Ethiopian Radio /የኢትዮጵያ ሬድዮ/

Ethiopian Radio /የኢትዮጵያ ሬድዮ/ Ethiopian Broadcasting Corporation is a 24 hour working public media.
(1)

Ethiopian Broadcasting Corporation is a national media which disseminates its news and programs world wide via Television,Radio and Website.

ብልፅግና ፓርቲ 2ኛ ጉባዔዉን የአቋም መግለጫ በማውጣት አጠናቋል። በአቋም መግለጫዉ የተነሱ ዋና ዋና ጉዳዮች፡--የተሰጣቸውን ተልዕኮ በውጤታማነት እየፈጸሙ የህዝቡን ሕይወት የሚለውጡ፤ የጠንካ...
03/02/2025

ብልፅግና ፓርቲ 2ኛ ጉባዔዉን የአቋም መግለጫ በማውጣት አጠናቋል።

በአቋም መግለጫዉ የተነሱ ዋና ዋና ጉዳዮች፡-

-የተሰጣቸውን ተልዕኮ በውጤታማነት እየፈጸሙ የህዝቡን ሕይወት የሚለውጡ፤ የጠንካራ ዲሲፕሊን እና የመልካም ስነ ምግባር መገለጫ የሆኑ፤ የኢትዮጵያን ህልም ዕውን የሚያደርጉ አመራርና አባላትን ለማፍራት እንሰራለን፡፡

-የሃሳብና የታሪክ ውህደት በመፍጠር፣ መዋቅራዊ ልህቀት በማረጋገጥ፣ የፖለቲካ ስክነትን ዕውን በማድረግ እና የውጤት ዘላቂነትን በቁርጠኝነት ለመፈፀም ዳግም ቃል እንገባለን።

-ነጻና ገለልተኛ ተቋማትን በማብዛት ለጠንካራ የሀገረ መንግስት እና የደሞክራሲ ባህል ግንባታ ላይ እንሰራለን።

-የፍትህ ስርዓትን የማዘመን፣ ባለሙያዎችን የማብቃት፣ የዳኝነት አገልግሎት ነጻነትን እና ተጠያቂነት ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እንታገላለን።

-ኢኮኖሚው ነባር አቅሞችን የሚያጠናክር፣ ወደ አዳዲስ ዘርፎች የሚሸጋገር እና ወደ መጪው የፈጠራ ዘመን የሚያስፈነጥር ይሆን ዘንድ ለመታገል ወስነናል።

-ዘላቂ የልማት ፋይናንስ ስርዓት በመፍጠር ኢኮኖሚውን ከብድር ጫና የሚያላቅቅ አቅጣጫ አስቀምጠናል።

-ገቢ የመሰብሰብ አቅም በማጎልበት የህዝቡን አዳጊ የልማት ፍላጎት ለመመለስ እንሰራለን።

-አረንጓዴ አሻራ ንቅናቄ ባህል ሆኖ እንዲቀጥል ለማስተባበር አቋም ወስደናል።

-በቀጣይ ሶስት ዓመታት የተቃና የኢኮኖሚ ለመገንባት ግብርና፣ ኢንዱስትሪ፣ ቱሪዝም፣ ማዕድንና ዲጂታል ኢኮኖሚ ዘርፎች ላይ አበክረን እንሰራለን።

-ማህበረሰቡ ሁለተናዊ ብልፅግና ተረጋገጦለት ሁለንተናዊ ክብሩ እንዲጠበቅ አካታቸ ማህበራዊ ልማት ዕውን እንዲሆን እንሰራለን።

-ትውልዱ ጥራት ያለው ትምህርት እንዲያገኝ እና የወንድማማችነት፣ የመቻቻል፣ ሕብረ ብሔራዊ አንድነት እና አርበኝነት እሴቶች እንዲማር የተጀመሩ ስራዎች ይጠናከራሉ።

-በጤና መድህን አገልግሎት፣ በጤና ተቋማት ተደራሽነት እና ጥራት የማሻሻል እንዲሁም አካታች የሆኑ ሰው ተኮር ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ።

-የተጀመሩ የማህበራዊ ልማት ስራዎቻችንን ሁለንተናዊ ማህበራዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በሚያስችል መልኩ አጠናክረን እንቀጥላለን።

-ሕብረ ብሄራዊ አንድነት እንዲጠናከር ከነጣጣይ ትርክቶች ይልቅ አስተሳሳሪ ትርክቶች አሸናፊ ሆነው ወጥተው ገዥ ትርክት እንዲሆኑ እንሰራለን።

-ለሕብረ ብሔራዊ አንድነትና ገዥ ትርክት ለማስረጽ በመላ ሀገሪቷ በተለያዩ አማራጮች ህዝባዊ ውይይቶች ይደረጋሉ።

-የሃሳብ ነጻነት መከበር እንደተጠበቀ ሆኖ ማህበራዊ ሚዲያ ከአፍራሽ ተልዕኮ ይልቅ ለገዥ ትርክት እና ህብረ ብሄራዊ አንድነት ግንባታ እንዲሁም የኢትዮጵያን ዕውነት ለመግለጥ እንዲውል አበክረን እንስራለን።

