ROCK-Realities Of Community Kembata

ROCK-Realities Of Community Kembata Realities of community kembata will be posted ....

የ2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር የዓመቱ ኮከብ ተጫዋች እጩዎች ይፋ ሆኑ *****************የ2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር የዓመቱ ኮከብ ተጫዋች፤ ግ...
26/06/2024

የ2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር የዓመቱ ኮከብ ተጫዋች እጩዎች ይፋ ሆኑ
*****************

የ2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር የዓመቱ ኮከብ ተጫዋች፤ ግብ ጠባቂ እና የዓመቱ ወጣት ተስፈኛ ተጫዋች እጩዎች ይፋ ሆነዋል።

የዓመቱ ኮከብ ተጫዋች እጩዎች ባሲሩ ኡመር፣ ሽመልስ በቀለ፣ ፈቱዲን ጀማል፣ ቸርነት ጉግሳ፣ አሊ ሱሌይማን፣ ከነዓን ማርክነ እና ቢንያም ፍቅሬ ሆነዋል።

የዓመቱ ኮከብ ግብ ጠባቂ እጩዎች አቡበክር ኑራ፣ ሰዒድ ሀብታሙ እና ፍሬው ጌታሁን ሆነው ተመርጠዋል።

የዓመቱ ወጣት ተስፈኛ ተጫዋች እጩዎች ወገኔ ገዛኸኝ፣ ተመስገን ብርሃኑ፣ ዮሐንስ መንግሥቱ፣ በፍቃዱ አለማየሁ እና መድን ተክሉ ሆነዋል።

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አ.ማ ተመልካቾች እስከ ሰኔ 28/2016 ዓ.ም ብቻ በተቋሙ የቴሌግራም ቻናል በመግባት ድምፅ መስጠት እንደሚችሉ አስታውቋል።

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 22ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ ውጤት !       🌟💎
26/06/2024

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 22ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ ውጤት !
🌟💎

 1 )ከተማ አስተዳደሩ እንደ ማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ካሉ ከተሞች በሚዛና መስፈርት መሠረት ሁለተኛ ደረጃውን ይዞ ማለፍ ስለሚገባ ነው2)ከዚህ በፊት በነበረው የመንግስት ሥርዓት  ጊዜ ውስጥ...
26/06/2024


1 )ከተማ አስተዳደሩ እንደ ማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ካሉ ከተሞች በሚዛና መስፈርት መሠረት ሁለተኛ ደረጃውን ይዞ ማለፍ ስለሚገባ ነው

2)ከዚህ በፊት በነበረው የመንግስት ሥርዓት ጊዜ ውስጥ የከምባታ ዞን ከልማት የተገለለ በመሆኑ፣እና ለዞኑ ዱራሜ ከተማ መቀመጫ ሆኖ ሳለ ከተማው እንደ ሌሎች የዞን መቀመጫ ከተሞች ጋር ስነፃፀር በዕኩል ባለመልማቱ እና በጣም ወደ ኋላ በመቅራቱ ነው።ይህ ደግሞ በተጽዕኖ እና በሴራ በመሆኑ ስለሆነ ነው። በብልጽግና ፓርቲ ዘመን ይህንን የቆየ ችግርን መቅረፍ ስላለበት እና ፍትሃዊነት እንድረጋገጥ ስለ መፈለጉ ነው።

3)በሌላ መልኩ የቀደመው ሥርዓት የነበረው የደቡብ ክልል መዋቅር ፈርሶ ወደ ተለየዩ ክልሎች ተከፈፍሎ የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል አንዱ ሆኖ የከምባታ ዞን በክልሉታቅፎ የክላስተር ማዕከል ክፍፍል አካል ሆኗል፣ለዚህም የክላስተር ማዕከሉ የከምባታ ዞን መቀመጫ የሆነችሁ የዱራሜ ከተማ አስተዳደር የክላስተሩ መቀመጫ ሆናለች፣ ስለዚህ ይህ ሁሉ በሆነበት ከተማዋ በቀደመው በነበረበት ይሁን ተብሎ ፣ከUIIDP ማስወጣት ህዝቡን የሚረብሽ እና አሁን ባለው የመንግስት ሥርዓት ላይ ተዓማንነት እንዳይኖር የሚያደርግ ነው የሚሆነው።

4)በአንዳንድ ብዱናዊ አካላት የነጠለ ትርክት ባሉኣቸው ሰዎች አማካኝነት፣የተለየዮ ሴራዎች ፣በጉቦ በተታለሉ እና የቅም በቀል ፣አመለካከቶችን ያረገዙ ግለሰቦች ያጣመሙበት ህደት ስለነበረው ትክክለኛ እርምት እና ተገቢ ፍታሻ ተደርጎ ፍትሃዊነት ለማህበረሰባችን በተጨባጭ እንድታይ ማድረግ ይጠበቃል።

5)ማህረሰባችን በመሠረተ ልማት ዕጦት ችግር ውስጥ ያለው፣በመሆኑ ቁጣው እየተባባሳ ያለበት ህደት ውስጥ አሁን ይህንን ፕሮጀክት ማጣት ከፍተኛ ጥርጣሬ ውስጥ እያስገባን ነው።

Via Sami tese

Visit Kembata ,  #777 stairs of mount Hambaricho and other tourist attractions in KEMBATA REGION.Ethiopia Land of Origin...
25/06/2024

Visit Kembata , #777 stairs of mount Hambaricho and other tourist attractions in KEMBATA REGION.

Ethiopia Land of Origins
Tizita Tafesse (miss kembata,2016 )

🔵⚪️🔴

🗣🗣የምስራች...የምስራች😍ምስር ብሉ... #እነሆ በእጅጉ ስንናፍቀው እና ስንጠብቀው የነበረው ታላቅ የምስራች በደቡብ አፍሪካ...ደረሰ!!! #የከምባታ ማህጸን አምጣ የወለደቻቸው እንቁ ተወላጆ...
21/11/2023

🗣🗣የምስራች...የምስራች
😍ምስር ብሉ...

#እነሆ በእጅጉ ስንናፍቀው እና ስንጠብቀው የነበረው ታላቅ የምስራች በደቡብ አፍሪካ...ደረሰ!!!
#የከምባታ ማህጸን አምጣ የወለደቻቸው እንቁ ተወላጆች እና የከምባታ አፍቃሪ ወዳጆች በደቡብ አፍሪካ ታሪክ ለመስራት ቆርጠው ተነስተዋል።

የከምባታ ልማት ማህበር ምስረታ በደቡብ አፍሪካ ምድር እ.ኤ.አ በ21/Nov/2023 ዓ.ም በደርባን ከተማ West street ደግነት አዳራሽ!!!

ድህነትን የተጠየፋ ትጉህ እጆች፣ልመናን እና ኋላ ቀርነትን የተጸየፋ እግሮች ዛሬ ላይ ደግሞ ያሳደጋቸውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ይሄው የልማት ማህበር መስርተው ሕዝባቸውን ለመደገፍ ቆርጠው ተነስተዋል!!!

#እንኳን ደስ አለን...እንኳን ደስ አላችሁ!!!

የእግዚአብሔር ቀን ደርሶ በስደት አለም የተበተኑ የከምባታ ልጆች ይሄው በእግዚአብሔር ቀን ዞናቸውን ለማሰብ፣ሕዝባቸውን ለማልማት ሆ ብለው ተነስተዋል።

➠ታሪክ የሚሠራበት ምዕራፍ ተጀምሯል!!!በነገው ዕለት በ21/Nov/2023 እ.ኤ.አ የከምባታ ልማት ማህበር በደቡብ አፍሪካ የመሠረተ ድንጋዩን ጥሎ ስራ ይጀምራል!!!

