![](https://img3.medioq.com/433/751/2826409744337516.jpg)
16/03/2021
በጎንደር ዘመነ መንግሥት
| የነገስታት ስምና የነገሱባቸው ጊዚያት፦፦
1.አፄ ሰርፀ ድንግል ከ1555___1589ዓ.ም
2.አፄ ያዕቆብ ከ1589___1594 ዓ.ም
3.አፄ ዘድንግል ከ1594____1596 ዓ.ም
4.አፄ ሱስንዮስ ከ1596____1624 ዓ.ም
5.አፄ ፋሲል ከ1624____1659 ዓ.ም
6.አፄ ዮሀንስ 1ኛ ከ1659____1674 ዓ.ም
7.አፄ ኢያሱ ( አድያም ሰገድ) ከ1674____1698 ዓ.ም
8.አፄ ተ/ሀይማኖት(ልዑል ሰገድ) ከ1698____1700 ዓ.ም
9.አፄ ቴዎፍሎስ ከ1700____1703 ዓ.ም
10. አፄ ዮስጦስ(ፀሐይ ሰገድ) ከ1703____1708 ዓ.ም
11.አፄ ዳዊት (አድባር ሰገድ ከ1708____1713 ዓ.ም
12.አፄ በካፋ (መሲ ሰገድ) ከ1713___1723 ዓ.ም
13.አፄ ኢያሱ 2ኛ(ብርሃን ሰገድ) ከ1723___1748 ዓ.ም
14.አፄ ኢዮአስ ከ1748___1762 ዓ.ም
15.አፄ ዮሀንስ 2ኛ (አድማስ ሰገድ) ከ1762___1763 ዓ.ም
16. አፄ ተ/ሀይማኖት 2ኛ (ኃያል ሰገድ) ከ1763___1770 ዓ.ም
17.አፄ ሰለሞን (ጥበብ ሰገድ)ከ1770____ 1772 ዓ.ም
18.አፄ ተ/ጊዮርጊስ (ፍቁር ሰገድ) ከ1772____1777 ዓ.ም
# ማስታወሻ ፦አመተ ምህረቶች የተፃፉት በኢትዮጵያን አቆጣጠር ነዉ፡፡
(ጎንደር የመማፀኛ ከተማ መፅሐፍ ቁጥር 1 የተወሰደ)