-በሲቪል ሰርቪስ ተቋማት የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮች እና ብልሹ አሰራሮች ህዝብን ለእንግልትና ለሮሮ እየዳረጉ በመሆ ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት የመንግስትን የማስፈጸም አቅም ለማጠናከር ጠንከራ አቋም ወስደናል።

-በቴክኖሎጂ የታገዘ የአሰራር ስርዓት በመዘርጋት እና ገቢር ነበብ ሪፎርም በማከናወን የቅሬታ ምንጭ በሆኑ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ላይ የተጀመረው ሪፎርም ተጠናክሮ ይቀጥላል።

-ዘላቂ የባሕር በር የማገኘት ፍላጎት በሰላማዊና በዲፕሎመሲያዊ መንገድ ምላሸ እንዲያገኝ በተገኘው የዓለም መድረከ ሁሉ ለመታገል ቆርጠን መነሳታችንን እናረጋግጣለን።

-ዘላቂ ሰላም የሁለንተናዊ ብልጽግና ወሳኝ በመሆኑ አካታች ሀገራዊ ምክከር ተደርጎ የኢትዮጵያ የዘመናት የችግር ስንክሳር በዘላቂነት መፍትሄ እንዲያገኝ የተጀመረውን ጥረት እንደግፋለን።

-የተጀመረው የሽግግር ፍትህ ሂደት ተግባራዊ እንዲሆን የተጣለብንን ሃላፊነት በብቃት ለማስፈጸም እንሰራለን።

-ከታጣቂ ሃይሎች ጋር የሚደረግ ውይይትና ድርድር ተጠናክሮ እንዲቀጥል እና ግጭት እንዲቀር ተጨማሪ አቅጣጫ አስቀምጠናል።

-ሁሉም የፓርቲው አመራርና አባላት ለሰላም ግንባታ እንዲሰራ ተስማምተናል።

-የጉባዔውን ውሳኔዎች በመተግበር ሀገራዊ ሰላም ለማረገጋጥና ህብረ ብሄራዊ አድንድነታችንን አጠናክረን ለማስቀጠል ሁላችንም በአንድነትና በጽናት እንቆማለን።

ጥር 26/2017 ዓ.ም

#የኢትዮጵያሬድዮ

………….
Follow us
ፌስቡክ ፡- https://www.facebook.com/radioethiopia11?mibextid=ZbWKwL
በዌብሳይት ቀጥታ ፡- http://www.ebc.et/videolink.aspx?id=3
በዜኖ fm ቀጥታ ፡- https://zeno.fm/radio/ebc-ethiopia-radio/
መደበኛ ስርጭታችንን አዲስ አበባን ጨምሮ በአብዛኛዎቹ የአገሪቱ አካባቢዎች በFM 93.1 ፣ ባህር ዳር እና ሀገረ ሰላም (ሲዳማ) በFM 104.7 እንዲሁም ጎንደር በFM 97.1 መከታተል ትችላላችሁ፡፡ በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የመካከለኛ ሞገድ ማሰራጫ ጣቢያዎቻችንም ሥራ ላይ ናቸው።
ሳተላይት ላይ ደግሞ፡- ethio sat 11165 / symbol rate 4500 / vertical ላይ ያገኙናል ፡፡
እናመሰግናለን

02/02/2025

"ከቃል እስከ ባህል"- የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባዔ ማጠቃለያ መግለጫ

ጥር 25/2017 ዓ.ም

#የኢትዮጵያሬድዮ #ብልፅግና
………….
Follow us
ፌስቡክ ፡- https://www.facebook.com/radioethiopia11?mibextid=ZbWKwL
በዌብሳይት ቀጥታ ፡- http://www.ebc.et/videolink.aspx?id=3
በዜኖ fm ቀጥታ ፡- https://zeno.fm/radio/ebc-ethiopia-radio/
መደበኛ ስርጭታችንን አዲስ አበባን ጨምሮ በአብዛኛዎቹ የአገሪቱ አካባቢዎች በFM 93.1 ፣ ባህር ዳር እና ሀገረ ሰላም (ሲዳማ) በFM 104.7 እንዲሁም ጎንደር በFM 97.1 መከታተል ትችላላችሁ፡፡ በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የመካከለኛ ሞገድ ማሰራጫ ጣቢያዎቻችንም ሥራ ላይ ናቸው።
ሳተላይት ላይ ደግሞ፡- ethio sat 11165 / symbol rate 4500 / vertical ላይ ያገኙናል ፡፡
እናመሰግናለን

ኢቢሲ በብልፅግና ጉባኤ መዝጊያ የሚተላለፉ መልዕክት እና አቅጣጫዎችን በሁሉም አማራጮቹ በቀጥታ ያስተላልፋል............የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የብልፅግና ፓርቲ የኢንስፔክሽ...
02/02/2025