➠አንድነት ሀይል ነው!!!
💪ከምባታ በልጆቹ ቀን ይወጣለታል🙏!!
🙏የእናት እና አባቶቻችን እምባ የሚታበስበት ቀን የደረሰ ይመስላል!!!
➠በርቱ እንበርታ!!!
በደቡብ አፍሪካ ያላችሁ ወንድም እህቶቻችን መልካም የምስረታ እና የልማት ምዕራፍ ይሁንላችሁ!!!

አሸሜ!!🙏

Beautiful Ethiopian 🇪🇹🇪🇹🇪🇹@ BEBA📸 DURAME      Facebook  PICTUERS  Follow us on Instagram             BEBA PICTUERSLive y...
19/11/2023

Beautiful Ethiopian 🇪🇹🇪🇹🇪🇹
@ BEBA📸 DURAME
Facebook PICTUERS
Follow us on Instagram
BEBA PICTUERS
Live your life we will capture it!!
+251937389858

18/11/2023

#ዋል ከምባታ ዋል ! ዋል ዋል ዱራምታ ዋል - ዋል ዋል ደርባና ዋል

18/11/2023

መልካም ዜና

በደቡብ አፍሪካ የከምባታ ዞን ተወላጆች ልማት ማህበር ምስረታ ጉባኤ ሊካሄድ ነዉ !
በፈረንጆቹ ዘመን አቆጣጠር ኔቨምበር 21 ቀን 2023 በደቡብ አፍሪካ ደርባን "West Street" ደግነት አደራሽ በሚደረገው ስብሰባ ከዘጠኙም ፕሮቭንስ የተጋበዙ የክብር እንግዶች እና የከምባታ ዞን ተወላጆች እና ወዳጆች በተገኙበት የከምባታ ዞን ተወላጆች ልማት ማህበር ባይፋ ይመሰረታል።
ስለሆነም በዚህ ታሪካዊ የከምባታ ዞን ተወላጆች ማህበር ምስረታ ላይ ሁላችንም እንድንገኝ በታላቅ አክብሮት እናሳስባለን።

የዋዜማውን መልእክት

መጽሐፍ ቅዱስ ምዕመኑ በሚረዳው ቋንቋ ተተርጉሞ መቅረቡ  ከመንፈሳዊ  አስተምህሮ ተልዕኮው ባሻገር ለቋንቋ እድገት የጎላ ሚና እንዳለው ተጠቆመ ።ላለፉት 20 ዓመታት ሲሠራ የቆየው የከምባቲሳ ...
18/11/2023

መጽሐፍ ቅዱስ ምዕመኑ በሚረዳው ቋንቋ ተተርጉሞ መቅረቡ ከመንፈሳዊ አስተምህሮ ተልዕኮው ባሻገር ለቋንቋ እድገት የጎላ ሚና እንዳለው ተጠቆመ ።

ላለፉት 20 ዓመታት ሲሠራ የቆየው የከምባቲሳ ቋንቋ ሙሉ መጽሐፍ ቅዱስ የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማህበር ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ፣ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች የቤተ ዕምነት ተወካይዮችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በከምባታ ዞን ምክር ቤት መሰብሰቢያ አዳራሽ በይፋ ተመርቆ በአገልግሎት ላይ መዋሉ ተመልክቷል።

በምረቃ መርሃግብር ላይ የተገኙት የከምባታ ዞን ዋና አፈጉባኤ ክብርት ወይዘሮ አስካለ ሰሶ መጽሐፍ ቅዱስ በከምባቲሳ ቋንቋ ተተርጉሞ ለአገልግሎት መብቃቱ ምዕመኑ የእግዝአብሔርን ቃል በሚገባ እንዲረዳ ከማገዙም ባሻገር ለማህበረሰቡ ቋንቋ እድገት የጎላ አስተዋጽኦ ስለሚያበረክት ለማህበረሰቡ ተደራሽ የማድረጉ ጉዳይ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ብለዋል።

የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማህበር ቦርድ ሰብሳቢ ዶክተር ተስፈጽዮን ዳለሎ የትርጉም ሥራው ከ98 ዓመት በኃላ የመጀመሪያና 20 ዓመታትን የፈጀ ብዙ የተለፋበት ለቋንቋ እድገትና ለወንጌል ስርጭት ምቹ ሁኔታን የሚፈጥር ሥራ መሆኑን ተናግረዋል ።

በዛሬው ዕለት ተመርቆ ለአገልግሎት የበቃው የከምባቲሳ መጽሐፍ ቅዱስ የትርጉም ሥራው ሙሉ በሙሉ በላቲን ፊደል ጥቅም ላይ የዋለ ሲሆን በቀጣይ በሳባ ፊደላት ተተርጉሞ በስፋት ተዳራሽ እንዲሆን የአንባቢው ፍላጎት በመሆኑ ቀጣይ በትኩረት ይሠራል ሲሉም አክለዋል ዶክተር ተስፈጽዮ ዳለሎ።

የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማህበር ዋና ፀሓፊ አቶ ይልማ ጌታውን መጽሐፍ ቅዱስ ምዕመኑ በሚረዳው ቋንቋ መተርጎሙ የመንፈሳዊ ተልዕኮው እንደተጠበቀ ሆኖ ለቋንቋ እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ከመኖሩም በተጨማሪ በስነልቦና በሞራልና በስነ ምግባር የታነፀ ትውልድ እንዲፈጠር ያለው ሚና የጎላ መሆኑን አብራርተዋል።

በመድረኩ የከምባታ ቋንቋ ሙሉ መጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ሥራው እንዲሳካ የጎላ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ሁሉ የዕውቅናና የምስጋ ምስክር ወረቀት ተበርክቶላቸዋል።መጽሐፍ ቅዱስ ምዕመኑ በሚረዳው ቋንቋ ተተርጉሞ መቅረቡ ከመንፈሳዊ አስተምህሮ ተልዕኮው ባሻገር ለቋንቋ እድገት የጎላ ሚና እንዳለው ተጠቆመ ።

ላለፉት 20 ዓመታት ሲሠራ የቆየው የከምባቲሳ ቋንቋ ሙሉ መጽሐፍ ቅዱስ የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማህበር ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ፣ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች የቤተ ዕምነት ተወካይዮችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በከምባታ ዞን ምክር ቤት መሰብሰቢያ አዳራሽ በይፋ ተመርቆ በአገልግሎት ላይ መዋሉ ተመልክቷል።

በምረቃ መርሃግብር ላይ የተገኙት የከምባታ ዞን ዋና አፈጉባኤ ክብርት ወይዘሮ አስካለ ሰሶ መጽሐፍ ቅዱስ በከምባቲሳ ቋንቋ ተተርጉሞ ለአገልግሎት መብቃቱ ምዕመኑ የእግዝአብሔርን ቃል በሚገባ እንዲረዳ ከማገዙም ባሻገር ለማህበረሰቡ ቋንቋ እድገት የጎላ አስተዋጽኦ ስለሚያበረክት ለማህበረሰቡ ተደራሽ የማድረጉ ጉዳይ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ብለዋል።

የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማህበር ቦርድ ሰብሳቢ ዶክተር ተስፈጽዮን ዳለሎ የትርጉም ሥራው ከ98 ዓመት በኃላ የመጀመሪያና 20 ዓመታትን የፈጀ ብዙ የተለፋበት ለቋንቋ እድገትና ለወንጌል ስርጭት ምቹ ሁኔታን የሚፈጥር ሥራ መሆኑን ተናግረዋል ።

በዛሬው ዕለት ተመርቆ ለአገልግሎት የበቃው የከምባቲሳ መጽሐፍ ቅዱስ የትርጉም ሥራው ሙሉ በሙሉ በላቲን ፊደል ጥቅም ላይ የዋለ ሲሆን በቀጣይ በሳባ ፊደላት ተተርጉሞ በስፋት ተዳራሽ እንዲሆን የአንባቢው ፍላጎት በመሆኑ ቀጣይ በትኩረት ይሠራል ሲሉም አክለዋል ዶክተር ተስፈጽዮ ዳለሎ።

የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማህበር ዋና ፀሓፊ አቶ ይልማ ጌታውን መጽሐፍ ቅዱስ ምዕመኑ በሚረዳው ቋንቋ መተርጎሙ የመንፈሳዊ ተልዕኮው እንደተጠበቀ ሆኖ ለቋንቋ እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ከመኖሩም በተጨማሪ በስነልቦና በሞራልና በስነ ምግባር የታነፀ ትውልድ እንዲፈጠር ያለው ሚና የጎላ መሆኑን አብራርተዋል።

በመድረኩ የከምባታ ቋንቋ ሙሉ መጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ሥራው እንዲሳካ የጎላ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ሁሉ የዕውቅናና የምስጋ ምስክር ወረቀት ተበርክቶላቸዋል።

ማስተር በላቸው ግርማ በእግዚአብሔር እርዳታና በእናንተ በደጋጎች ርብርብ እንዲህ በደንብ ተሽሎት በማየቴ ከጎኑም በመቆሜ በመጀመሪያ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ።3 ሰዓት ከ35 ደቂቃ ከ30 ሰከ...
18/11/2023

ማስተር በላቸው ግርማ በእግዚአብሔር እርዳታና በእናንተ በደጋጎች ርብርብ እንዲህ በደንብ ተሽሎት በማየቴ ከጎኑም በመቆሜ በመጀመሪያ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ።

3 ሰዓት ከ35 ደቂቃ ከ30 ሰከንድ በመሳቅ የዓለም የሳቅ ንጉስ የተባለውና BBC እና CNN'ን ጨምሮ ከ23 በላይ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ስለ እርሱ የዘገቡለት የዓለም የሳቅ ክብረ ወሰን ባለቤት ማስተር በላቸው ግርማ በዛሬው ዕለት በBest western plus Pearl Addis 20ኛውን ብሔራዊ የሳቅ ቀን አስመልክቶ ፕሬስ ሪሊዝ
ተሰጥቷል።

የፊታችን ሀሙስ ህዳር 13፤ ከጠዋቱ 2:30 እስከ 6:30 በዩኒቲ ፓርክ የሚደረግ ይሆናል።

ስለ እርሱ ደስ ያላችሁ ሁሉ ሼር በማድረግ እግዚአብሔርን አመስግኑ!

Aklilu Tesfaye

SUB-STATION!*ሰሞኑን ዱራሜ ስላያችኋቸው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል(EEP)ሠዎች የተለያዮ ጥያቄዎች አጭር መልስ፥*World Bank(WB)የዱራሜን Sub-Station እውን ለማድረግ የ...
17/11/2023

SUB-STATION!

*ሰሞኑን ዱራሜ ስላያችኋቸው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል(EEP)ሠዎች የተለያዮ ጥያቄዎች አጭር መልስ፥
*World Bank(WB)የዱራሜን Sub-Station እውን ለማድረግ የመጨረሻ መጨረሻ መረጃ ይዘው እንዲመጡ የተላኩ ባለሙያዎች ናቸው።በዚህ Weekendም ሌላ ቡድን ይመጣል።
ከዚህ የበለ አልፅፍም።
አስተናግዷቸው። የሚፈልጉትን መረጃ ስጧቸው።
የቅድሚያ-ቅድሚያ ከተባሉት የሚያዙ ፕሮጀክቶች ዋናውና ቀዳሚው ስለሆነ ከዚህ እኛም እየተከታተልን ነው።

IT IS NOW OR NEVER! ፀልዮ! መልካም ይሆናል።

Via prof biruk lambiso

ፍትሐዊ የወደብ አጠቃቀምን የተመለከተ ልዩ ሴሚናር በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነውዩኒቨርሲቲው ያዘጋጀው ሴሚናር "ፍትሐዊ የወደብ አጠቃቀም ለአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ ሰላምና ልማት" በሚል...
17/11/2023

ፍትሐዊ የወደብ አጠቃቀምን የተመለከተ ልዩ ሴሚናር በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው

ዩኒቨርሲቲው ያዘጋጀው ሴሚናር "ፍትሐዊ የወደብ አጠቃቀም ለአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ ሰላምና ልማት" በሚል መሪ ሃሳብ የሚካሄድ ነው።

በሴሚናሩ ላይ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ፣ የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች ምሁራንና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።

የኢትዮጵያ ወደቦችን የመጠቀም ፍላጎት ከጂኦፓለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ሕግና ዲፕሎማሲ አኳያ ጽሑፎች ቀርበው ምክክር እንደሚደረግባቸው ኢዜአ ዘግቧል።

✍የPeoples in need(PIN) የሀምበርቾ ፕሮጀክት  የመጨረሻው የመስክ ጉብኝ፣ለ5 ዓመታት በሀምበርቾ ዙሪያ ቀበሌዎች ላይ የተለያዩ ሥራዎችን ለመሥራት ቅድመ ዝግጅቶችን ጨርሶ ወደ ተግባ...
17/11/2023

✍የPeoples in need(PIN) የሀምበርቾ ፕሮጀክት የመጨረሻው የመስክ ጉብኝ፣

ለ5 ዓመታት በሀምበርቾ ዙሪያ ቀበሌዎች ላይ የተለያዩ ሥራዎችን ለመሥራት ቅድመ ዝግጅቶችን ጨርሶ ወደ ተግባር ለመግባት የdonors የfield coordinator እና fiel officers የያዘ ቡድን ሀምበርቾ ተራራንና 777 ደረጃ መንገድ ጎብኝቷል፡፡

ከሀሳብ ጀምሮ በየደረጃው ብዙ ሠዎች የተሳተፉበትና አስተዋፅኦ ያደረጉበት ይህ ፕሮጀክት ፍሬ አፍርቶ ለዚህ ደረጃ መድረሱ እጅግ ደስ ያሰኛል፡፡

ሀምበርቾ ተራራ ላይ የተጀመሩ የአረንጓዴ ልማት ሥራዎችን ከግብ ለማድረስ ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል፡፡

Abinet Tadege

17/11/2023

KAMIBAATOOMA
XOQEEMAACHI
DIRITEENOCHEE !

