ሺንዞ አቤ ላይ የተፈጸመውን ግድያ የሚያሳይ ቪዲዮ
የቀድሞው የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ተገድለዋል ።
አቤ በምርጫ ቅስቀሳ ላይ ሳሉ ነው ከጀርባቸው በተተኮሰ ጥይት የተገደሉት። ሆስፒታል ቢገቡም በህይወት ለማትረፍ ሳይቻል ቀርቷል።
ግድያውን የፈጸመው ተጠርጣሪ ተይዟል።
#Abiy_Ahmed_ali
ዛሬ በመቀሌ ተገኝቼ ከብሔራዊ መከላከያ ሠራዊታችን አዛዦች እና ከትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ጋር ውይይት አድርጌያለሁ። የቴሌኮም እና የኤሌክትሪክ ኃይል መሠረታዊ አገልግሎቶች ከጥገና ሥራ በኋላ ተመልሰው እየቀጠሉ ነው። የመሠረተ ልማት መልሶ ግንባታ እየተከናወነ ሲሆን፣ ሰብዓዊ እርዳታም እየቀረበ ነው። ወንጀለኛውን ቡድን ለሕግ የማቅረብ ሥራችን ይቀጥላል።
Went to Mekelle and met with commanders of the ENDF as well as the Provisional Administration of Tigray. Telecom & electricity currently being restored after repairs; infrastructure works underway & humanitarian relief provided. We will continue apprehending the criminal clique.
‹‹ የልዩ ኃይሉና የሚሊሻው ልዩ ገድል››
በሀገሩ የማይደራደር፣ ከጥቀምኛ ጋር የማያብር፣ የጠላት ምሽግ በደቂቃዎች የሚሰብር፣ ለጠላት የማይበገር ነው፡፡ ‹‹የፈሩት ይደርሳል የጠሉት ይወርሳል›› እንዲሉ ትህነግ የፈራው እየደመሰሰው፣ የጠላው እያፈራረሰው ነው፡፡ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊያንን ጠልቶ በኢትዮጵያ መኖር እንዴትስ አሰቡት ?
በሠላም ቀን አራሽ በክፉ ቀን ተኳሽ የሆነው የአማራ ሚሊሻ መከታህ ተነካ ሲባል እንደወጣ አሁንም በበረሃ ላይ ነው፡፡ ሀገር እንዳይራብ እያረሰ፣ ድንበርና ክብር እንዳይገፋ እየተኮሰ የኢትዮጵያ ዋልታ ሆኖ ዘልቋል፡፡ አሁንም ለኢትዮጵያ የተደገሰባትን ሞት በድል እየተወጣ፣ ኢትዮጵያዊነትን የደፈረውን እያባረረ ወደፊት እየገሰገሰ ነው፡፡ ጠቡ ከማንም ጋር አይደለም፤ እናት ሀገሩን ከሚደፍር፣ ሕዝቦችዋን ከሚያሳፍር፣ ኢትዮጵያን አብዝቶ የሚወድ ሁሉ ጠላቴ ነው ከሚል ጥቅመኛ ጋር ነው፡፡
ልዩ ኃይሉ ልዩ ገድል እየፈፀመ ነው፡፡ የአማራ ሚሊሻ ጠላትን መድረሻ አሳጥቶታል፡፡ በሌሊት ተነክቶ በሌሊት ግንባር መትቶ ነው የመለሰው፡፡ የአማራ ልዩ ኃይልና ሚሊሻ ታጋሽ ነው ቶሎ አይሞቅም፣ ብርቱ ነው በቀላል ነገር አይወድቅም፣ ደፋር ነው ጉድብ አይለቅም፣ ፈጣን ነው አባሮ አይለቅም፣ ካልነኩት አይነካም ከነኩት አይመለስም፤ ይህ የኖረበት መገለጫው ነው፡፡ ጠላቱ የሀገርና የሕዝብ የሆነው ቡድ
#አልጀዚራ/Al jazeera
Ethiopia’s PM Abiy promises ‘final’ offensive into Tigray
Abiy Ahmed, last year’s Nobel Peace Prize winner, continues to reject international pleas for de-escalation in the two-week conflict.
Ethiopian forces comprise about 140,000 personnel and are battle-hardened from conflicts with Somali fighters, rebels in border regions, and Eritrea in the past [File: Andrew Heavens via Reuters]
17 Nov 2020
Ethiopia’s leader warned “the final and crucial” military operation will soon be launched against the government of the country’s rebellious northern Tigray region.
Prime Minister Abiy Ahmed said on Tuesday a three-day deadline given to the Tigray region’s leaders and special forces to surrender “expired today”, paving the way for a final push on Mekelle, the capital of Tigray.