ኢቢሲ በብልፅግና ጉባኤ መዝጊያ የሚተላለፉ መልዕክት እና አቅጣጫዎችን በሁሉም አማራጮቹ በቀጥታ ያስተላልፋል............
የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የብልፅግና ፓርቲ የኢንስፔክሽን እና የኦዲት እንዲሁም የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ምርጫ እያካሄደ ይገኛል።

ማምሻውን ይጠናቀቃል ተብሎ በሚጠበቀው ጉባኤ ማጠቃለያ ላይ የሚተላለፉ መልዕክቶች እና አቅጣጫዎችን ኢቢሲ በሁሉም አማራጮቹ በቀጥታ እንደሚያሰራጭ ለመግለፅ እንወዳለን።

ጥር 25/2017 ዓ.ም

#የኢትዮጵያሬድዮ
………….
Follow us
ፌስቡክ ፡- https://www.facebook.com/radioethiopia11?mibextid=ZbWKwL
በዌብሳይት ቀጥታ ፡- http://www.ebc.et/videolink.aspx?id=3
በዜኖ fm ቀጥታ ፡- https://zeno.fm/radio/ebc-ethiopia-radio/
መደበኛ ስርጭታችንን አዲስ አበባን ጨምሮ በአብዛኛዎቹ የአገሪቱ አካባቢዎች በFM 93.1 ፣ ባህር ዳር እና ሀገረ ሰላም (ሲዳማ) በFM 104.7 እንዲሁም ጎንደር በFM 97.1 መከታተል ትችላላችሁ፡፡ በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የመካከለኛ ሞገድ ማሰራጫ ጣቢያዎቻችንም ሥራ ላይ ናቸው።
ሳተላይት ላይ ደግሞ፡- ethio sat 11165 / symbol rate 4500 / vertical ላይ ያገኙናል ፡፡
እናመሰግናለን

አርሰናል ማንቸስተር ሲቲን 5 ለ 1 አሸነፈ፡፡...............በ24ኛዉ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አርሰናል በኤምሬትስ ስታዲየም ማንቸስተር ሲቲን 5 ለ 1 አሸንፏል፡፡የአርሰናል...
02/02/2025

አርሰናል ማንቸስተር ሲቲን 5 ለ 1 አሸነፈ፡፡...............
በ24ኛዉ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አርሰናል በኤምሬትስ ስታዲየም ማንቸስተር ሲቲን 5 ለ 1 አሸንፏል፡፡

የአርሰናልን ግቦች ኦዴጋርድ፣ ፓርቴ፣ ሌዊስ ስኬሊ፣ ሀቨርትዝ እና ንዋኔሪ አስቆጥረዋል፡፡

የማንቸስተር ሲቲን ከሽንፈት ያልታደገች ግብ ደግሞ ኤርሊንግ ሃላንድ አስቆጥሯል፡፡
……….
ትክክለኛ ዉጤት ቀድማችሁ ገምታችሁ የካርድ ተሸላሚ የሆናችሁ ተከታዮቻችን፡-
-Milk henok
-Debisa girma
-John girma ናችሁ፡፡ የኢትዮጵያ ሬዲዮ ብላችሁ በመልእክት ሳጥኑ ላኩ፤ ካርዱን ነገ እንልካለን!

ጥር 25/2017 ዓ.ም

#የኢትዮጵያሬድዮ
………….
Follow us
ፌስቡክ ፡- https://www.facebook.com/radioethiopia11?mibextid=ZbWKwL
በዌብሳይት ቀጥታ ፡- http://www.ebc.et/videolink.aspx?id=3
በዜኖ fm ቀጥታ ፡- https://zeno.fm/radio/ebc-ethiopia-radio/
መደበኛ ስርጭታችንን አዲስ አበባን ጨምሮ በአብዛኛዎቹ የአገሪቱ አካባቢዎች በFM 93.1 ፣ ባህር ዳር እና ሀገረ ሰላም (ሲዳማ) በFM 104.7 እንዲሁም ጎንደር በFM 97.1 መከታተል ትችላላችሁ፡፡ በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የመካከለኛ ሞገድ ማሰራጫ ጣቢያዎቻችንም ሥራ ላይ ናቸው።
ሳተላይት ላይ ደግሞ፡- ethio sat 11165 / symbol rate 4500 / vertical ላይ ያገኙናል ፡፡
እናመሰግናለን

ማንቸስተር ዩናይትድ በክሪስታል ፓላስ ተሸነፈ፡፡በ24ኛዉ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ክሪስታል ፓላስን ያስተናገደዉ ማንቸስተር ዩናይትድ 2 ለ 0 ተሸንፏል፡፡ቶተንሃም ደግሞ ብረንት...
02/02/2025

ማንቸስተር ዩናይትድ በክሪስታል ፓላስ ተሸነፈ፡፡

በ24ኛዉ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ክሪስታል ፓላስን ያስተናገደዉ ማንቸስተር ዩናይትድ 2 ለ 0 ተሸንፏል፡፡