ለኢትዮጵያውያን ባለውለታ ለሆነችው አፍሪካዊት ሀገር ደቡብ አፍሪካ ላይ የምትኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን እንኳን በሰላም ቆያችሁኝ። የኢትዮጵያ ቆይታዬ እጅግ የተሳካ እና መልካም ነበር...
14/11/2023

ለኢትዮጵያውያን ባለውለታ ለሆነችው አፍሪካዊት ሀገር ደቡብ አፍሪካ ላይ የምትኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን እንኳን በሰላም ቆያችሁኝ።

የኢትዮጵያ ቆይታዬ እጅግ የተሳካ እና መልካም ነበር።
ከአዲስ አበባ ቦሌ ኢንተርናሽናል ኤርፖርት እስከ ዱራሜ ብሎም እስከ ሀደሮ በሁሉም ማለት በሚቻል ደረጃ በከምባታ ዞኖች በአዲስ አበባ፤በሲዳማ ክልል በሀዋሳ፤በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በዲላ፤በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በከምባታ ዞኖችና ወረዳዎች በተደረገልኝ ደማቅ አቀባል እጅግ ደስተኛ ነኝ።
ይህ የህዝብ ማዕበል የታየበት አቀባበል እና የተሰጠኝ ፍቅር ዛሬ ላይ ሆኜ ነገን በደንብ እንዳስብና ለሀገሬ ብሎም ለአፍሪካ ጠንክሬ እንድሰራ ሀላፊነት እንዲሰማኝ አድርጎኛል።

መልካምነት ለራስ ነው።
ሀገርን የምንገነባው አንድነትን እና አብሮነትን ስናተልቅ ነው።

ከጦርነት፤ከጎሰኝነት፤ከብሔርተኝነትና ከእርስ በእርስ መነቋቆር ይልቅ አንድነት እና ሰላም ውይይት ውስጥ ሊገባ የማይችል አማራጫችን መሆን አለበት።
በጦርነት ሰዋዊ እና ሀገራዊ ውድመትን እንጂ መፍትሔን አናገኝም።

ወንድም ወንድሙን ቢገድል ሰነፍ እንጂ ጀግና ሊባል ይችላልን?
ይልቁንስ ወንድም ወንድሙን ቢወደው፣ለተራቡ ህፃናትና መሄጃ አጥተው የበጋ እና የክረምት ፀሀይ ዝናብ ለሚፈራረቅባቸው ሰዎች ብንደርስላቸው ለሀገር ብሎም ለትውልድ አይረሴ አሻራን እንደምናኖርላቸው ላስገነዝብ እወዳለሁ።

በስደት ያላችሁ የሀገሬ ልጆች ሀገር እናት ነች። ሀገራችን በብዙ ፈተና ውስጥ እያለፈችም ቢሆንም በትልቅ ለውጥ ላይ ዛሬም ትገኛለችና በዚህ ጊዜ ሁላችሁም ሄዳቹ ሀገራችሁን ብታዩ እና የአቅማችሁን አሻራ ብታኖሩ ልዩ ስሜትና ጥሩ ጊዜን ማሳለፍ ትችላላችሁ ብዬ አምናለሁ።

ትላንት ዛሬ አይደለችም ነገም ከዛሬ የተሻለ ቀና ናት!

ስላደረገላችሁልኝ አቀባበልና በዚህ ቦታ ተገኝታችሁ ፍቅራችሁን የገለፀላችሁልኝ በጆሀንስበርግ እና አካባቢው የምትኖሩ ውድ ወንድሞቼ ከልብ አመሰግናችኋለሁ።

በቀጣይም በደቡብ አፍሪካ በዘጠኙም ፕሮቨንሶች ላይ ያሉ የተቸገሩ ወንድሞቻችንን በመጠየቅ፤የከፋቸውን ስሜታቸውን በመጋራት፤ባይተዋር የሆኑትን ደግሞ አለንላችሁ በማለት በጋራ በፍቅር በአንድነት በመቻቻል ለቀጣዩ ትውልድ አርአያ እንድንሆን አሳስባለሁ።

ሁሉም ኢትዮጵያዊ ተሳክቶለት ለእናት ሀገሩ እንዲበቃ መልካም ምኞቴ ነው።
ሁላችሁም ስላሳያችሁኝ ፍቅር እጅግ እያመሰገንኩ አብረን ተፈቃቅረንና ተደጋግፈን መበልፀግ እንችላለን።

!
ወንድማችሁ አገልጋይ ገዛኸኝ ሱማሞ
በደቡብ አፍሪካ የኢሜጅ ኦፍ አፍሪካ ዩዝ ዲቨሎፕመንት ኦርጋናይዜሽን መስራችና
የከምባታ የልማት ቴሌቪዥን ዳይሬክተር

በደቡብ አፍሪካ የከምባታ ዞን ተወላጆች  ልማት ማህበር ምስረታ። ቀን፦ 21/11/2023 ቦታ፦ ደርባን West Street  ደግነት አደራሽ። በእለቱ ማሕበሩን በይፋ የመመስረትና ፕሮጀክት የማ...
11/11/2023

በደቡብ አፍሪካ የከምባታ ዞን ተወላጆች ልማት ማህበር ምስረታ።
ቀን፦ 21/11/2023
ቦታ፦ ደርባን West Street ደግነት አደራሽ።
በእለቱ ማሕበሩን በይፋ የመመስረትና ፕሮጀክት የማስጀመር ፕሮግራም ይኖረናል። በዚሁ ቀን ከዘጠኙም ፕሮቭንስ የተጋበዙ የክብር እንግዶች አሉን። የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተወካዮች በቦታዉ ይገኛሉ።
ስለዚህ በዚህ ቀን በደርባን ዙሪያ ያላችሁ የከንባታ ዞን ተወላጆች እና መላው የከንባታ ሕዝብ ወዳጆች በፕሮግራሙ ላይ በታላቅ አክብሮት ተጋብዛችሃል።
አዘጋጅ ኮሚቴው ስለ ፕሮግራሙ ሙሉ ማብራሪያ ጋዜጣዊ መግለጫ በቅርብ ቀን ይሰጣል። አንድነት ፡ ሰላም እና ፍቅር ለመላው የእትዮጵያ ህዝብ።
እትዮጵያን እግዚአብሔር ይባርክ!
በዕለቱ ይህንን ፕሮግራም United Media House እና Kembata World Wide Media Network ከስፍራው በቀጥታ ያስተላልፋል።

የፕሮግራሙ አዘጋጅ ኮሚቴ

ከአቶ አበራ ዳለሎ ለከምባታ ልማት ማህበር የመጻሕፍት ስጦታ ተበረከተ !!ሀምበርቾ አንድነት ኢንሼቲቭ ፕላትፎርም ከተቋቋመበት ዓላማ አንዱ ማህበረሰባችንን በማስተባበር ለማህበረሰባችን የምንችለ...
09/11/2023

