መሪዎች በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የጋራ በሆኑ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል።

Prime Minister Abiy Ahmed received at Bole International Airport General Abdelfattah Alburhan, President of the Transitional Sovereignty Council of the Republic of the Sudan and his delegation. The two sides later exchanged views on current issues of mutual interest at the Office of the Prime Minister.

ከመላው የሀገራችን ክፍሎች ለተውጣጡ የመንግሥት አመራሮች በሚሰጠው ስልጠና ላይ ለመሳተፍ በደቡብ ኢትዮጵያ ዋና ከተማ ወላይታ ሶዶ ተገኝቻለሁ ፤ የሶዶ እና አካባቢው ማህበረሰብ ላደረገልኝ ደማ...
15/11/2023

ከመላው የሀገራችን ክፍሎች ለተውጣጡ የመንግሥት አመራሮች በሚሰጠው ስልጠና ላይ ለመሳተፍ በደቡብ ኢትዮጵያ ዋና ከተማ ወላይታ ሶዶ ተገኝቻለሁ ፤ የሶዶ እና አካባቢው ማህበረሰብ ላደረገልኝ ደማቅ አቀባበል ከልብ አመሰግናለሁ::

መንግስታችን በ17 ማዕከላት ስልጠና በመስጠት ላይ የሚገኝ ሲሆን ፤ስልጠናው የአመራሩን የአመለካከትና የተግባር አንድነትን አስጠብቆ የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልፅግና እና የሀገረ መንግስት ግንባታ ጉዞ የሚያሳኩ ጉዳዮችን ተረድቶ ፣በጋራ ለመተግበርና የትናንት ወረትን ወደ ዛሬና ነገ ምንዳ ለማሸጋገር አቅም ለመገንባት የሚያስችል ይሆናል።

ክብርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ እና የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል

በብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ የልኡካን ቡድን በቻይና የዱጂያንግያን የመስኖ ፕሮጀክትን ጎበኘ።በብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ የተ...
15/11/2023

በብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ የልኡካን ቡድን በቻይና የዱጂያንግያን የመስኖ ፕሮጀክትን ጎበኘ።

በብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ የልኡካን ቡድን በቻይና የዱጂያንግያን መስኖ ኢንጂነሪንግን ጎብኝቷል፡፡

የመስኖ መርሃ ግብሩ ጎርፍን የሚቆጣጠር፤ ለቼንዱ ሜዳማ አካባቢ የመስኖ ውሃ ምንጭነት እንዲሁም የቱሪስት መስህብ ሆኖ እንዲያገልግል ነው ተብሏል፡፡

የመስኖ ፕሮጀክቱ የአመራር ስርዓት፣ የጥንታዊት ቻይናን የአመራር ጥበብን እና የዘመናዊ የምህንድስና ሳይንስ አቅም ያያዘ ነው።

"በተያዘው በጀት ለ3 ነጥብ 9 ሚሊዮን ዜጎች የስራ ዕድል ለመፍጠር ታቅዷል፡፡ እስከ አሁን ባለው ሂደት ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የስራ እድል ተፈጥሯል፡፡በተጨማሪም  በውጭ አገራት...
15/11/2023

"በተያዘው በጀት ለ3 ነጥብ 9 ሚሊዮን ዜጎች የስራ ዕድል ለመፍጠር ታቅዷል፡፡ እስከ አሁን ባለው ሂደት ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የስራ እድል ተፈጥሯል፡፡በተጨማሪም በውጭ አገራት በህጋዊ መንግድ 100 ሺህ ለሚሆኑ ሰዎች የስራ ዕድል እንዲያገኙ ማድረግ ተችሏል፡፡"

#የጠሚሩ ምላሾች

ከወላይታ ዞን አትክልትና ፍራፍሬ ኮሪደሮች በጥቂቱ
14/11/2023

ከወላይታ ዞን አትክልትና ፍራፍሬ ኮሪደሮች በጥቂቱ

በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት የ2016 ዓ.ም የ1ኛ ሩብ ዓመት ክንውን ሪፖርት ከአጠቃላይ አመራርና አባላት ጋር  የውይይት መድረክ ተካሄደ።ቦሎሶ ሶሬ፦ ህዳር 4/2016 ዓ/ም በወላይታ ዞ...
14/11/2023

በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት የ2016 ዓ.ም የ1ኛ ሩብ ዓመት ክንውን ሪፖርት ከአጠቃላይ አመራርና አባላት ጋር የውይይት መድረክ ተካሄደ።

ቦሎሶ ሶሬ፦ ህዳር 4/2016 ዓ/ም በወላይታ ዞን በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት የ2016 ዓ.ም የ1ኛ ሩብ ዓመት ክንውን ሪፖርት ከአጠቃላይ አመራርና አባላት ጋር የውይይት መድረክ ተካሂደዋል ።

የ1ኛ ሩብ ዓመት አፈፃፀምና በወቅታዊ ፀጥታ ዙሪያ በስፋት በመወያየት በሁሉም አካባቢ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በሠላም ወጥተው በሠላም እንዲገቡ እንዲሁም ከማንኛውም ወንጀል ሥጋት ነፃ እንዲሆኑ መሠራት እንዳለበት ተቀምጠዋል፡፡

በወረዳ ውስጥ የሚፈፀሙ ወንጀሎችን መከላከልም ሆነ መቆጣጠር የሚቻለው ሁሉ የፖሊስ መዋቅሮች ለት ቀን ከህብረተሰቡ ጋር በትብብር በመሥራት፣ ህዝቡ ከፖሊስ ጎን እንደሆን በማድረግ፣ ከራስ ጥቅም ይልቅ የህብረተሰቡንና የሀገር ጥቅም በማስቀደም፣ የተስተካከለ ፖሊሳዊ ስብዕና በመላበስ የአከባቢ ህብረተሰብ ከማንኛውም ወንጀል ሥጋት ነፃ እንዲሆኑ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ከፍተኛ ሚና መጫወት እንዳለበት በውይይቱ ጠንካራ አቅጣጫ ተቀምጠዋል፡፡

በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ወቅታዊና መደበኛ ትራንስፎርሜሽን አጀንዳዎች አፈጻጸም ዙሪያ ሳምንታዊ  የግምገማ  መድረክ ተካሄደ።ቦሎሶ ሶሬ፦ ህዳር 4/2016 ዓ ም በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ወቅታዊና መደበኛ ...
14/11/2023

በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ወቅታዊና መደበኛ ትራንስፎርሜሽን አጀንዳዎች አፈጻጸም ዙሪያ ሳምንታዊ የግምገማ መድረክ ተካሄደ።

ቦሎሶ ሶሬ፦ ህዳር 4/2016 ዓ ም በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ወቅታዊና መደበኛ ትራንስፎርሜሽን አጀንዳዎች አፈጻጸም ዙሪያ ሳምንታዊ የግምገማ መድረክ ተካሂደዋል።

የቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ዋና አሰተዳደር አቶ አያኑ ብራጋ በበኩላቸው የአድሱ ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምስረታ በበርካቶች ትግል ውጤት የተገኘ እና የዘመናት የህዝባችን ጥያቄ የነበረው ምላሽ በብልጽግና ፓርቲና በመሪው መንግስት መሪነት የተመራ መሆኑን ገልጸው የሚሰበሰበው ሀብት ቢሆንም መልሶ ለህዝብ ጥቅም የሚወልና ጠንካራ ክልል ሆኖ ተግባሩን እንዲመራ ምቹ አጋጣሚ የሚፈጥር በመሆኑ ሰፊው ህዝብ በሚመጥን መልክ ሁሉም መንቀሳቀስ እንዳለበት አሳሰቡ፣