KEEP READING
Ethiopia bombs Tigray capital as it rejects mediation callsIn Pictures: Ethiopians fleeing war cross river into SudanEthiopia says new town seized in TigrayAbiy Ahmed and the future of Ethiopia
Tigrayan forces fired rockets into the neighbouring nation of Eritrea last weekend, escalating a conflict in which hundreds of people have been killed on both sides. The fighting threatens to destabilise other parts of Ethiopia and the Horn of Africa. More than 27,000 refugees have fled into Sudan.
The prime minister’s warning came after government forces carried out “precision led and surgical air operations” outside Mekelle, a government emergency task force said, and ground forces pushed forward.
Tigray government’s said civilians had been killed in the attacks, allegations the task force denied.
“The three-day ultimatum given to Tigray Special Forces and the militia to surrender to the national defence … have ended today,” Abiy said in a statement posted on Facebook.
“Following the expiration of this deadline, the final critical act of law enforcement will be done in the coming days.”
Tigray TV showed what appea
#ኢትዮጵያ/ETHIOPIA
“ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በተለያዩ የሃገሪቱ አካባቢዎች እና ከተሞች ተካሄደ
ኢትዮጵያውያን ለሃገራቸው መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ክብር እና ድጋፍ የገለጹበት “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በተለያዩ የሃገሪቱ አካባቢዎች እና ከተሞች ተካሄደ፡፡
መርሃ ግብሩ በኪነ ጥበብ ባለሙያዎች በቀረበው ጥሪ መሰረት ከቀኑ 5፡30 አካባቢ የተካሄደ ሲሆን በርካታ ኢትዮጵያውያን የሃገራቸውን ሰንደቅ ዓላማ በማውለብለብ እና በማጨብጨብ ለሃገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ድጋፍ ገልጸዋል፡፡
በርካታ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ወደ ጎዳናዎች ወጥተው ለመከላከያ ሰራዊቱ ያላቸውን ክብር እና ድጋፍ መግለጻቸውንም አል ዐይን አማርኛ ቦሌ አየር መንገድ አካባቢ ተገኝቶ ተመልክቷል፡፡
የሰራዊቱ መጠቃት እንዳስቆጣቸው የገለጹ የድጋፉ ተሳታፊዎች “ጥቃቱ በሃገር ሉዓላዊነት ላይ የተቃጣ” አድርገው እንደሚወስዱት እና ከሰራዊቱ ጎን እንደሚቆሙ ተናግረዋል፡፡
በተለያዩ አካባቢዎች በተካሄደው መርሃ ግብር ከፍተኛ የሃገሪቱ ባለስልጣናት ጭምር በመርሃግብሩ መሳተፋቸውንም መረጃዎች አመልክተዋል፡፡
#Ethiopia
#ENDF
#መስማት ለተሳናቸው ጭምብል የሠራችው ዲዛነር ሀናን
ዲዛይነር ሀናን አህመድ
ከዲዛይነር ሀናን አህመድ የቅርብ ሥራዎች መካከል በተለይ መስማት ለተሳናቸው ሰዎች የሚጠቅም ጭምብል ይገኝበታል። ሀናን ከዚህ ቀደም በተለይ የሙስሊም ሴቶች አልባሳትን በባህላዊ መልኩ እያዘጋጀች በማቅረብ ትታወቃለች።
በየትኛውም የዓለማችን ክፍሎች የምንገኝ ሰዎች የአፍ እና የአፍንጫ መሸፈኛ ማድረግ የዕለት ከዕለት ግዴታችን መሆን ከጀመረ ወራቶች ተቆጠሩ። የኮሮና ስርጭቱ ስላልተገታም ጭምብል አለማድረግ እንዲህ በቶሎ የሚቀር አይመስልም።
ታድያ ይህንን ወደንም ሆነ ተገደን የምናጠልቀውን ጭምብል በተለያየ አይነት እና ቀለም ገበያ ላይ እናገኛለን። የዛሬው የወጣቶች ዓለም እንግዳችን ዲዛይነር ሀናን አህመድ ወረርሽኙ ኢትዮጵያ ውስጥ ሲከሰት ጭምብል መስፋት ከጀመሩት ሰዎች አንዷ ናት። የወጣቷን ጭምብል ግን ለየት የሚያደርገው አንድ ነገር አለ። መስማት የተሳናቸው ሰዎች የከንፈር እንቅስቃሴን እንዲያነቡ « ትራንስፓረንት በሆነ ላስቲክ አድርጌ ነው የሰራሁት» ትላለች ሀናን። ወረርሽኙ ሲከሰትም «በአቅሜ ሀኪሞቻችንን ወደ መርዳት ነበር የገባሁት» የምትለው ሀናን ጭምብል ሰፍታ ለዶክተሮች ማህበር አስረክባለች። በመቀጠል ደግሞ ለንግድ የሚሆኗት የዚህ አይነት እና ሌሎች ባህላዊ ጥበቦችን ተጠቅማ የምትሠራቸው ጭምብሎች ላይ ትኩረቷን አድር