ቶተንሃም ደግሞ ብረንትፎርድን 2 ለ 0 አሸንፏል።

ምሽት 1፡30 ላይ ተጠባቂዉ የአርሰናል እና ማንቸስተር ሲቲ ጨዋታ ይደረጋል፡፡

ጥር 25/2017 ዓ.ም

#የኢትዮጵያሬድዮ
………….
Follow us
ፌስቡክ ፡- https://www.facebook.com/radioethiopia11?mibextid=ZbWKwL
በዌብሳይት ቀጥታ ፡- http://www.ebc.et/videolink.aspx?id=3
በዜኖ fm ቀጥታ ፡- https://zeno.fm/radio/ebc-ethiopia-radio/
መደበኛ ስርጭታችንን አዲስ አበባን ጨምሮ በአብዛኛዎቹ የአገሪቱ አካባቢዎች በFM 93.1 ፣ ባህር ዳር እና ሀገረ ሰላም (ሲዳማ) በFM 104.7 እንዲሁም ጎንደር በFM 97.1 መከታተል ትችላላችሁ፡፡ በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የመካከለኛ ሞገድ ማሰራጫ ጣቢያዎቻችንም ሥራ ላይ ናቸው።
ሳተላይት ላይ ደግሞ፡- ethio sat 11165 / symbol rate 4500 / vertical ላይ ያገኙናል ፡፡
እናመሰግናለን

2ኛው ዙር ዓለም አቀፍ የቁርዓን እና የአዛን ውድድር ተጠናቋል.............በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የበላይ ጠባቂነት በዘይድ ኢብኑ ሳቢት የቁርአን ማህበር አዘጋ...
02/02/2025

2ኛው ዙር ዓለም አቀፍ የቁርዓን እና የአዛን ውድድር ተጠናቋል.............
በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የበላይ ጠባቂነት በዘይድ ኢብኑ ሳቢት የቁርአን ማህበር አዘጋጅነት ሲካሄድ የቆየው 2ኛው ዙር ዓለም አቀፍ የቁርዓን እና የአዛን የማጠቃለያ ውድድር በአዲስ አበባ ስታዲየም ተካሂዷል።

በማጠቃሊያ ውድድሩ በቁርዓን ሂፍዝ፣ በቁርዓን ቲላዋ እና በአዛን ዘርፍ አሸናፊ የሆኑ ተወዳዳሪዎች በዳኞች አማካኝነት ይፋ ሆነዋል።

በዚህም
በወንዶች የቁርአን ሂፍዝ ውድድር
1ኛ. ሙሐመድ ፉዓድ … ከሊቢያ
2ኛ. ዩሱፍ አሺር … ከኳታር
3ኛ. አህመድ በሺር …ከአሜሪካ

በሴቶች የቁርአን ሂፍዝ ውድድር
1ኛ ሩቅያ ሳላህ … ከየመን
2ኛ ነሲም ጀናዉጃ … አልጄሪያ
3ኛ ቀመራ ወሊዩ መሐመድ … ከኢትዮጵያ

በአዛን ውድድር
1ኛ ሙሀመድሻን አቡበከር … ከኢንዶኖዢያ
2ኛ ኡመር ዱራን … ከቱርክ
3ኛ አደም ጅብሪል … ከኢትዮጵያ

በወንዶች የቁርአን ቲላዋ ውድድር
1ኛ አብዱራዛቅ አል ሸሀዊ …ከግብፅ
2ኛ ከራር ለይስ … ከኢራቅ
3ኛ አንጀድ ካምዳን … ከየመን አሸናፊ ሆነዋል፡፡

ጥር 21 ተጀምሮ ዛሬ በተጠናቀቀው 2ኛው ዙር ዓለም አቀፍ የቁርአን እና የአዛን ውድድር ላይ ከ60 በላይ ሀገራት መሳተፋቸውን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት መረጃ አመላክቷል፡፡

ጥር 25/2017 ዓ.ም

#የኢትዮጵያሬድዮ
………….
Follow us
ፌስቡክ ፡- https://www.facebook.com/radioethiopia11?mibextid=ZbWKwL
በዌብሳይት ቀጥታ ፡- http://www.ebc.et/videolink.aspx?id=3
በዜኖ fm ቀጥታ ፡- https://zeno.fm/radio/ebc-ethiopia-radio/
መደበኛ ስርጭታችንን አዲስ አበባን ጨምሮ በአብዛኛዎቹ የአገሪቱ አካባቢዎች በFM 93.1 ፣ ባህር ዳር እና ሀገረ ሰላም (ሲዳማ) በFM 104.7 እንዲሁም ጎንደር በFM 97.1 መከታተል ትችላላችሁ፡፡ በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የመካከለኛ ሞገድ ማሰራጫ ጣቢያዎቻችንም ሥራ ላይ ናቸው።
ሳተላይት ላይ ደግሞ፡- ethio sat 11165 / symbol rate 4500 / vertical ላይ ያገኙናል ፡፡
እናመሰግናለን

የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል............በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 18ኛ ሣምንት መርኃ ግብር ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና ያደረጉት ጨዋታ ያለምንም...
02/02/2025

የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል............
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 18ኛ ሣምንት መርኃ ግብር ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና ያደረጉት ጨዋታ ያለምንም ግብ ተጠናቋል፡፡