ህዝባችን እንግዳ ተቀባይ ህዝብ መሆኑን ለመላው ኢትዮጵያ ህዝብ ለማሳየት ከሀብት አሰባሰቡ ጎን ለጎን አካባቢያችን ምቹ፣ አስተማማኝ እና ለእንግዶች ከምንም ፀጥታ ስጋት ነፃ የሆነ አከባቢ መሆኗን ለማሳየት ሁሉም በቁርጠኝነት መስራት እንዳለባቸው አሳሰቡ።

በዘላቂነት የበጀት አቅማችንን ለማጠናከር የውስጥ ገቢ ወሳኝ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን በገቢ ሥራ ላይ ትኩረት ማድረግ፣ ማህበረሰብ ዓቀፍ ጤና መድህን ተግባር፣ የሥራ አጥ ወጣቶች ጉዳይ የሚያሳስብ ስለሆነ ስራ-አጥነት ለመቀነስ ከዚህ በፊት ተዘዋዋሪ ብድር ፈንድ ገንዘብ ወስደው ያልመለሱትን ቶሎ እንድመለሱ ሥራ እና ሌሎች ትራንስፎርሜሽን ተግባራትን ማጠናከር ያስፈልጋል ብሏል።

የቦሎሶ ሶሬ ወረዳ የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ኃ/ገብርኤል ካሣዬ በበኩላቸው ሁሉንም የትራንስፎርሜሽን ተግባራትን በተቀመጠው የጊዜ ገደብ በማጠናቀቅ የተፈለገውን ግብ ለማሳካት የአመራሩ ቁርጠኛ ልሆን እንደሚገባ ገልጸዋል።

አክለውም ሴክቴር መሥሪያ ቤቶችን የሚመራ እና ቀበሌያትን የሚደግፍ አመራር የትኛዉንም መስዋዕትነት በመክፈል ለዜጎች ተጠቃሚነት ተግባራትን በተቀመጠላቸዉ የጊዜ ሰለዳ መሠረት ሊከዉን እንደሚገባ ገልጸዋል።

ተግባራትን ለማሳለጥ የአመራር ድርሻ ከፍተኛ መሆኑን በመገንዘብ በመስክና በቢሮ ተግባራትን ዕለት ዕለት ከውጤቱ ጋር ተለክቶ መስራት እንደሚገባ አቶ ኃ/ገብርኤል አክሏል።

አጠቃላይ የትራንስፎርሜሽን አጀንዳዎች አፈጻጸም ተግባራት በጥንካሬ እና በጉድለት ተገምግሞ ቀጣይ መሻሻል ያለባቸው ጉዳዮች ላይ ጥልቅ ውይይት የተደረገ ሲሆን ወቅታዊ ጉዳዮችን በተመለከተም የተያዙ ግቦችን ለማሳካት ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቁርጠኝነት መስራት እንደሚገባ አቅጣጫ ተቀምጧል።

በመድረኩ የወረዳው አስተባባሪ አካላት ፣ የወረዳዉ አጠቃላይ አመራሮች፣ የሁሉም ቀበሌ አስተዳዳሪዎች እና ስራ አስኪያጆች ተሳትፈዋል ።

ወደብ በሚመለከት ያንጸባረቅነው የእኛን እውነተኛ ፍላጎት ነው፤ ከሰላሳ ዓመት በፊት የሁለት ወደብ ባለቤት የነበረች ከሰላሳ ዓመት በኋላ አንድ ወደብ በንግድ ህግ ተጠቃሚ ወደ መሆን ደረሰች፤ ...
14/11/2023

ወደብ በሚመለከት ያንጸባረቅነው የእኛን እውነተኛ ፍላጎት ነው፤ ከሰላሳ ዓመት በፊት የሁለት ወደብ ባለቤት የነበረች ከሰላሳ ዓመት በኋላ አንድ ወደብ በንግድ ህግ ተጠቃሚ ወደ መሆን ደረሰች፤ የማንንም ሉዓላዊነት የሚዳፈር ፍላጎት የለንም፤ ወንድሞቻችን ስለኛ መጨነቅ አለባቸው።
ጠ/ሚ/ር ዐብይ አህመድ(ዶ/ር)

ሌብነት አሳብን የሚገድል ካንሰር ነው፤ ለማጥፋት ግን ከባድ ትግል ይጠይቃል፤ አለማቀፋዊ ፈተና ነው።ጠ/ሚ/ር አብይ አህመድ(ዶ/ር)
14/11/2023

ሌብነት አሳብን የሚገድል ካንሰር ነው፤ ለማጥፋት ግን ከባድ ትግል ይጠይቃል፤ አለማቀፋዊ ፈተና ነው።
ጠ/ሚ/ር አብይ አህመድ(ዶ/ር)

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ እና የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል ክብርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ወደ ውቢቷ ከተማ ወላይታ ሶዶ ከተማ ሲገቡ በፎቶ፤ ቦሎሶ ሶሬ፣04/03/2...
14/11/2023

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ እና የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል ክብርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ወደ ውቢቷ ከተማ ወላይታ ሶዶ ከተማ ሲገቡ በፎቶ፤
ቦሎሶ ሶሬ፣04/03/2016 ዓ.ም

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ እና የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል ክብርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ወደ ውቢቷ ከተማ ወላይታ ሶዶ ገቡ፤ቦሎሶ ሶሬ፣ህዳር 04/2016 ዓ.ም የ...
14/11/2023

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ እና የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል ክብርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ወደ ውቢቷ ከተማ ወላይታ ሶዶ ገቡ፤

ቦሎሶ ሶሬ፣ህዳር 04/2016 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ እና የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል ክብርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ወደ ውቢቷ፣ጽዱ፣የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የአስተዳደር እና ፖለቲካ ማዕከል ከተማ ወላይታ ሶዶ ገቡ።

ክብርት ከንቲባ ወደ ወላይታ ሶዶ ከተማ ሲገቡ በሚኒስቴር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ እና የብልጽግና ፖርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አቶ ሳዳት ነሻ፣የደቡብ ኢት/ያ ክልል ረዳት የመንግስት ተጠሪ አቶ ዮሐንስ በየነ፣ የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሣሙኤል ፎላ እና የወላይታ ዞን አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት በተገኙበት ደማቅ አቀባበል ተደርጎላችኋል።

የትምህርት ዘርፉን በተመለከተየትምህርት ስብራቱ ዘመናትን የተሻገረ ነው፡፡ ይህንን ለማስተካከል በርካታ ስራዎች እየተከናወኑ ሲሆን የፈተና ምዘና ስርዓቱም ከዚሁ ጋር የሚያያዝ ነው፡፡ ከ50 በ...
14/11/2023

የትምህርት ዘርፉን በተመለከተ

የትምህርት ስብራቱ ዘመናትን የተሻገረ ነው፡፡ ይህንን ለማስተካከል በርካታ ስራዎች እየተከናወኑ ሲሆን የፈተና ምዘና ስርዓቱም ከዚሁ ጋር የሚያያዝ ነው፡፡ ከ50 በላይ ያመጡ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ይግቡ ብንልም፤ ከተቀመጠው ነጥብ ወረድ ብለን ድጋሚ የማካካሻ ፈተና ወስደው የሚያልፉት ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚቀላቀሉበትን አሰራር እየተከተልን ነው፡፡ በትምህርት ስርዓቱ ውስጥ ያለውን ስብራት ማስተካከል ካልቻልን ልጆቻችን በህይወት ፈተና እንዲወድቁ እናደርጋቸዋለን፡፡ በመሆኑም በትብብር የተሻለ የትምህርት ስርዓት እንዲኖር መስራት አለብን፡፡

ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽንን በተመለከተሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ለኢትዮጵያ የሚበጅ ስራ እንዲያከናውን ሁላችንም ልንደግፈው ይገባል፡፡ እድሉንም መጠቀም አለብን፡፡ ይህ እድል ከባከነ መሰል እድሎ...
14/11/2023

ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽንን በተመለከተ

ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ለኢትዮጵያ የሚበጅ ስራ እንዲያከናውን ሁላችንም ልንደግፈው ይገባል፡፡ እድሉንም መጠቀም አለብን፡፡ ይህ እድል ከባከነ መሰል እድሎችን ለማግኘት በርካታ ዓመታትን ሊፈጅብን ይችላል፡፡ በ1953 ዓ.ም ለውጥን የመጠቀም እድል አግኝተን አምልጦናል፤ በ 1966 እንዲሁም በ1983 ዓ.ም ድጋሚ እድል አግኝተን አልተጠቀምንበትም፡፡ በመሆኑም አሁን አገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ የሚሰጠንን እድል በተገቢው መልኩ መጠቀም አለብን፡፡

14/11/2023
14/11/2023
የግብርና ልማት ተግባራትን አቀናጅቶ በመምራት ስኬቶችን ማስፋትና ማጽናት እንደሚያስፈልግ ተገለጸ  ህዳር 04/2016 ዓ.ም የወላይታ ዞን ከፍተኛ አመራሮች በጉኑኖ ሐሙስ ከተማ በግብርናው ዘር...
14/11/2023

የግብርና ልማት ተግባራትን አቀናጅቶ በመምራት ስኬቶችን ማስፋትና ማጽናት እንደሚያስፈልግ ተገለጸ

ህዳር 04/2016 ዓ.ም የወላይታ ዞን ከፍተኛ አመራሮች በጉኑኖ ሐሙስ ከተማ በግብርናው ዘርፍ የተሠሩ የተለያዩ ልማት ስራዎችን መስክ ምልከታ አደረጉ።

በመስክ ጉብኝት ላይ የተገኙት የወላይታ ዞን ዋና የመንግስት ተጠሪ አቶ አሳምነው አይዛ በዕውቀት የበለጸገ እና ጤናው የተሟላ አምራች ዜጋ ከመፍጠር አኳያ የሌማት ትሩፋት ሥራ በፓርቲው ከፍተኛ ትኩረት እንደሚመራ አንስተዋል።

አቶ አሳምነው አክለውም የግብርና ዘርፍ ሥራን በማዘመን በዓመት ሶስት ጊዜ ማምረት የሚቻልበት ሁኔታ እየተፈጠረ ነው በማለት የግብርና ሥራ ዋና ዓላማው ምርትና ምርታማነት በመጨመር የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ በዚያውም የገበያ የምግብ ዋጋ ውድነት መፍታት እንደሆነም ገልጸዋል።

የወላይታ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የግብርና መምሪያ ዋና ኃላፊ አቶ መስፍን ዳዊት በበኩላቸው አርሶ አደሩ በመስክ ምልከታ የታየውን ጥሩ ተሞክሮዎችን ወደ ሁሉም አርሶ አደሮች ማስፋት ያስፈልጋል ብለዋል፡፡

ለግብርና ሥራ የሚያስፈልጉ ግብአቶችን ለማሟላት ዞኑ የበኩሉን ሲወጣ እንደነበር በመጠቆም የሚያጋጥሙ ችግሮች ከከተማው አመራር ጋር በመሆን እንደሚፈታ ገልጸዋል።

በከተማ ደረጃ በአርሶ አደሮች የተለያዩ ፍራፍሬ ማሳ እየለማ ያለ መሆኑን የጎበኙት የዞኑ እርሻና ተፈጥሮ መምሪያ ሀላፊ አቶ መስፍን ዳዊት በአጠቃለይ መልካም ተግባራት ልቀጥሉ እንደሚገቡ ተናግራዋል፡፡

በአርሶ አደሩ ዘንድ ግንዛቤ በመፍጠርና የአስተሳሰብ ለውጥ በመምጣቱ ለበርካታ ዘመናት በባህር-ዛፍ ተወርረው ሳይለማ በኖረው መሬት ቁጭት ፈጥሮ ባህር-ዛፉን በማንሳት እስካውሁን በከተማዋ ሰፊ መሬት መልማት እንደቻለ እና በዚህም በርካታ አርሶ አደሮች ተጠቃሚ መሆናቸው ተገልጿል።

በመስክ ምልከታ መርሃ ግብሩ ላይ የዞን የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ አሳምነው አይዛ፣ የዞን ም/አስተዳዳሪ አቶ መስፍን ዳዊት፣ የዞን ዋና አፌ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ወይንሸት ሞላ ጨምሮ የከተማ አስተባባሪዎች፣ የከተማ ግብርና ጽ/ቤት ኃላፊ፣ ሞዴል አርሶአደሮች እንዲሁም ሌሎች የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ተሳታፊ ሆነዋል፡፡

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ ሥራ ማስጀመርያና ማስተዋወቂያ መርሃ ግብር ላይ የኢፌዴሪ ብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ ተመስገን ጥሩነህ እንዲታደሙ ጥሪ ተደረገ...
13/11/2023

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ ሥራ ማስጀመርያና ማስተዋወቂያ መርሃ ግብር ላይ የኢፌዴሪ ብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ ተመስገን ጥሩነህ እንዲታደሙ ጥሪ ተደረገ ።

ህዳር 3/2016 ህዳር 13 /2016 ዓ.ም በወላይታ ሶዶ ከተማ ለሚካሄደው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ ሥራ ማስጀመርያና ማስተዋወቂያ መርሃ ግብር ላይ የኢፌዴሪ ብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እንዲታደሙ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ክብር አቶ ተስፋዬ ይገዙ የኢፌዴሪ ብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት መ/ቤት በመገኘት ጥሪውን ለዋና ዳይሬክተሩ አቅርበዋል።

የኢፌዴሪ ብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ ተመስገን ጥሩነህ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ ሥራ ማስጀመርያና ማስተዋወቂያ መርሃ ግብር ላይ እንዲገኙ የቀረበላቸውን ጥሪ ተቀበለው በዓሉ ላይ እንደሚገኙ አረጋግጠዋል ፡፡

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት

በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ በባሳ ጎፋራ ቀበሌ በኢንተርፕራይዝ ተደራጅተው በተለያዩ ሥራ ዘርፍ የተሰማሩ ወጣቶች እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን የቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ዋና አስተዳዳር አቶ አያኑ ብረጋ ጉብኝት...
13/11/2023

በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ በባሳ ጎፋራ ቀበሌ በኢንተርፕራይዝ ተደራጅተው በተለያዩ ሥራ ዘርፍ የተሰማሩ ወጣቶች እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን የቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ዋና አስተዳዳር አቶ አያኑ ብረጋ ጉብኝት አደረጉ።

የኢትዮጵያን ብልፅግና እውን የማድረግ ዓላማ ሰንቆ የተነሳው ፓርቲያችን አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም የሁሉም መሰረት መሆኑን ይገነዘባል። በታሪካችን የጥቁር ህዝቦች ምልክት የሆነ ድል በማስመዝገብ...
13/11/2023

የኢትዮጵያን ብልፅግና እውን የማድረግ ዓላማ ሰንቆ የተነሳው ፓርቲያችን አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም የሁሉም መሰረት መሆኑን ይገነዘባል።