ከአቶ አበራ ዳለሎ ለከምባታ ልማት ማህበር የመጻሕፍት ስጦታ ተበረከተ !!
ሀምበርቾ አንድነት ኢንሼቲቭ ፕላትፎርም ከተቋቋመበት ዓላማ አንዱ ማህበረሰባችንን በማስተባበር ለማህበረሰባችን የምንችለውን ሁሉ በገንዘብም ሆነ በዓይነት ማካፈል ነዉ።
ስለሆነም ይህንን ዓላማ የተረዱት እና የዞናችን ተወላጅ የሆኑት አቶ አበራ ዳለሎ በተሰማሩበት የሙያ መስክ በተግባር የቀሰሙትን ዕውቀት ለዛሬው ትዉልድ ለማስተላለፍ " የስነ ውሃ ጥበብ ሀ-ሁ በኢትዮጵያ " በሚል ርዕስ ክፍል አንድ 424 መጻሕፍት እና ክፍል ሁለት 284 መጻሕፍት በድምሩ 708 የሚሆኑ መጻሕፍትን ለከምባታ ልማት ማህበር ያበረከቱ ሲሆን መጽሐፍቱን ከአዲስ አበባ ወደ ከምባታ ዞን ዋና ከተማ ዱራሜ ድረስ እኔና አቶ ሚሻሞ ዋካሶ የመጓጓዣ ወጪዉን ሸፍነን በሰላም አድርሰን ተመልሰናል።
በመጨረሻም በሀምበርቾ አንድነት ኢንሼቲቭ አስተባባሪዎች እና በመላው ከምባታ ማህበረሰብ ስም አቶ አበራ ዳለሎን ከልብ እያመሰገንን የልማት ማህበሩ በቅርቡ በሚኖረዉ ዓመታዊ የትምህርት አምባሳደርሽፕ ፕሮግራም ላይ የምስጋና ሰርተፍኬት እንደሚሰጣቸዉ የልማት ማህበሩ ዋና ዳይሬክተር የሆኑት አቶ አብነት ወትሮ ቃል ገብተዋል።

በድንቅ አንድነት
ለጋራ ልማትና ዕድገት እንተጋለን !
ጥቅምት 29 ቀን 2015 ዓ.ም

የኢፌዴሪ ቱሪዝም ሚኒስቴር ለVisit kembata tour and Event (Samson Thomas )  የምስገና የምስክር ወረቀት ሰጠ ።በኢፌዴሪ ቱሪዝም ሚንስቴር አዘጋጅነት ከመስከራም 29 ...
08/11/2023

የኢፌዴሪ ቱሪዝም ሚኒስቴር ለVisit kembata tour and Event (Samson Thomas ) የምስገና የምስክር ወረቀት ሰጠ ።

በኢፌዴሪ ቱሪዝም ሚንስቴር አዘጋጅነት ከመስከራም 29 እስከ ጥቅምት 28/2016 በአዲስ አበባ ከተማ ሳይንስ ሙዝየም በተካሄደው የቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ አውደርዕይ በተሳካ ሁኔታ እንድከናወን ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅኦ የምሰገና የምስክር ወረቀት ሰጥቶተታል ።

እኛም visit kembata የከምባታ ዞን የቱሪዝም መስህቦች በሀገር አቀፍ ደረጃ እንዲታዩና እንድታወቁ ላበረከተው ታላቅ ስራ ማመስገን እንወዳለን !




#የሀምበሪቾ

KAMBATE ZONE TAWOLAJOCH LIMAT MAHIBERከምበታ ዞን ተዎላጆች ልማት ማህበር !!ደቡብ አፍርካ !!ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሰዊ ሪፐብሊክ ኤምባሲ ፕሪቶሪያ!!የመክበር ሰለም...
08/11/2023

KAMBATE ZONE TAWOLAJOCH LIMAT MAHIBER
ከምበታ ዞን ተዎላጆች ልማት ማህበር !!

ደቡብ አፍርካ !!

ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሰዊ ሪፐብሊክ ኤምባሲ ፕሪቶሪያ!!

የመክበር ሰለምታችነዠንን እያቀረብን ኖቬምቤር 21/11/2023 በደርባን ደግነት አደራሸ የከምበታ ዞን ልማት ማህበር ምስረታ በዓል ላይ እንዲገኙ በታላቅ አክብሮት ጋብዘናል::

አደረሸ:-561 WEST STREET DURBAN 4001

 #የሀምበሪቾ ዱራሜ ደጋፊዎች   #777 አርማችን ናት ! #ከዱባይና ቤሩት ማንደራሜዎች ትችላላችሁ 🥰🥰🥰
07/11/2023

#የሀምበሪቾ ዱራሜ ደጋፊዎች
#777 አርማችን ናት !
#ከዱባይና ቤሩት ማንደራሜዎች ትችላላችሁ 🥰🥰🥰

 ...💥  የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጨምሮ ሁሉም ባንኮች በዱራሜ ዳስትሪክት ቢሮ የማይከፍቱበት ምንም አሳማኝ ምክንያት የለም።💥 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአንድ ዲስትሪክት 40 ቅርንጫፎች የማስ...
06/11/2023

...

💥 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጨምሮ ሁሉም ባንኮች በዱራሜ ዳስትሪክት ቢሮ የማይከፍቱበት ምንም አሳማኝ ምክንያት የለም።

💥 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአንድ ዲስትሪክት 40 ቅርንጫፎች የማስተዳደር አሰራር ስርዓት የዘረጋ ቢሆንም የወላይታ ሶዶ ዲስትሪክት ከ90 በላይ ቅርንጫፎችን እያስተዳደረ ይገኛል።

💥 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የወላይታ ሶዶ ዲስትሪክት የሥራ ጫና ለማቃለልና የአገልግሎት ተደራሽነት ለማጠናከር ተጨማሪ ዲስትሪክት ለመክፈት አዋጭነት ጥናት ማጠናቀቁን እናዉቃለን።

💥 በከምባታ ዞን ብቻ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ20 የማያንሱ ቅርንጫፎች አሉት። ለከምባታ ዞን አቅራቢያ በሆኑ አከባቢዎች ያሉትን ጨምሮ የሚያስተባብር ዲስትሪክት በዱራሜ በአስቸኳይ ሥራ የማይጀመርበት ምንም ምክንያት የለም።

💥 በመሆኑም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ጨምሮ ሁሉም ባንኮች ዱራሜ ላይ ዲስትሪክት በመክፈት የከምባታ ዞን እና አጎራባች ዞኖችና ልዩ ወረዳ ተገልጋዮች የአገልግሎት ተደራሽነትና ቅልጥፍና እዉን እንዲያደርጉ ጥሪያችንን እናቀርባለን።

💥 በቢሊዮን ገንዘባቸዉን እየቆጠቡ የቆጠቡትን ገንዘብ ለመበደር እና ለአስተዳደራዊ ጉዳዮች መንከራተት ኢፍትሃዊ ጭምር ነዉ። የፋይናንስ ተቋማት አገልግሎት ለደንበኞች ተደራሽ መሆን አለበት።

💥 የፋይናንስ ሀብት ስርጭት በተለይ የብድር አቅርቦት ፍትሃዊነት ለዘላቂ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ልማት ወሳኝ ነዉ።
ኢፍትሃዊነት የሚሸከም ትዉልድ አይኖርም!!!!

ጥቅምት 26/2016 ዓ.ም

የአዲሱ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የቱሪዝም  መገለጫዎች! ከዩኔስኮ ቅርስ እስከ ማራኪ የስምጥ ሸለቆ ሀይቆች፣ ቀልብን ከሚስቡ ፍል ውሃዎች እስከ ደመናን ከሚከናነቡ ከፍተኛ ተራሮች፣ከፓርክ እ...
06/11/2023

የአዲሱ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የቱሪዝም መገለጫዎች!

ከዩኔስኮ ቅርስ እስከ ማራኪ የስምጥ ሸለቆ ሀይቆች፣ ቀልብን ከሚስቡ ፍል ውሃዎች እስከ ደመናን ከሚከናነቡ ከፍተኛ ተራሮች፣ከፓርክ እስከ አስደማሚ ፏፏቴዎች፣ ከታታሪነት መገለጫ የስራ ባህል እስከ ልዩ ልዩ ባህላዊ እሴቶች፣ ከጥንታዊ ቅርሶች እስከ ታሪካዊ የአምልኮ ቦታዎች...ማዕከላዊ ኢትዮጵያ የሁሉም የቱሪስት መስህቦች መገኛ!!