ጥር 25/2017 ዓ.ም

#የኢትዮጵያሬድዮ
………….
Follow us
ፌስቡክ ፡- https://www.facebook.com/radioethiopia11?mibextid=ZbWKwL
በዌብሳይት ቀጥታ ፡- http://www.ebc.et/videolink.aspx?id=3
በዜኖ fm ቀጥታ ፡- https://zeno.fm/radio/ebc-ethiopia-radio/
መደበኛ ስርጭታችንን አዲስ አበባን ጨምሮ በአብዛኛዎቹ የአገሪቱ አካባቢዎች በFM 93.1 ፣ ባህር ዳር እና ሀገረ ሰላም (ሲዳማ) በFM 104.7 እንዲሁም ጎንደር በFM 97.1 መከታተል ትችላላችሁ፡፡ በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የመካከለኛ ሞገድ ማሰራጫ ጣቢያዎቻችንም ሥራ ላይ ናቸው።
ሳተላይት ላይ ደግሞ፡- ethio sat 11165 / symbol rate 4500 / vertical ላይ ያገኙናል ፡፡
እናመሰግናለን

"የኢትዮጵያን የልዕልና ጉዞ እናሳካዋለን" - ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ……….የኢትዮጵያን የልዕልና ጉዞ እናሳካዋለን ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገልጸዋል፡፡ብልፅግና ፓርቲ...
02/02/2025

"የኢትዮጵያን የልዕልና ጉዞ እናሳካዋለን" - ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ
……….
የኢትዮጵያን የልዕልና ጉዞ እናሳካዋለን ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገልጸዋል፡፡

ብልፅግና ፓርቲ የጠራ ሀሳቡንና ትክክለኛ ፖሊሲዎቹን በትጉህ አመራርና አባላቱ በመፈጸም በአስደማሚ ድሎች ጉዞውን ቀጥሏል ብለዋል።

ፓርቲያችን ከእነዚህ ድሎች ማግስት ባካሄደው ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ ሀገርና ህዝብን እንድናገለግል አደራ ተሰጥቶናል ሲሊም በማህበራዊ ትስስር ገፃቸዉ ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል፡፡

እኛም የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ እና የህዝባችንን መሻት ለማሳካት ቃላችንን በድጋሚ አድሰናል ነዉ ያሉት።

ሁለንተናዊ ክብርና ብልፅግናን የተቀዳጀች ኢትዮጵያን ለትውልዱ ለማስረከብ ለፈተናዎች ሸብረክ ሳንል ያለ እረፍት እንደምንሠራ ለመላው ህዝባችን ማረጋገጥ እፈልጋለሁ ሲሉም አክለዋል ።

ጥር 25/2017 ዓ.ም

#የኢትዮጵያሬድዮ
………….
Follow us
ፌስቡክ ፡- https://www.facebook.com/radioethiopia11?mibextid=ZbWKwL
በዌብሳይት ቀጥታ ፡- http://www.ebc.et/videolink.aspx?id=3
በዜኖ fm ቀጥታ ፡- https://zeno.fm/radio/ebc-ethiopia-radio/
መደበኛ ስርጭታችንን አዲስ አበባን ጨምሮ በአብዛኛዎቹ የአገሪቱ አካባቢዎች በFM 93.1 ፣ ባህር ዳር እና ሀገረ ሰላም (ሲዳማ) በFM 104.7 እንዲሁም ጎንደር በFM 97.1 መከታተል ትችላላችሁ፡፡ በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የመካከለኛ ሞገድ ማሰራጫ ጣቢያዎቻችንም ሥራ ላይ ናቸው።
ሳተላይት ላይ ደግሞ፡- ethio sat 11165 / symbol rate 4500 / vertical ላይ ያገኙናል ፡፡
እናመሰግናለን

የሥጋ ደዌ በሽታ ምንድን ነዉ? መከላከልስ ይቻላል?…………….የሥጋ ደዌ በሽታ  ምንነት ፤ ምልክቶች እና እንዴት መከላከል ይቻላል በሚለዉ ጉዳይ በኢትዮጵያ ሬዲዮ በተካሄደ ዉይይት በአለርት ኮ...
02/02/2025

የሥጋ ደዌ በሽታ ምንድን ነዉ? መከላከልስ ይቻላል?
…………….
የሥጋ ደዌ በሽታ ምንነት ፤ ምልክቶች እና እንዴት መከላከል ይቻላል በሚለዉ ጉዳይ በኢትዮጵያ ሬዲዮ በተካሄደ ዉይይት በአለርት ኮንፕሬንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የቆዳና የአባላዘር በሽታዎች ስፔሻሊስት ዶክተር አለምፀሀይ ጌታቸው ሰፋ ያሉ ሃሳቦችን አንስተዋል፡፡