በታሪካችን የጥቁር ህዝቦች ምልክት የሆነ ድል በማስመዝገብና በቀደምት ስልጣኔዎቻችን ከፍ ያልንበት ዘመን ነበር።

የሀይላችንና የውበቶቻችን ምንጭ የሆኑትን ልዩነቶቻችንን እና ብዝሀነቶቻችንን በአግባቡ ማስተናገድ ባልቻልንባቸው ዘመናት ደግሞ የዓለም ጭራ ምሳሌነት እስከ መሆንም ደርሰናል።

የመነሳታችን ዋነኛ ሚስጥር በአብሮነት መተባበራችን ሲሆን ከእያንዳንዷ የወደ ኋላ ጉዟችን ጀርባ በሰላም ቦታ ጦርነት መተካቱን እንመለከታለን።

በአንዳንድ የአገራችን አካባቢዎች የግጭት አትራፊዎች ያሳደጋቸውንና ያስተማራቸውን ህዝብ በሰላም ወጥቶ በሰላም እንዳይገባ እና ሰርቶ እንዳይለወጥ ላኪዎቻቸው በሰፈሩላቸው ልክ አፍራሽ ተልዕኳቸውን ለማሳካት ይጥራሉ።

ህዝባችን ፍትሀዊ ተሳታፊነቱ እና ተጠቃሚነቱ እንዲሁም የአገልግሎት አሰጣጥና የመልካም አስተዳደር ችግሮቹ በሰላምና በሰላም ብቻ እንደሚፈቱ ያምናል፤ በየጊዜው በጥፋት ሀይሎች የሚደገስለትን የሁከትና ብጥብጥ ጥሪ የሚያከሽፈውም ከዚህ እምነቱ በመነሳት ነው።

የኢትዮጵያን ብልፅግና እውን የማድረግ ዓላማ ሰንቆ የተነሳው ፓርቲያችን አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም የሁሉም መሰረት መሆኑን ይገነዘባል።

ሁለንተናዊ ብልፅግና የሚረጋገጠው ዜጎች በሰላም ተንቀሳቅሰው በመስራት ሀብት መፍጠር ሲችሉ በመሆኑ ስለ ሰላም ሲባል በርካታ ተግዳሮቶች በሆደ ሰፊነት ታልፈዋል።

አንዳንዴም ህዝባችን "የመንግስት ትዕግስት እስከመቼ ነው?" እስከሚል እና አፍራሽ አካላትም መንግስት አቅሙ ተዳክሟል ለማለት እስኪደፍሩ ድረስ ስለሰላም ብዙ ጥረት ተደርጓል።

የህዝባችንን ሰላም አስተማማኝ በማድረግ ለብልፅግና ጉዟችን ምቹ መደላድል ለመፍጠር እንደ መጨረሻ አማራጭ ሀይልን የመጠቀም ብቸኛ ሀላፊነት ያለበት መንግስት የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ ህዝቡን ከጎኑ አሰልፎ ስለሚንቀሳቀስ "ልትፈርስ ነው" እስከ መባል የደረሰችውን አገራችንን በማሻገር ብሪክስን የመሳሰሉ ተፅዕኖ ፈጣሪ ዓለም አቀፍ ስብስቦች ጭምር የሚመርጧትና ተስፋ የሚጥሉባት ሆናለች።

ልማት ቁጭ ብሎ እንደማይመጣው ሁሉ ሰላምም እስከ ህይወት መስዋዕትነት የሚጠይቅ ስራ ይጠይቃል። በቅርብ ያልመለሰ እረኛ ሲሮጥ ይውላል እንዲሉ አበው ከጃችን ያመለጠችን ሰላም ሰዶ ከማሳደድ ሁላችንም የሚገባትን ክብር ሰጥተናት እንደ አይነ ብሌን ልንከባከባትና ሰላምን ከሚነጥቁ የግጭት ነጋዴዎች እንደ እንቁ ልንጠብቃት ይገባል።

በላባችን የማይበገር ኢኮኖሚ ገንብተን ድህነታችንን ነቅለን በመጣል የታፈረችና የበለፀገች ኢትዮጵያን ለልጆቻችን ለማውረስ በመስከንና በመሰልጠን ሰላምን ማፅናት ከሁላችንም ይጠበቃል!

መልካም ሳምንት ይሁንላችሁ!!

በቦሎሶ ሶሬ  ወረዳ ብልጽግና ፓርቲ የ2016 ዓ/ም 1ኛ ሩብ ዓመት መሠረታዊ ድርጅት የአባላት  ኮንፈራንስ በየማህበራዊ መሠረት ተካሄደ።ቦሎሶ ሶሬ ፦ ህዳር 3/2016 ዓ.ም በቦሎሶ ሶሬ ወረ...
13/11/2023

በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ብልጽግና ፓርቲ የ2016 ዓ/ም 1ኛ ሩብ ዓመት መሠረታዊ ድርጅት የአባላት ኮንፈራንስ በየማህበራዊ መሠረት ተካሄደ።

ቦሎሶ ሶሬ ፦ ህዳር 3/2016 ዓ.ም በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ብልጽግና ፓርቲ የ2016 ዓ/ም 1ኛ ሩብ ዓመት መሠረታዊ ድርጅት የአባላት ኮንፈራንስ በየማህበራዊ መሠረት ተካሂደዋል።

በሩብ ዓመቱ የተከናወኑ አፈፃጸም በመገምገም ጉድለቶችን ለማረም እና ጥንካሬዎችን ለማጎልበት ቀጣይ በተሟላ መልኩ ለማከናወን አባላት ተወያይቶ እንዲሁም ቀጣይ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች ላይም መክረዋል፡፡

ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጉዞ በፓርቲው የተያዙ ግቦችን ማሳካት የሚችል ጠንካራ ፓርቲና አባል መገንባት ወሳኝ መሆኑ በኮንፈረንሱ ተነስቷል።

የውስጠ ድርጅት ስራዎችን ለማሳለጥና ጠንካራ ፓርቲን ለመገንባት እና በፓርቲ መሪነት ተግባራትን ለማከናወን የሚያስችል ኮንፈራንስ መድረክ መሆኑን አባላት ተናግረዋል፡፡

በየማህበራዊ መሠረት ለተነሱ አስተያየቶችና ጥያቄዎች የየመሠረታዊ ድርጅት አመራሮች እና የፓርቲ ፍት አመራሮች በመድረኩ በመገኘት ጠለቅ ያለ ማብራሪያ በመስጠት ሁሉም ባለድርሻ አካላት በሚያግባባ መልክ የዕለቱ ኮንፌራንስ ተጠናቅቋል ።

በመድረኩ የተሳተፉት የወረዳ ፍት አመራሮች ፣ የጽ/ቤት ኃላፍዎች እና ምክትሎች ፣ የመ/ድርጅት አመራሮች ፣ የህዋሳት አመራሮች እና ፓብሊክ ሰርቫንት አባላት በሙሉ ተሳትፈዋል ።

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የአስተዳደርና የፓለቲካ ማዕከል ስለሆነችው ውቢቷ ወላይታ ሶዶ ከተማ ከብዙ በጥቂቱ፣ወላይታ ሶዶ ስያሜዋን ያገኘችው ከ150 ዓመታት በፊት በአከባቢው ይኖሩ ከነበሩ "ሞቼ...
12/11/2023

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የአስተዳደርና የፓለቲካ ማዕከል ስለሆነችው ውቢቷ ወላይታ ሶዶ ከተማ ከብዙ በጥቂቱ፣