ሁነኛ ማሳያዎች!!

1. የቦር ተራራ- የየም ብሄረሰብ የባህላዊ መድሃኒት ቅመማ ማዕከል

2. የጊቤ ሸለቆ ፓርክ- ጉራጌ

3. የጢያ ትክል ድንጋይ- ምስራቅ ጉራጌ

4. የአጆራ መንትያ ፏፏቴዎች- ከምባታ

5. የሀር አሽ እጣን ሀይቅ- ስልጤ

6. የአርቶ ፍል ውሃ- ሀላባ

7. 777 - የአምበርቾ ተራራ መወጣጫ- ከምባታ

8. ቡዳ መዳ፣መጨፈራና ቦዮ የስምጥ ሸለቆ ሀይቆች- ሀድያ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የእነዚህና የሌሎችም ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ ድንቅ የቱሪስት መስህቦች መገኛ!!

📌 𝐇𝐚𝐦𝐛𝐞𝐫𝐢𝐜𝐡𝐨 𝐌𝐨𝐮𝐧𝐭𝐚𝐢𝐧'𝐬 777 𝐒𝐭𝐚𝐢𝐫𝐜𝐚𝐬𝐞'𝐬The 777 staircase's built on 𝐇𝐚𝐦𝐛𝐞𝐫𝐢𝐜𝐡𝐨 𝐌𝐨𝐮𝐧𝐭𝐚𝐢𝐧'𝐬 are the footprints of this gen...
03/11/2023

📌 𝐇𝐚𝐦𝐛𝐞𝐫𝐢𝐜𝐡𝐨 𝐌𝐨𝐮𝐧𝐭𝐚𝐢𝐧'𝐬 777 𝐒𝐭𝐚𝐢𝐫𝐜𝐚𝐬𝐞'𝐬

The 777 staircase's built on 𝐇𝐚𝐦𝐛𝐞𝐫𝐢𝐜𝐡𝐨 𝐌𝐨𝐮𝐧𝐭𝐚𝐢𝐧'𝐬 are the footprints of this generation. The meaning of the name of the staircase's represents the history, culture and administration of 𝐊𝐞𝐦𝐛𝐚𝐭𝐚 𝐩𝐞𝐨𝐩𝐥𝐞. 𝐒𝐞𝐯𝐞𝐧 𝐦𝐨𝐮𝐧𝐭𝐚𝐢𝐧𝐬; 𝐒𝐞𝐯𝐞𝐧 𝐑𝐢𝐯𝐞𝐫 𝐒𝐭𝐫𝐞𝐚𝐦𝐬 𝐚𝐧𝐝 𝐒𝐞𝐯𝐞𝐧 𝐄𝐚𝐫𝐥𝐲 𝐊𝐞𝐦𝐛𝐚𝐭𝐚 𝐓𝐫𝐢𝐛𝐞𝐬. 𝐇𝐚𝐦𝐛𝐞𝐫𝐢𝐜𝐡𝐨 𝐌𝐨𝐮𝐧𝐭𝐚𝐢𝐧'𝐬 is an agent of the community, full in history.

📷 WOMA Pictures

's

ርዋንዳ ለሁሉም አፍሪካውያን ከቪዛ ነፃ የጉዞ ፈቃድ ይፋ አደረገችርዋንዳ ለሁሉም አፍሪካውያን ከቪዛ ነፃ የጉዞ ፈቃድ ይፋ አድርጋለች።እንደ አውሮፓ የሼንገን ዞን የሰዎችን በነፃነት መንቀሳቀስ...
03/11/2023

ርዋንዳ ለሁሉም አፍሪካውያን ከቪዛ ነፃ የጉዞ ፈቃድ ይፋ አደረገች

ርዋንዳ ለሁሉም አፍሪካውያን ከቪዛ ነፃ የጉዞ ፈቃድ ይፋ አድርጋለች።

እንደ አውሮፓ የሼንገን ዞን የሰዎችን በነፃነት መንቀሳቀስ እና መገበያየት ለማሳደግ አህጉሪቱ የያዘችውን ዓላማ ተከትሎ ርዋንዳ አፍሪካውያን ያለ ቪዛ ወደ ሀገሯ እንዲገቡ መፍቀዷን በትናንትናው ዕለት አስታውቃለች።

ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ከቪዛ ነፃ የጉዞ ፈቃዱን ይፋ ባደረጉበት ወቅት፤ እምቅ አቅም ያላትና የቱሪዝም መዳረሻ የሆነችው አፍሪካ 60 በመቶው ከአፍሪካ ውጭ ባሉ ጎብኚዎች ጥገኛ መሆኑን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን መረጃ እንደሚያሳይ ጠቅሰዋል፡፡

ካጋሜ በ23ኛው የዓለም የጉዞ እና ቱሪዝም ምክር ቤት ዓለም አቀፍ ጉባኤ ላይ ማንኛውም አፍሪካዊ በፈለገ ጊዜ ወደ ርዋንዳ በአውሮፕላን መግባት እንደሚችልና ምንም አይነት ክፍያ እንደማይከፍልም ገልፀዋል።

"የራሳችንን አህጉራዊ ገበያ መዘንጋት የለብንም" ያሉት ፕሬዚዳንቱ፤ "በመጪዎቹ አስርት ዓመታት መካከለኛ አቅማችን በፍጥነት ማደጉን ከቀጠለ አፍሪካውያን የዓለም አቀፉ ቱሪዝም የወደፊት እጣ ፈንታ ይሆናሉ" ብለዋል፡፡

በዚህም ርዋንዳ ለአፍሪካውያን የጉዞ ገደቦችን በማንሳት አራተኛዋ አፍሪካዊት ሀገር ትሆናለች ማለታቸውን ኢንዲፔንደንት ዘግቧል።

ጋምቢያ፣ ቤኒን እና ሲሼልስ ሌሎቹ ከቪዛ ነፃ የጉዞ ፈቃድ የሚሰጡ ሀገራት ናቸው።

ሀደሮ  አውተና ሰጄ ጎቾ የጀግኖች ሀገር ላደረጋችሁልኝ ደማቅ አቀባበል ምስጋናዬ የላቀ ነው። አንድ ስንሆን ትልቅነታችን ለወዳጅም ለጠላትም ይታያል። በመከፋፈላችን ብዙ አጥተናል ፤ አቅማችንን...
02/11/2023

ሀደሮ አውተና ሰጄ ጎቾ የጀግኖች ሀገር ላደረጋችሁልኝ ደማቅ አቀባበል ምስጋናዬ የላቀ ነው።

አንድ ስንሆን ትልቅነታችን ለወዳጅም ለጠላትም ይታያል።
በመከፋፈላችን ብዙ አጥተናል ፤ አቅማችንን የሚያውቁ የውስጥም የውጭም ጠላቶች በጎሳ በመከፋፈል ትንሽ ሊያደርጉን ብዙ ሰርተዋል።
አንዳንዶች በጉያችን ተቀምጠው እኛኑ ይሰድቡናል፤ እኛኑ ሊጎዱን የማይፈነቅሉት ድንጋይ የለም።
ከምባታ ውስጥ እየኖሩ ፀረ ከምባታ አጀንዳ ሲያራምዱ በሆደ ሰፍነት እየተመለከትን ነው።
አስገራሚው ነገር እነዚህ አካላት ከወረደ እስከ ፌደራል ባለቸው ስልጣን ለከምባታ ልማት እና ፕሮጀክት እንደይሰጥ የሚከራከሩ ናቸው።
ለነዚህ ወገኖች ያለን መልዕክት
1ኛ እያንዳንዱ ድርግታችሁ በዓይን እይታችን ስር መሆኑን
2ኛ አሁንም ከዚህ የዕብሪት መንገድ ለመመለስ አሁንም ጊዜው አልረፈደም።

