01/09/2023
ትግራይ/መቐለ 360 ዲግሪ በተዘጋችበት ወቅት በዙርያዋ የነበሩ የኩላሊት በሽተኞች በመድሀኒት እጥረት ሲሞቱ እድለኛዋ ግን ፋጡማ ለዚች ቀን በቅታ እርዳታችን ትማፀናለች !
ፋጡማ አደም ትባላለች የሁለት ልጆች እናት ናት ። ፋጡማ ሁለቱ ኩላሊቷን መስራት ያቆሙ ሲሆኑ በዲያሊሲስ መታጠብ ከጀመረቸት 2 ዓመት ከ3ወር ሁኗታል ። የሁለት ዓመት የዲያሊሲስ ግዜ በጣም ፈታኝ ግዜ መኖሩን ማንም የሚያውቀው ሓቅ ነበር። ትግራይ/መቐለ 360 ዲግሪ በተዘጋችበት ወቅት ነበር የ25 ዓመት ወጣት ፋጡማ ዲያሊሲስ የጀመረቺው ።
ለፋጡማ የሚያስፈለጉ መድሃኒት ይሁን ማተርያሎች ለማግኘት በጣም ፈታኝ ግዜ አሳልፋለች (በዙርያዋ የነበሩ የኩላሊት በሽተኞች በመዳኒት እጥረት ሲሞቱ እድለኛዋ ግን ፋጡማ ለዚች ቀን በቅታ እርዳታችን ትማፀናለች)።🥲
ፋጡማ በሳምት 3 ገዜ ዲያሊሲስ ማድረግ ሲገባት ሁለት ግዜ ነው ዲያሊሲስ የምትታጠበው ምክንያቱ 3 ግዜ ለማድረግ አቅም ስለሌላት በሳምንት ሁለት ግዜ የምትታጠበው (ለአንድ እጥበት 2,000 ብር በሳምንት 4,000 ብር ሲሆን በወር 16,000 ብር ትከፍላለች) የሚከፈለውም ብር በዙርያዋ ከሚገኙ ወገኖቿ ከሚሰጣት ብር ነው እየታጠበበች ቆይታለች ። አሁን ግን ንቅለ ተከላ ለማድረግ ስለ ፈለገች እርዳታቹሁን ትፈልጋለች።
ፋጡማ እንዲህ ትላለች “ልጆቼን በሌላ ሰው እዲያድጉ አታድርጓቸው ለልጆቼ ስትሉ አድኑኝ” 🥲 ብላ እርዳታቹሁን ትጠይቃለች ።
ለንቅለ ተከላ እሚያስፈልጋት ብር እስከ 2,000,000 ብር ነው ። ፋጡማን እንርዳት ።
ፋጡማ አደም ጣሂር
ንግድ ባንክ -1000401751231
አንበሳ ባንክ - 00311938175-45
ወጋገን ባንክ - 0960330135101
ፋጡማ አደም -0949751091 / 0914720170
ወደ 1,000,000 ብር ለመሰብሰብ ተችለዋል ቀሪው ለመሙላት ሼር በማድረግም እናግዛት