ወላይታ ሶዶ ስያሜዋን ያገኘችው ከ150 ዓመታት በፊት በአከባቢው ይኖሩ ከነበሩ "ሞቼና ቦራጎ ሶዶ" ከተባሉ አንድ ታዋቂ ነጋዴ ስምና ከተማዋ አሁን በምትገኝበት አቅራቢያ ይገኝ ከነበረው "ሶዷ ሹቻ" ከሚባለው ሲሆን ትርጓሜውም "የሶዶ ድንጋይ" ተብሎ ከሚታወቅ ትልቅ የድንጋይ አለት የተወሰደ እንደሆነ ይነገራል፡፡

ውቧ ወላይታ ሶዶ ከተማ ከአዲስ አበባ በሻሸመኔ 390 ኪ.ሜ፤ በቡታጅራ ሆሳዕና 329 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች።

16 ሺ 164 ሄክታር ላይ ነው ከተማዋ ያረፈችው፡፡ የመልክዓ ምድር አቀማመጡ ከባህር ጠለል በላይ 1784-2346 ኪ.ሜ ከፍታ ላይ ትገኛለች፡፡

በከፍተኛ ዕድገትና ለውጥ ጎዳና የምትገኘው ውቧ ዎላይታ ሶዶ ከተማ በርካታ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እንቅስቃሴዎች የሚደረጉባት 7 መግቢያና መውጫ በሮች ባለቤት ነች።

ወላይታ ሶዶን ከሌሎች አጎራባች ከተሞች ያስተሳሰሯት ዋና ዋና መንገዶቿም ከሶዶ ሻሸመኔ አዲስ አበባ፣ ከሶዶ አርባምንጭ ጂንካ፣ ከሶዶ ጎፋ ሳውላ፣ ከሶዶ ታርጫ ጅማ፣ ከሶዶ ቢጣና ሞሮቾ ሐዋሳ፣ ከሶዶ ሆሳዕና አዲስ አበባ እና ከሶዶ ጉልጉላ ዲላ ናቸው።

በአሁኑ ጊዜ ከ350 ሺህ የሚጠጋ ሕዝብ ተቻችሎ፤ ተከባብሮ በጋራ ተፈቃቅሮ ይኖርባታል፡፡

በሆቴልና ቱሪዝም፤ በኢንዱስትሪ፤ በማህበራዊ አገልግሎትና በከተማ ግብርና በከፍተኛ ሁኔታ ኢንቨስት ለማድረግ ምቹ አቅም አላት።

ወላይታ ሶዶ የፍቅርና የመቻቻል ከተማ ናት።

"አመራሩ ተግባራትን ከተግዳሮትና ችግር በላይ ሆኖ በማሳካት ውጤት ማስመዝገብ አለበት" ሲሉ የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሳሙኤል ፎላ ገለጹህዳር 2/2016 የወላይታ ዞን ከፍተኛ አመራሮ...
12/11/2023

"አመራሩ ተግባራትን ከተግዳሮትና ችግር በላይ ሆኖ በማሳካት ውጤት ማስመዝገብ አለበት" ሲሉ የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሳሙኤል ፎላ ገለጹ

ህዳር 2/2016 የወላይታ ዞን ከፍተኛ አመራሮች ከወረዳና ከተማ አመራሮች ጋር በጋራ የቡና ግብይትና የመስኖ ተግባራት አፈጻጸም ያለበትን ደረጃ ገምግሞ ለመዋቅሮች ግብረ መልስ ሰጥቷል።

በቡና ግብይት ላይ ግብረ ኃይሉ ጠንካራ የድጋፍ፣ ክትትልና ቁጥጥር ተግባር ሊከናወን ይገባል ሲሉም የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሳሙኤል ፎላ ጠቁመዋል።

በመስኖ ሥራ ቶሎ በሚደርሱ ገበያ ተኮር የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች ላይ ከፍተኛ ርብርብ ሊደረግባቸው ይገባልም ብለዋል።

የወላይታ ዞን የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ አሳምነው አይዛ የህዝባችንን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እና የልማትና መልካም አስተዳደር ጥያቄውን ለመመለስ ተግባራት በአመራር ቁጭት መመራት አለባቸው ሲሉ አሳስበዋል።

አቶ አሳምነው አክለው ካሉብን የአፈጻጸም ችግሮች ፈጥነን በመውጣት ውጤት ለማስመዝገብ ተግባራት በትግል ሊመሩ ይገባል ሲሉም አንስተዋል።

ከቡና ግብይትና ቁጥጥር አንጻር የግብረ ኃይል ውይይት አናሳ መሆን፣መድረኩን ከቀበሌ ጀምሮ መግባባት እየፈጠሩ አለመምራት፣ ቅንጅታዊ አሠራር ጉድለት፣ የቡና ምርት የአያያዝ ጥራት ችግር፣ ነጋዴ እና ማህበራትን አቀናጅቶ ያለመምራት፣ ለህገ ወጥ ንግድ ቁጥጥር ኬላ አለማቋቋም የመሳሰሉት በጉድለት የተነሱ ዋና ዋና ጉዳዮች ናቸው።

ህገ ወጥ የቡና ዝውውር እና ግብይት ለመከላከል በተሠራው ሥራ ባለፉት ሶስት ወራት ከ1.5 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መገኘቱን የዞኑ ግብርና መምሪያ መረጃ አመላክቷል።

12/11/2023
"ሁለንተናዊ ብልጽግና የሚረጋገጠው መንግስት መሙላት የማይችላቸውን ዘርፎች ባለሀብቶች ሲሞሉት ነው" ሲሉ የወላይታ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ መስፍን ዳዊት ገለጹህዳ...
11/11/2023

"ሁለንተናዊ ብልጽግና የሚረጋገጠው መንግስት መሙላት የማይችላቸውን ዘርፎች ባለሀብቶች ሲሞሉት ነው" ሲሉ የወላይታ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ መስፍን ዳዊት ገለጹ

ህዳር 1/2016 ከ1 መቶ 80 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የወላይታ ቱሪስት ሆቴል በይፋ ተመረቀ።

በወላይታ ቱሪስት ሆቴል ምረቃ ላይ ንግግር ያደረጉት የወላይታ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ መስፍን ዳዊት ሁለንተናዊ ብልጽግና የሚረጋገጠው መንግስት መሙላት የማይችላቸውን ዘርፎች ባለሀብቶች ሲሞሉት ነው ሲሉ ገለጹ።

ያሉንን እምቅ ፀጋዎች አሟጠን አልተጠቀምንም ያሉት አቶ መስፍን ያገኙትን ዕድል ባለሀብቶች እንዲጠቀሙበት አሳስበዋል።

አቶ መስፍን ዳዊት ለከተሞች ዕድገት የባለሀብቶች ሚና ከፍ ያለ ነው ሲሉ በማብራራት ሀገሪቱ በነሱ እንዲትጠቀም እንዲሁም እነሱም ከሀገሪቱ ዕድገት እዲጠቀሙ በርትተው እንዲሠሩ ጠይቀዋል።

የወላይታ ህዝብ ብሔራዊ አንድነት የሚታገል ለአገረ መንግስት ግንባታም የበኩሉን የተወጣና እየተወጣም ያለ ጠንካራ ህዝብ እንደሆነ የገለጹት ኃላፊው ባለሀብቱ የአቶ ተፈሪን አርአያ በመከተል በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች በመሰማራት ተጠቃሚ እንዲሆን ጥሪ አቅርበዋል