ለሀደሮ ከዞኑ ተወላጅ ዞባዎች ያለኝ መልዕክት ደግሞ ጀግኖች የሚመጥን ስራ መቆየታችሁን በአካል አይቻለሁ።
በሀገር ውስጥም ከሀገር ውጭም ያላችሁ ወንድም እህቶቻችንን ሁሉ ወደ ሀደሮ ገብታችሁ ኢንቨስት እንድታደርጉ እየጠየኩ ከተማው ከፍተኛ አቅም ያለው ትርፋማ የምትሆኑበት ብዙ ስራ እንዳለ እመሰክራለሁ።
አውተና ሀደሮ አኩርታችሁናል ፣ የተደረጋልኝ አቀባበል የሰንጋ የተከበረው የጋቢ እና የገንዘብ ስጦታ ለኔ ትልቅ ትርጉም አለው ፤ እስካሁን ከሰራሁት የበለጠ ለዚህ ህዝብ የምችለውን እንድሰራ ፍቅራችሁ እና አክብሮታችሁ ያነሳሰኛል ፣ያስገድደኛል ።
ከዱራሜ ከሺንሽቾ ፣ ዳንቦያ፣ አዲሎ፣ አንጋጫ ፣ ዶዮገና፣ ማዞሪያ እና አካባቢው ጀግኖች ወጣቶች እና የሀገር ሽማግሌዎች ክብረት ይስጥልኝ እላለሁ።
የናንተ ምርቃት እና ምክር ከምንም በላይ ነው።
።።።።።።።።።
ሀደሮ አውተን ጎቾ ፈጣሪ ይባርካችሁ ምድራችሁ ይባራክ እላለሁ።
።።።።።።
ከምባታ በአንድነት እንደ ሀምበርቾ ከፍ ለማለት ጊዜው አሁን ነው
።።።።።።።።።።።
#ወንድማችሁ አገልጋይ ገዛኸኝ ሱማሞ

ሀምበሪቾ ➐➐➐✊Birtkuan zewuad
01/11/2023

ሀምበሪቾ ➐➐➐✊

Birtkuan zewuad

ዕረፍት  #መቻል 0 : 0                5ተኛ ሳምንት     ዕሮብ ጥቅምት 21 2016                12:00 ሰዓት        አዳማ ሳ/ቴ/ዩ ስታዲየም
01/11/2023

ዕረፍት
#መቻል 0 : 0
5ተኛ ሳምንት
ዕሮብ ጥቅምት 21 2016
12:00 ሰዓት
አዳማ ሳ/ቴ/ዩ ስታዲየም

 ...(ተጨማሪ መረጃዎች ከሽልማት ስነስርዓት በኋላ የሚቀርብ ይሆናል )እንዲሁ በወፍ በረራ ግን ጥቂት ነገር ለማለት ፈለኩኝ ። በቻይና ቤጅንግ ከሚገኝ ዩኒቨርሲቲ በPHD ፕሮግራም የቢዝነስ ...
01/11/2023

...
(ተጨማሪ መረጃዎች ከሽልማት ስነስርዓት በኋላ የሚቀርብ ይሆናል )

እንዲሁ በወፍ በረራ ግን ጥቂት ነገር ለማለት ፈለኩኝ ። በቻይና ቤጅንግ ከሚገኝ ዩኒቨርሲቲ በPHD ፕሮግራም የቢዝነስ አድሚንስትሬሽ ትምህርት ክፍል የኢኮኖሚክስ እና አስተዳደር የሁለተኛ ዓመት ተማሪ ነው።

ጀግናዬ ከተለያዩ ሀገራት የተወጣጡ ምሁራን ጽሁፋቸውን አቅርበው በተወዳደሩበት በዓመታዊ ቻይና-አፊርካ (China-Africa Cooperation Redaction of Poverty ) ፎረም ላይ ባቀረበው "የገጠር ክፍለ ኢኮኖሚ የሴቶች ተሳትፎ ማሳደግ ለድህነት ቅነሳ " ላይ ባቀረብከው ጥናት የአመቱ ተሸላሚ በመሆንህና በዛሬው ዕለት የሀገራችንን ኢትዮጵያ ሰንደቅዓላማ ከፍ ለማድረግ በመሸነፍ የተሰማኝን ጥልቅ ሀሴት ለመግለጽ እወዳለሁ ።በድጋሚ እንኳን ደስ አለህ!

መነሻውን ከከምባታ ዞን አዲሎ ዙሪያ ወረዳ ያደረገው እጅግ ታታሪ ፣አስተዋይ ፣ተግባቢና ቅኑ ወንድሜ እጩ ዶ/ር ተሰፋዬ አጋፋር ባፋ እንደለመደው ዛሬም በምሥራቅ ኤዥያ አህጉር በሆነችው ሀገረ ቻይና ቤጂንግ ባቀረበው ልዩ ጽሁፍ ከፍተኛ አዋርድ ተሸላሚ ሆኗል ።

ወንድሜ እጩ ዶክተር ተስፊሽ ከአዲሎ ማዘጋጃ ቤት ጀምሮ በተለያዩ ደረጃዎች በአመራርነት ህዝቡን ባገለገለባቸው አመታት ስኬታማ በአካዳሚክ ጉዳዮችን ብዙዎችን በከፍተኛ ውጤት በመብለጥ ቀዳሚ እንደነበረ በተለያዩ አጋጣሚዎች አብረውት ከተማሩ ከክፍል ጓደኞቹ ማረጋገጥ ችያለሁ ።

እጩ ዶክተር ተስፈሽ እጅግ ተግባቢና ከተቸገረው ጎን ባለ በሌለ አቅሙ ከማገዝም የማይቦዝን ጎበዝ መካሪና ገሳጭ እንደ ሆነም እኔም በግሌ አውቃለሁ ።በድጋሚ እንኳን ደስ አለህ ፤ለዚህ ክብር ያበቃው እና ትጋትና ብርታት የሆነው እግዚአብሔር ይመስገን !!

Congratulations !!