* የስጋደዌ በባክቴሪያ አማካኝነት የሚመጣ ተላላፊ በሽታ ነው

* በሽታዉ በዋናነት ቆዳን እና የውጪኛው የሰውነት የአካል ክፍልን ያጠቃል

* ምልክቱ - የእጅና እግር መደንዘዝ፣ ቆዳ ላይ የሚወጡ ምልክቶች /መንጣት፣ መገርጣት / እባጭ መኖር፣ የጡንቻ መሟሸሽ፣ የአይን መቅላት እና ለመክደን መቸገር እንዲሁም የቅንድብ መነሳት ናቸዉ

* የስጋደዌ በሽታን ለመከላከል በተፋፈገ አካባቢ የሚኖሩ ከሆነ የአካባቢውን ንፅህና መጠበቅ፣ የስጋደዌ በሽታ ምልክት የሚታይበትን ሰው ቶሎ ህክምና እንዲያገኝ ማድረግ ይገባል

* በሽታው ዕድሜያቸው ከአስራ አራት አመት ጀምሮ ያሉ ሰዎችን ያጠቃል

* ቶሎ ወደ ህክምና ከሄዱ ከበሽታው መዳን ይቻላል

* የስጋደዌ በሽታ በዘር አይተላለፍም !

* በአገራችን በየአመቱ ሶስት ሺህ ሰዎች በስጋደዌ በሽታ ይያዛሉ፡፡

በዙበይዳ አወል

ጥር 25/2017 ዓ.ም

#የኢትዮጵያሬድዮ
………….
Follow us
ፌስቡክ ፡- https://www.facebook.com/radioethiopia11?mibextid=ZbWKwL
በዌብሳይት ቀጥታ ፡- http://www.ebc.et/videolink.aspx?id=3
በዜኖ fm ቀጥታ ፡- https://zeno.fm/radio/ebc-ethiopia-radio/
መደበኛ ስርጭታችንን አዲስ አበባን ጨምሮ በአብዛኛዎቹ የአገሪቱ አካባቢዎች በFM 93.1 ፣ ባህር ዳር እና ሀገረ ሰላም (ሲዳማ) በFM 104.7 እንዲሁም ጎንደር በFM 97.1 መከታተል ትችላላችሁ፡፡ በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የመካከለኛ ሞገድ ማሰራጫ ጣቢያዎቻችንም ሥራ ላይ ናቸው።
ሳተላይት ላይ ደግሞ፡- ethio sat 11165 / symbol rate 4500 / vertical ላይ ያገኙናል ፡፡
እናመሰግናለን

ማንችስተር ዩናይትድ ተጨዋች አስፈረመ።ቀያይ ሰይጣኖቹ ዴንማርካዊውን ተከላካይ ፓትሪክ ዶርጉን ከሊቼ ማስፈረማቸውን ይፋ አድርገዋል።ማንችስተር ዩናይትዶች ለተጨዋቹ 30 ሚሊየን ዩሮ ያወጡ ሲሆን...
02/02/2025

ማንችስተር ዩናይትድ ተጨዋች አስፈረመ።

ቀያይ ሰይጣኖቹ ዴንማርካዊውን ተከላካይ ፓትሪክ ዶርጉን ከሊቼ ማስፈረማቸውን ይፋ አድርገዋል።

ማንችስተር ዩናይትዶች ለተጨዋቹ 30 ሚሊየን ዩሮ ያወጡ ሲሆን በተጨማሪ ታይቶ የሚጨመር 5 ሚሊየን ዩሮ በውሉ ላይ ተካቷል።

ፓትሪክ ዶርጉ በማንችስተር ዩናይትድ እስከ 2030 የሚያቆየውን የአምስት አመት ኮንትራት ተፈራርሟል።

ተጨዋቹ ከፊርማ ስነስርዓቱ በኃላ የማንችስተር ዩናይትድ ተጨዋች ተብዬ በመጠራቴ ኩራት ተሰምቶኛል ብሏል።

ኦልድ ትራፎርድ አቅሜን ለማውጣት እና ህልሜን ለመኖር ትክክለኛው ቦታ ነው ሲል አስተያየቱን ሰጥቷል።

በሙሴ ጳውሎስ

ጥር 25/2017 ዓ.ም

#የኢትዮጵያሬድዮ
………….
Follow us
ፌስቡክ ፡- https://www.facebook.com/radioethiopia11?mibextid=ZbWKwL
በዌብሳይት ቀጥታ ፡- http://www.ebc.et/videolink.aspx?id=3
በዜኖ fm ቀጥታ ፡- https://zeno.fm/radio/ebc-ethiopia-radio/
መደበኛ ስርጭታችንን አዲስ አበባን ጨምሮ በአብዛኛዎቹ የአገሪቱ አካባቢዎች በFM 93.1 ፣ ባህር ዳር እና ሀገረ ሰላም (ሲዳማ) በFM 104.7 እንዲሁም ጎንደር በFM 97.1 መከታተል ትችላላችሁ፡፡ በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የመካከለኛ ሞገድ ማሰራጫ ጣቢያዎቻችንም ሥራ ላይ ናቸው።
ሳተላይት ላይ ደግሞ፡- ethio sat 11165 / symbol rate 4500 / vertical ላይ ያገኙናል ፡፡
እናመሰግናለን