የሶዶ ከተማ አስተዳደር ዋና ከንቲባ አቶ ጃጋና አይዛ ከተማችን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የአስተዳደርና የፖሌቲካ ዋና መቀመጫ እና ባለሰባት በር እንዲሁም ለንግድና ኢንቨስትመንት ምቹ ከተማ መሆኗን ገልጸዋል።

ባለሀብቱ አቶ ተፈራ ሙንኤ በከተማችን የቱሪዝም እንቅስቃሴ እንዲጎለብት እና ለወጣቶች የሥራ ዕድል በመፍጠር አርአያ መሆናቸውን አቶ ጃጋና አንስተዋል።

የከተማዋ ዋና ከንቲባ አክለውም ሌሎችም ባለሀብቶች የወሰዱትን መሬት አጥረው ከማስቀመጥ ይልቅ በማልማት ለራሳቸው እንዲጠቀሙ የአካባቢውን ገጽታ በመቀየር ህዝቡን ተጠቃሚ እንዲያደርጉ አሳስበዋል።

ከተማዋ የዘጠነኛውን የከተሞች ፎሬም ለማስተናገድ ዝግጅት ላይ ያለች በመሆኗ ከተማዋን የሚመጥን የጽዳት እና ሌሎች ተግባራትን በማከናወን ከተማ አስተዳደሩ ጎን እንዲቆሙ ጥሪ አቅርበዋል አቶ ጀጋና።

የወላይታ ቱሪስት ሆቴል እና ሌሎች ድርጅቶች ባለቤት የሆኑት አቶ ተፈሪ ሙንኤ ከትንሽ ካፒታል በመነሳት ለዚህ ደረጃ እንደደረሱ በመግለጽ የከተማ አስተዳደሩ ላደረገላቸው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።

አቶ ተፈሪ ሙንኤ ለከተማዋ ዕድገት ለሠሩት ሥራ ከከተማ አስተዳደሩና ከዞኑ ኢንቨስትመንት መምሪያ የተዘጋጀ የተዘጋጀ የሜዳልያ የዋንጫ እና የዕውቅና ሴርተፍኬት ተበርክቶላቸዋል።

የመደመር ትውልድ ልዩነትን የሚያከብርና አንድነትን የሚያጠናክር ነው!!የመደመር ትውልድ ጥላቻን በፍቅር፣ ቂምን በይቅርታ፣ ግጭትን በውይይት  የሚተካ ትውልድ  ነው። የመደመር ትውልድ ልዩነትን...
11/11/2023

የመደመር ትውልድ ልዩነትን የሚያከብርና አንድነትን የሚያጠናክር ነው!!

የመደመር ትውልድ ጥላቻን በፍቅር፣ ቂምን በይቅርታ፣ ግጭትን በውይይት የሚተካ ትውልድ ነው። የመደመር ትውልድ ልዩነትን የሚያከብርና አንድነትን የሚያጠናክር ፤ ጽንፈኝነትን የሚጸየፍ ትውልድ ነው።

የመተማመን ክበቡ በብሄርና በመንደር ሳይታጠር ኢትዮጵያዊነትን ኢትዮጵያዊነትን በአርበኝነት መንፈስ የሚያፀና ነው።

በመሆኑም ከራስ ወዳድነት የፀዳ፣ ለሌሎች የሚራራ፣ ሀላፊነት የሚሸከም ፣ እውነተኛና የሌላው ህመም የሚያመው ትውልድ መቅረጽ የጋራ ሀላፊነት ሊሆን ይገባል።

በመደመር ትውልድ ተሠናስለን ተከባብረንና ተባብረን ለጋራ ግብ ቋሚ ተሰላፊ በመሆን ኢትዮጵያን እናበለጽጋለን።

በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ የበጋ መስኖ ልማት ስራ ተግባራት ያለበትን ደረጃ የወረዳው ፊት አመራሮች ጉብኝት አደረጉ
11/11/2023

በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ የበጋ መስኖ ልማት ስራ ተግባራት ያለበትን ደረጃ የወረዳው ፊት አመራሮች ጉብኝት አደረጉ

አቅም ግምባታ ስልጠናው የመንግስት አመራሩ የአስተሳሰብና የተግባር አንድነት እንዲኖረው የሚያስችል መሆኑ ተገልጿል  ኅዳር 01/2016 እየተሰጠ የሚገኘው አቅም ግምባታ ስልጠና የመንግስት አመ...
11/11/2023

አቅም ግምባታ ስልጠናው የመንግስት አመራሩ የአስተሳሰብና የተግባር አንድነት እንዲኖረው የሚያስችል መሆኑ ተገልጿል

ኅዳር 01/2016 እየተሰጠ የሚገኘው አቅም ግምባታ ስልጠና የመንግስት አመራሩ የአስተሳሰብና የተግባር አንድነት እንዲኖረው የሚያስችል መሆኑ ተገልጿል ።

ሀገራች ከነበረባት ዕዳ ወጥታ ወደ ምንዳ ለመድረስ የአመራሩን አቅም መገንባት ወሳኝ በመሆኑ ስልጠናው ትልቅ ትርጉም ያለው መሆኑ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የዴሞክራሲና አቅም ግምባታ ዘርፍ ኃላፊ የሆኑት አቶ ዮሐንስ በየነ አብራርተዋል።

የሀገራችንን ብልጽግና በጋራ እውን ለማድረግ በሚያስችል ምዕራፍ እንደምንገኝ ያብራሩት አቶ ዮሐንስ ለሁለንተናዊ ብልጽግና ስኬት ስንቅ የሚሆን ስልጠና በመሆኑ አመራሩ በአቅም ግምባታው የአስተሳሰብና የተግባር አንድነት በመላበስ ለመፍጠንም ሆነ ለመፍጠር ያለው ሚና ትልቅ መሆኑንም አስረድተዋል።

የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ የሆኑት አቶ ሳሙኤል ፎላ በበኩላቸው መንግስት የአመራር አቅም በመገንባት የህባችንን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን አመራሩ በብቃት ለማስተናገድ የሚያስችለውን ብቁ እውቀት እንዲቀስሙ፤ ከጥላቻና ከተሳሳተ ትርክት እንዲወጣ የሚያደርግ ስልጠና መሆኑን ነው የገለፁት ።

አቶ ሳሙኤል አያይዘውም ስልጠናው የአመራሩን የአፈፃፀም ውስንነቶችንና ክፍተቶችን ለመሙላት የታለመ መሆኑንም አብራርተዋል።

ወንድማማችነትን/ እህትማማችነትን የበለጠ በማጎልበት ለህዝብ ጥቅም ተግቶ ለመስራት የሚያስችል ስልጠና በመሆኑ እምቅ ፀጋዎቻችንን በላቀ ደረጃ በማልማት በእኩል ተጠቃሚ መርህ፣ በመተሳሰብና በመተጋገዝ እሴቶቻችንን አጠናክረን መቀጠል አለብን ብለዋል አቶ ሳሙኤል።

የስልጠናው ቆይታቸው ያማረ እንዲሆላቸው የተመኙት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሳሙኤል ፎላ ለሰልጣኙ አመራር አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያጉም ገልፀዋል።

በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ በጋራ ጎዶ ማዘጋጃ በህብረተሰብ ተሳትፎ የፅዳት ዘመቻ ተካሄደ።ቦሎሶ ሶሬ፦ ህዳር 1/2016ዓ.ም በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ በጋራ ጎዶ ማዘጋጃ በህብረተሰብ ተሳትፎ የፅዳት ዘመቻ ተ...
11/11/2023

በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ በጋራ ጎዶ ማዘጋጃ በህብረተሰብ ተሳትፎ የፅዳት ዘመቻ ተካሄደ።