የቱሪዝም ሚኒስቴር-ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ያዘጋጀውን ሀገር አቀፍ የቱሪዝም እና ሆስፒታሊቲ ኤግዚቢሽን በርካታ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ቱሪስቶች እየጎበኙ ይገኛሉ። በዚህ ታላቅ ሀገር...
31/10/2023

የቱሪዝም ሚኒስቴር-ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ያዘጋጀውን ሀገር አቀፍ የቱሪዝም እና ሆስፒታሊቲ ኤግዚቢሽን በርካታ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ቱሪስቶች እየጎበኙ ይገኛሉ። በዚህ ታላቅ ሀገር አቀፍ የቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኤግዚቢሽን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል: የዞን አመራሮችና የፌዴራል ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎች ተገኝተው ጎብኝተዋል።

1. ክቡር አቶ መለሰ አጭሶ የከምባታ ዞን ዋና አስተዳደሪ
2. ክብርት ዶክተር ባዩሽ ተስፋዬ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከተማ ፕላንና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ኃላፊ
3. ክቡር አቶ ሳሙኤል መንገሻ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ
4. ፕሮፌሰር አክሊሉ አዛዥ በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የድንገተኛ ህክምና ፕሮፌሰር
5. ዶክተር ያዕቆብ ኤርሳኖ የአባይ ወንዝ ጉዳዮች ተመራማሪ እና ተደራዳሪ
6. ዶክተር ገብረክርስቶስ ኑሪዬ የከምባታ ልማት ማህበር ጎጎታ ኬር ቦርድ ሰብሳቢ
7. ፕሮፌሰር ተከተል ዮሐንስ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ዋና ዳይሬክተር
8. አቶ አብነት ዎትሮ የከምባታ ልማት ማህበር ጎጎታ ኬር ዋና ዳይሬክተር
9. አቶ ረዳልኝ ደምሴ የዱራሜ ከተማ የንግድ ማህበራዊ ዘርፍ ምክርቤት ፕሬዚዳንት እና የከምባታ ልማት ማህበር የቦርድ አባል በጋራ በመሆን የኢትዮጵያ ቱሪዝም ሚንስቴር ለመጀመሪያ ጊዜ ያዘጋጀውን የቱሪዝም እና ሆስፒታሊቲ ኤግዚቢሽን በሳይንስ ሙዝየም በመገኘት ጎብኝተዋል። በከምባታ ዞን ውስጥ የሚገኙትን የቱሪዝም ሀብቶች በትኩረትና በህብረት በማልማት አዳዲስ ስራዎች እንደሚሰሩ ይጠበቃል።

Ethiopia Land of Origins


Via visit kembata

ሆሳዕና፤ ጥቅምት፣19/2016ዓ.ምበማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በትምህርት ዘርፍ ያጋጠመውን ችግር ለመፍታት በህብረተሰብ ተሳትፎ ከ260 ሚሊየን ብር በላይ ሀብት ማሰባሰብ መቻሉን የክልሉ ትምህር...
31/10/2023

ሆሳዕና፤ ጥቅምት፣19/2016ዓ.ም
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በትምህርት ዘርፍ ያጋጠመውን ችግር ለመፍታት በህብረተሰብ ተሳትፎ ከ260 ሚሊየን ብር በላይ ሀብት ማሰባሰብ መቻሉን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ

በክልሉ የመማር ማስተማሩን ሂደት ውጤታማ ለማድረግ በቅድመ አንደኛ ደረጃ ባሉ ትምህርት ቤቶች ላይ ትኩረት በማድረግ እየተሰራ መሆኑም ተጠቁሟል፡፡

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፍቃዱ እንደገለጹት በ2015 የትምህርት ዘመን "ትምህርት ለትውልድ" በሚል መሪ ሀሳብ መላውን ህብረተሰብ በማሳተፍ 260 ሚሊየን ብር ማሰባሰብ ስለመቻሉም ኃላፊው አስረድተዋል።

ከህብረተሰቡ በተሰበሰበ ሀብት የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻል በተደረገ ጥረት በቅድመ አንደኛ ደረጃ 36፣በአንደኛ ደረጃ 7 እንዲሁም በሁለተኛ ደረጃ ደግሞ 6 ትምህርት ቤቶችን መገንባት መቻሉን አቶ አንተነህ ጠቁመዋል።

እንደ ኃላፊው ገለጻ በክልሉ በቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች 529፣ በአንደኛ ደረጃ 350 እና በሁለተኛ ደረጃ 40 አዳዲስ የመማሪያ ክፍሎች ግንባታ ተከናውኗል። ከመማሪያ ክፍሎች ጥገና አንፃር በቅድመ አንደኛ ደረጃ የ1725፣ በአንደኛ ደረጃ 1,143፣ በሁለተኛ ደረጃ 254 ክፍሎች ጥገና ተካሔዷል።

በሀገር አቀፍ ደረጃ የተስተዋለው የትምህርት ጥራት መጓደል ችግር በክልሉም አጋጥሞናል ብለዋል።

በቂ የትምህርት ግብዓት አቅርቦት ያለመኖር እና ደረጃቸውን የጠበቁ ትምህርት ቤቶች ቁጥር አነስተኛ መሆን እና ሌሎችም ምክንያቶች ለዘርፉ እድገት ማነቆ መሆናቸውን አቶ አንተነህ አብራርተዋል።

በክልሉ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ማሳደግ ለዘርፉ እድገት ወሳኝ ነው ያሉት ኃላፊው የመማር ማስተማሩን ሂደት ውጤታማ ለማድረግ በቅድመ- አንደኛ ደረጃ ካሉ ትምህርት ቤቶች ጀምሮ መስራት እንደሚገባም ጠቁመዋል።

በ2015 የትምህርት ዘመን በክልሉ የ8ኛ ክፍል ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች ውስጥ 19በመቶ የሚሆነት ብቻ ናቸው የማለፊያ ነጥብ ያመጡት ያሉት ኃላፊው ለተማሪዎች ውጤት ማሽቆልቆል ለዓመታት በዘርፉ ብዙ አለመሰራቱን አመላካች ነው ብለዋል።

የትምህርት ሴክተሩን አሁን ከገባበት ችግር ለማውጣት የመላውን ህብረተሰብ የተቀናጀ ጥረት የሚጠይቅ መሆኑንም ተናግረዋል።

የመምህራንን አቅም መገንባት፣ የአመራሩን የመምራት ክህሎት ማሳደግ እና የተማሪዎችን የትምህርት ፍላጎት ማጎልበት እንደሚገባ የተናገሩት አቶ አንተነህ ይህም ለትምህርት ሴክተሩ እድገት የጎላ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክትም አብራርተዋል።

የመማር ማስተማር ስራው ስኬታማ እንዲሆን በቂ የፋይናንስ ዓቅም ይጠይቃል ያሉት ኃላፊው ዘርፉን በቴክኖሎጂ መደገፍ እንደሚገባም አውስተዋል።

የመማሪያ መጽሀፍትን ተደራሽ ለማድረግ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመነጋገር የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በመጽሀፍት ህትመት የተከናወነ ሲሆን የክልሉ ድርሻ በጥቂት ቀናት ውስጥ ሊደርስ እንደሚችል ተናግረዋል።

በክልሉ ከ1ኛ እስከ 8 ኛ ክፍል ያሉ መጽሀፍትን ለማሳተም እስከ 3 ቢሊየን ብር በጀት ይጠይቃል ያሉት ኃላፊው ይህም አሁን ካለው ነባራዊ ሁኔታ አንጻር ከክልሉ አቅም በላይ ነው ብለዋል።ችግሩን ለመቅረፍ መጻህፍቱን በሶፍት ኮፒ በመጠቀም የመማር ማስተማር ስራው እንዲካሔድ በመፍትሔነት መቅረቡን አቶ አንተነህ አብራርተዋል።

ከመጽሀፍት አቅርቦት ጋር ተያይዞ የተከሰተውን ችግር ለመቅረፍ፣ ባለሀብቱን፣የንግዱን ማህበረሰብ፣ምሁራንን፣አርሶ አደሩን፣ወጣቱን እና መላውን ህብረተሰብ በማስተባበር ሀብት የማሰባሰብ ስራ እንደሚካሔድም ኃላፊው ተናግረዋል።
ዘገባው፦ ከክልሉ መ/ኮ፤

Address

Durame

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ROCK-Realities Of Community Kembata posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Videos

Share


Other Media/News Companies in Durame

Show All