የተጣለብን አመኔታ እና ኃላፊነት በአዲስ ቁርጠኝነት ለሥራ እንድንነሳሳ የሚያበረታታን ነው - ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ..................የተጣለብን አመኔታ እና ኃላፊነት በአዲስ ቁርጠኝ...
02/02/2025

የተጣለብን አመኔታ እና ኃላፊነት በአዲስ ቁርጠኝነት ለሥራ እንድንነሳሳ የሚያበረታታን ነው - ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ..................
የተጣለብን አመኔታ እና ኃላፊነት በአዲስ ቁርጠኝነት ለሥራ እንድንነሳሳ የሚያበረታታን ነው ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡

የፓርቲው ፕሬዚዳንት በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ ዛሬ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የብልፅግና ፓርቲን ምርጫ አካሂደናል ብለዋል።

ይኽም ወደ ዲጂታል ሽግግር የምናደርገው የሀገራዊ ጉዞ አካል ነው ሲሉም ነው የገለጹት።

በእኔና በምክትል ፕሬዝዳንቶች የተጣለብን አመኔታ እና ኃላፊነት በአዲስ ቁርጠኝነት ለሥራ እንድንነሳሳ የሚያበረታታን ነውም ብለዋል።

ጥር 25/2017 ዓ.ም

#የኢትዮጵያሬድዮ
………….
Follow us
ፌስቡክ ፡- https://www.facebook.com/radioethiopia11?mibextid=ZbWKwL
በዌብሳይት ቀጥታ ፡- http://www.ebc.et/videolink.aspx?id=3
በዜኖ fm ቀጥታ ፡- https://zeno.fm/radio/ebc-ethiopia-radio/
መደበኛ ስርጭታችንን አዲስ አበባን ጨምሮ በአብዛኛዎቹ የአገሪቱ አካባቢዎች በFM 93.1 ፣ ባህር ዳር እና ሀገረ ሰላም (ሲዳማ) በFM 104.7 እንዲሁም ጎንደር በFM 97.1 መከታተል ትችላላችሁ፡፡ በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የመካከለኛ ሞገድ ማሰራጫ ጣቢያዎቻችንም ሥራ ላይ ናቸው።
ሳተላይት ላይ ደግሞ፡- ethio sat 11165 / symbol rate 4500 / vertical ላይ ያገኙናል ፡፡
እናመሰግናለን

የ42ኛው የጃንሜዳ ኢንተርናሽናል አገር አቋራጭ የሩጫ ውድድር አጠቃላይ ውጤት፡-                    ድብልቅ ሪሌ 1ኛ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ 2ኛ ኦሮሚያ ክለብ 3ኛ የኢትዮጵያ  ንግ...
02/02/2025

የ42ኛው የጃንሜዳ ኢንተርናሽናል አገር አቋራጭ የሩጫ ውድድር አጠቃላይ ውጤት፡-

ድብልቅ ሪሌ
1ኛ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ
2ኛ ኦሮሚያ ክለብ
3ኛ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

6 ኪሜ ወጣት ሴቶች
1ኛየኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 43 ነጥብ
2ኛ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ 52 ነጥብ
3ኛ ሸገር ሲቲ 58 ነጥብ

8ኪሜ ወጣት ወንዶች
1ኛ ሸገር ሲቲ 21 ነጥብ
2ኛ አማራ ክልል 49 ነጥብ
3ኛ ጥሩነሽ ዲባባ 72 ነጥብ

10 ኪሜ አዋቂ ሴቶች
1ኛ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ 32 ነጥብ
2ኛ ኦሮሚያ ፖሊስ 56 ነጥብ
3ኛ አማራ ክልል 91 ነጥብ

10 ኪሜ አዋቂ ወንዶች
1ኛ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ 22 ነጥብ
2ኛ ኦሮሚያ ክልል 40 ነጥብ
3ኛ መቻል 59 ነጥብ

በማንደፍሮ ታደሰ

ጥር 25/2017 ዓ.ም

#የኢትዮጵያሬድዮ

………….
Follow us
ፌስቡክ ፡- https://www.facebook.com/radioethiopia11?mibextid=ZbWKwL
በዌብሳይት ቀጥታ ፡- http://www.ebc.et/videolink.aspx?id=3
በዜኖ fm ቀጥታ ፡- https://zeno.fm/radio/ebc-ethiopia-radio/
መደበኛ ስርጭታችንን አዲስ አበባን ጨምሮ በአብዛኛዎቹ የአገሪቱ አካባቢዎች በFM 93.1 ፣ ባህር ዳር እና ሀገረ ሰላም (ሲዳማ) በFM 104.7 እንዲሁም ጎንደር በFM 97.1 መከታተል ትችላላችሁ፡፡ በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የመካከለኛ ሞገድ ማሰራጫ ጣቢያዎቻችንም ሥራ ላይ ናቸው።
ሳተላይት ላይ ደግሞ፡- ethio sat 11165 / symbol rate 4500 / vertical ላይ ያገኙናል ፡፡
እናመሰግናለን