ቦሎሶ ሶሬ፦ ህዳር 1/2016ዓ.ም በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ በጋራ ጎዶ ማዘጋጃ በህብረተሰብ ተሳትፎ የፅዳት ዘመቻ ተካሂደዋል ።

በጽዳት ዘመቻ መርሃ-ግብር ላይ የተገኙት የቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ዋና አስተዳደር አቶ አያኑ ብራጋ እንደገለፁት የአካባቢውን ከቆሻሻ ነጻ ማድረግ የሁሉም ማህብረሰብ ክፍሎች ኃላፊነት መሆን እንዳለበት አሳስበዋል።

አያይዘውም አቶ አያኑ ማዘጋጃውን ዉብ፣ ጽዱ፣ ማራኪና ለነዋሪዎች ምቹ ለማድረግ ሁሉም ማህብረሰብ ክፍሎች የራሱን ድርሻ ማውጣት እንዳለበት ጥሪውን አስተላልፏል።

የጽዳት ዘመቻ ሥራ በሁሉም አካባቢ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልና ሁሉም ሰዉ የአከባቢው ጽዳት መጠበቅ ኃላፊነት እንዳለበት ተናግሯል።

የቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ዋና የመንግስት ተጠሪ አቶ ኃ/ገብርኤል ካሣዬ እንደገለፁት አከባቢን ማጽዳትና ማስዋብ ለራስ ጤንነት ቅድመ ጥንቃቄ ማድረግ ስለሆነ ሁሉም ሰው አከባቢውን ማጽዳትና ማስዋብ እንዲሁም ለመኖር ምቹ አከባቢን መፍጠር አስፈላጊ እንደሆነ ገልጿል።

በጽዳት ዘመቻው አካባቢያችንን በማጽዳትና በማስዋብ ከመጥፎ ሽታና ከቆሻሻዎች ነጻ የሆነውና ጥሩ መዓዛ ያለውን ከተማ መፍጠር ከሁሉም ሰው የሚጠበቅበት ተግባር እንደሆነ አቶ ኃ/ገብርኤል ተናግሯል።

ለተግባሩ ስኬታማነት አጋርነትን ማጎልበትና ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር እንደሚገባም ተጠቁመዋል።

የማዘጋጃዉን ዉበትና ፅዳት ለመጠበቅ እንዲሁም ለነዋሪዎቿ ምቹ ለማድረግ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት መስራት ያስፈልጋል ብሏል።

የጽዳት ዘመቻ መርሃ-ግብር ላይ የወረዳዉ አስተባባሪ አካላት፣ የጋራ ጎዶ ማዘጋጃ የመንግስት ሰራተኞች ፣ የጋራ ጎዶ አከባቢ ነዋሪዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።

ዳሞታ የወላይታ ገበረዎች ሕብረት ሥራ ዩኒየን የ2016 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምን ገመገመ ህዳር 1/2016 የዩኒየኑ ቦርድ አመራሮችና ማናጅመንት እንድሁም ባለድርሻ አካላ...
11/11/2023

ዳሞታ የወላይታ ገበረዎች ሕብረት ሥራ ዩኒየን የ2016 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምን ገመገመ

ህዳር 1/2016 የዩኒየኑ ቦርድ አመራሮችና ማናጅመንት እንድሁም ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በ1ኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ ክንውንና በቀሪው ሥራዎች ዙርያ በስፋት ተወያይተዋል።

የዎላይታ ዳሞታ ገበረዎች ዩኒየን ህብረት ሥራ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ መርክነህ ሌንጃ እንደገለጹት በአንደኛ ሩብ አመት በርካታ ሥራዎች በተቀናጀ ሁኔታ መሠራቱን አብራርተዋል።

አቶ መርክነህ አያይዘው እንድትናገሩ በ1ኛ ሩብ አመት ላይ ለመሥራት አቅደን ባለተሠሩ እቅዶችን በመለየት ሁሉም ማናጅመንትእና የቦርዱ አባለት በዚህ ላይ ትኩረት ተሰጥቶ ለሰሩ ይገባል ስሉ ተናግረዋል።

በተላይ በግብይት ሂደት ላይ የሚታዩ የጥራት ችግሮች ፣የዋጋ እና ሕገወጥ ግብይትን ቀድሞው በመከላከል የአምራቹንና የህዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑን የዎላይታ ዳሞታ ገበረዎች ዩኒየን ህብረት ሥራ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ መርክነህ ሌንጃ ገልጸዋል።

የወላይታ ዳሞታ ገበረዎች ዩኒየን ህብረት ሥራ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ታሪኩ ተክሌ ዩኒየኑ በ2016 በጀት ዓመት የኤክስፖርት ግብይት ቅድመ ዝግጅት ሥራዎች በተለይ የቡና ግዥ፣የሰብል ምርት ግብይት፣የግብዓት አቅርቦት፣የግብርና ሜካናይዜሽንና በኢንዱስትሪ ምርቶች ላይ በሩብ ዓመት በተሰሩ ስራዎች ላይ ተወያይቷል።

የመንግስት አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና በወላይታ ሶዶ የስልጠና ማዕከል በፎቶ፤
10/11/2023

የመንግስት አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና በወላይታ ሶዶ የስልጠና ማዕከል በፎቶ፤

የመንግስት አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና በወላይታ ሶዶ የስልጠና ማዕከል በዛሬው እለት ተጀምሯል፡፡ሶስተኛው ዙር የመንግስት አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና "ከዕዳ ወደ ምንዳ" በሚል ርዕ...
10/11/2023

የመንግስት አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና በወላይታ ሶዶ የስልጠና ማዕከል በዛሬው እለት ተጀምሯል፡፡

ሶስተኛው ዙር የመንግስት አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና "ከዕዳ ወደ ምንዳ" በሚል ርዕስ በወላይታ ሶዶ ስልጠና ማዕከል መሰጠት ጀምሯል ።

በስልጠናው ከሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ 2ሺህ የሚሆኑ የመንግስት አመራሮች የሚሳተፉ ሲሆን ለ12 ቀናትም የሚቆይ ይሆናል።

በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ፓርቲ ኮሜቴ የንቅናቄ ሰክተር ተግባራት አፈጻጸም ገምግሟል።ጥቅምት 30/ 2016 ዓ.ም በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ  የትራንስፎርሜሽን አጀንዳዎች አፈጻጸምና ሌሎች ወቅታዊ ተግባራት ...
10/11/2023

በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ፓርቲ ኮሜቴ የንቅናቄ ሰክተር ተግባራት አፈጻጸም ገምግሟል።

ጥቅምት 30/ 2016 ዓ.ም በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ የትራንስፎርሜሽን አጀንዳዎች አፈጻጸምና ሌሎች ወቅታዊ ተግባራት ተገምግሟል።

አጠቃላይ የሥራ ዕድል ፈጠራ ፣የፓርቲ ገቢ፣የትምህርት ሥራ፣የጤና ማዐጤመና ቀበሌ ሞደልንግ፣የመስኖ አፈፃፀም፣የቡና አፈፃፀም፣የአፈር ማዳበሪያ ዕዳ አፈፃፀም፣ የገቢ ተግባራት፣የወልማ፣የድቻ እና ሌሎች አፈፃፀም በጥንካሬ እና በጉድለት ተገምግሞ ቀጣይ መሻሻል ባለባቸው ጉዳዮች ላይ ጥልቅ ውይይት ተደርጎበታል።

