27/11/2025
⭕️ የቴወድሮስ ዕዝ 206ተኛ ኮር በሻፎ ጉዳለማ ግምባር ጠላትን ሲረፈርፈው አርፍዷል❗️
በአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና የቴዎድሮስ ዕዝ 206ተኛ ኮር ተከታታይ ተጋድሎውን አጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ዛሬ ህዳር 18 ቀን 2018 ዓ•ም በሻፎ ጉዳለማ ግምባር ከአምበር ከተማ በቅርብ እርቀት ላይ የ34ኛ ክ/ጦር የመብረቁ ሻለቃ፣ ተድላ ጓሉ ሻለቃ እንዲሁም የ34ኛ ክ/ጦር ቃኝና መሐንዲስ በመቀናጀት በከፈቱት ጥቃት አኩሪ ድልን ተቀዳጂቷል።
በዚህ የተጠና ኦፕሬሽን ድል ያስመዘገበው የቴወድሮስ ዕዝ 206ተኛ ኮር 34ኛ ክ/ጦር በጠላት ላይ ከፍተኛ ሰብአዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ በማድረስ አስፓልቱን በአረመኔው የብልፅግና ጦር አስክሬን ሞልተው ግዳጃቸውን በብቃት በመወጣት ውጊያውን በአሸናፊነት ቋጭተዋል።
ውርደትና ጉስቁልና ልብሱ የአረመኔው የብልፅግና ቡድን እንደተለመደው ቁስለኞቹን ወደ ሆስፒታል እያጋዘ ይገኛል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ ፣ አዲስ ተስፋ❗️
© በአፋብኃ የቴዎድሮስ ዕዝ 206ተኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት
(ህዳር 18 ቀን 2018 ዓ.ም)
🫵 ተጨማሪ ዝርዝር መረጃወች 👇👇 በቴሌግራም ቻናላችን ያገኛሉ ⤵️⤵️
🔘 Behaylu Info ↪️
🔘Fanoኤል Post ↪️
➡️ የፌስቡክ ፔጃችን ይከተሉን ⤵️
Behaylu T Gebeyehu
🫵 በዩቱዩብ ቻናላችን ልዩ ልዩ ፕሮግራሞችን ይመልከቱ ⤵️⤵️⤵️ 🚶➡️🚶♀➡️
🔘በመንገዴ ላይ•• On My Way ↪️