የቦሎሶ ሶሬ ወረዳ የመንግስት ዋና ተጠር አቶ ኃ/ ገብርኤል ካሣዬ እንደተናገሩት ሁለንተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ የመንግሥትና የፓርቲ ተግባራት አፈፃፀም ወሳኝ በመሆኑ ጠንካራ አመራር በመስጠት ሦስቱ የድጋፍና የክትትል አገባቦች ሁሉም የዘርፉ እና የሴክተር አመራር ግቡን ለማሳካት ከፍተኛ ጥረት ማድረግ እንዳለበት አብራርተዋል።

አቶ ኃ/ገብርኤል በትራንስፎርሜሽን አጀንዳዎች አፈጻጸምና ለሎች ተግባራት ላይ የታዩ ጉድለቶች በአስቸኳይ እንዲታረም አሳስበዋል።

አብዛኞቹ ተግባራት አፈጻጸም ዝቅተኛ እንደሆነ የተናገሩት አቶ ኃይለ ገብርኤል አመራሩ ራሱን ቆም ብሎ አይቶ ለተግባሩ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እንዲሰራ አመላክተዋል።

የግብርና ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ የሚደረግ ጥረት ከግብ እንዲደርስ ሁሉም መረባረብ እንዳለበትም ተናግረዋል።

በአጠቃላይ የኢኮኖሚ ብልጽግና ፣ማህበራዊ ብልጽግና በማረጋገጥ እንዴ ወረዳ ሀብት የመፍጠርና የልማት ሥራዎች ልዩ ትኩረት በመስጠት አመራሩ መምራት እንዳለበት ጠቅሶ አፈፃፀሙ በየሦስት ቀን እየገመገሙ ለመምራት በቂ መግባባት ተፈጥሯዋል።

በመጨረሻም በአንዳንድ አከባቢ የሚታዩ ስርቆትና መሰል ወንጀሎች እንዲገታ እና ከፀጥታ ስጋት ነጻ የሆነ አከባቢ ለመፍጠር የአመራሩ ሚናው የጎላ ነው ብለዋል አቶ ኃይለ ገብርኤል።።

ጥቅምት 30/2016 ዓ.ም
ቦ/ሶሬ

ከዕዳ ወደ ምንዳ የመንግሥት አመራሮች የአቅም ግምባታ ስልጠና ወላይታ ሶዶበወላይታ ሶዶ ስልጠና ማዕከል የ3ኛ ዙር የመንግስት አመራር የአቅም ግንባታ ሥልጠና ተሳታፊዎች ወደ ሥልጠና ማዕከል እ...
10/11/2023

ከዕዳ ወደ ምንዳ የመንግሥት አመራሮች የአቅም ግምባታ ስልጠና ወላይታ ሶዶ

በወላይታ ሶዶ ስልጠና ማዕከል የ3ኛ ዙር የመንግስት አመራር የአቅም ግንባታ ሥልጠና ተሳታፊዎች ወደ ሥልጠና ማዕከል እየገቡ ነው።

ወደ ወላይታ ሶዶ ሥልጠና ማዕከል የሚገቡ ሰልጣኝ አመራሮች ደማቅ አቀባበል እየተደረገላቸው ይገኛል።

በወላይታ ዞን የብልጽግና ፓርቲ ፐብሊክ ሰርቫንት አባላት ኮንፈራንስ በሁሉም መሠረታዊ ድርጅት ተካሄደ ጥቅምት 30/2016 በወላይታ ዞን በዞን ማዕከል፣ በሁሉም ወረዳና ከተማ አስተዳደር የብል...
10/11/2023

በወላይታ ዞን የብልጽግና ፓርቲ ፐብሊክ ሰርቫንት አባላት ኮንፈራንስ በሁሉም መሠረታዊ ድርጅት ተካሄደ

ጥቅምት 30/2016 በወላይታ ዞን በዞን ማዕከል፣ በሁሉም ወረዳና ከተማ አስተዳደር የብልጽግና ፓርቲ ፐብሊክ ሰርቫንት የአባላት ኮንፈራንስ በየመሠረታዊ ድርጅት ተካሂዷል፡፡

በኮንፈራንሱ የ2016 ዓ/ም የመጀመሪያ ሩብ ዓመት መሠረታዊ ድርጅት እቅድ አፈጻጸም ሪፖርትና ቀጣይ ወራት ዕቅድ አባላት ተወያይቶ በኮንፍራንሱ አጽድቋል፡፡

በሩብ ዓመቱ የተከናወኑ አፈፃጸም በመገምገም ጉድለቶችን ለማረም እና ጥንካሬዎችን ለማጎልበት ቀጣይ በተሟላ መልኩ ለማከናወን አባላት ተወያይቶ እንዲሁም ቀጣይ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች ላይም መክረዋል፡፡

የውስጠ ድርጅት ስራዎችን ለማሳለጥና ጠንካራ ፓርቲን ለመገንባት እና በፓርቲ መሪነት ተግባራትን ለማከናወን የሚያስችል ኮንፈራንስ መድረክ መሆኑን አባላት ተናግረዋል፡፡

ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጉዞ በፓርቲው የተያዙ ግቦችን ማሳካት የሚችል ጠንካራ ፓርቲና አባል መገንባት ወሳኝ መሆኑ በኮንፈረንሱ ተነስቷል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካን ቡድናቸው በመጀመሪያው የሳዑዲ-አፍሪካ ጉባኤ ለመሳተፍ ሳዑዲ አረቢያ ሪያድ ገብተዋል::Prime Minister Abiy Ahmed and his dele...
10/11/2023

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካን ቡድናቸው በመጀመሪያው የሳዑዲ-አፍሪካ ጉባኤ ለመሳተፍ ሳዑዲ አረቢያ ሪያድ ገብተዋል::

Prime Minister Abiy Ahmed and his delegation arrive in Riyadh, Saudi Arabia to participate in the first Saudi-Africa Summit.

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ክልላዊ  ይፋዊ ሥራ ማስጀመሪያ ክብረ በዓል ላይ አፋር ክልላዊ መንግስት እንዲታደም ጥሪ ተደረገ። ህዳር 13 /2016 ዓም በወላይታ ሶዶ ከተማ ለሚካሄደው የደቡብ ኢት...
09/11/2023

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ክልላዊ ይፋዊ ሥራ ማስጀመሪያ ክብረ በዓል ላይ አፋር ክልላዊ መንግስት እንዲታደም ጥሪ ተደረገ።

ህዳር 13 /2016 ዓም በወላይታ ሶዶ ከተማ ለሚካሄደው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ ይፋዊ ሥራ ማስጀመሪያ ክብረ በዓል ላይ የአፋር ክልላዊ መንግስት እንዲታደም የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የግብርናና ገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ የውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ልማት ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር አክልሉ አዳኝ እና የክልሉ ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዮት ደምሴ በአፋር ክልል ርዕሰ መስተደድር ጽ/ቤት በመገኘት የክልሉን መንግስት ጥሪ አቅርበዋል።

ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የክልሉን ይፋዊ ሥራ ማስጀመሪያ ክብረ በዓል ላይ የአፋር ክልል መንግስት እንዲገኝ የቀረበውን ጥሪ የአፋር ክልላዊ መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የመልካም አስተዳደር አስተባባር አቶ አህመድ ሁሰን እና የርዐሰመስተዳደሩ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ሳልፋሌ ሰሊ ጥርውን ተቀበለው መንግሥታቸው በክብረ በዓሉ ላይ እንደሚገኝ አረጋግጠዋል።

Address

Boloso Areka
S**o

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when የቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ብልጽግና ፓርቲ /Boloso Sore Prosperity Party posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Videos

Share

Category