ከብልጽግና ፓርቲ ፕረዝዳንት እና ምክትል ፕረዝዳንቶች ምርጫ በኋላ የነበረው ድባብ - (በምስል)ጥር 25/2017 ዓ.ም #የኢትዮጵያሬድዮ        ………….Follow us ፌስቡክ ፡- http...
02/02/2025

ከብልጽግና ፓርቲ ፕረዝዳንት እና ምክትል ፕረዝዳንቶች ምርጫ በኋላ የነበረው ድባብ - (በምስል)

ጥር 25/2017 ዓ.ም

#የኢትዮጵያሬድዮ
………….
Follow us
ፌስቡክ ፡- https://www.facebook.com/radioethiopia11?mibextid=ZbWKwL
በዌብሳይት ቀጥታ ፡- http://www.ebc.et/videolink.aspx?id=3
በዜኖ fm ቀጥታ ፡- https://zeno.fm/radio/ebc-ethiopia-radio/
መደበኛ ስርጭታችንን አዲስ አበባን ጨምሮ በአብዛኛዎቹ የአገሪቱ አካባቢዎች በFM 93.1 ፣ ባህር ዳር እና ሀገረ ሰላም (ሲዳማ) በFM 104.7 እንዲሁም ጎንደር በFM 97.1 መከታተል ትችላላችሁ፡፡ በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የመካከለኛ ሞገድ ማሰራጫ ጣቢያዎቻችንም ሥራ ላይ ናቸው።
ሳተላይት ላይ ደግሞ፡- ethio sat 11165 / symbol rate 4500 / vertical ላይ ያገኙናል ፡፡
እናመሰግናለን

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የብልጽግና ፓርቲ ፕረዝደንት ሆነው ተመረጡ።  ...................3ኛ ቀኑን የያዘው የብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕ...
02/02/2025

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የብልጽግና ፓርቲ ፕረዝደንት ሆነው ተመረጡ።
...................
3ኛ ቀኑን የያዘው የብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን የፓርቲዉ ፕረዝደንት እንዲሆኑ በከፍተኛ ድምጽ መምረጡ ተገልጿል።

ተመራጩ የብልጽግና ፓርቲ ፕረዝዳንት ዐቢይ አሕመድ በፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ መሠረት በጉባኤተኛው ፊት ቃለ መሀላ ፈጽመዋል።

በተያያዘ ዜና ጉባኤው አቶ ተመስገን ጥሩነህን እና አቶ አደም ፋራህን የፓርቲው ምክትል ፕረዝደንቶች አድርጎ በከፍተኛ ድምጽ መርጧል።

ሁለቱ ምክትል ፕረዝደንቶችም በፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ መሠረት በጉባኤተኛው ፊት ቃለ መሀላ ፈጽመዋል።

ጥር 25/2017 ዓ.ም

#የኢትዮጵያሬድዮ
………….
Follow us
ፌስቡክ ፡- https://www.facebook.com/radioethiopia11?mibextid=ZbWKwL
በዌብሳይት ቀጥታ ፡- http://www.ebc.et/videolink.aspx?id=3
በዜኖ fm ቀጥታ ፡- https://zeno.fm/radio/ebc-ethiopia-radio/
መደበኛ ስርጭታችንን አዲስ አበባን ጨምሮ በአብዛኛዎቹ የአገሪቱ አካባቢዎች በFM 93.1 ፣ ባህር ዳር እና ሀገረ ሰላም (ሲዳማ) በFM 104.7 እንዲሁም ጎንደር በFM 97.1 መከታተል ትችላላችሁ፡፡ በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የመካከለኛ ሞገድ ማሰራጫ ጣቢያዎቻችንም ሥራ ላይ ናቸው።
ሳተላይት ላይ ደግሞ፡- ethio sat 11165 / symbol rate 4500 / vertical ላይ ያገኙናል ፡፡
እናመሰግናለን

የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት እና ምክትል ፕሬዚደንቶች ምርጫ (በምስል)ጥር 25/2017 ዓ.ም #የኢትዮጵያሬድዮ        ………….Follow us ፌስቡክ ፡- https://www.facebook...
02/02/2025

የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት እና ምክትል ፕሬዚደንቶች ምርጫ (በምስል)

ጥር 25/2017 ዓ.ም

#የኢትዮጵያሬድዮ
………….
Follow us
ፌስቡክ ፡- https://www.facebook.com/radioethiopia11?mibextid=ZbWKwL
በዌብሳይት ቀጥታ ፡- http://www.ebc.et/videolink.aspx?id=3
በዜኖ fm ቀጥታ ፡- https://zeno.fm/radio/ebc-ethiopia-radio/
መደበኛ ስርጭታችንን አዲስ አበባን ጨምሮ በአብዛኛዎቹ የአገሪቱ አካባቢዎች በFM 93.1 ፣ ባህር ዳር እና ሀገረ ሰላም (ሲዳማ) በFM 104.7 እንዲሁም ጎንደር በFM 97.1 መከታተል ትችላላችሁ፡፡ በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የመካከለኛ ሞገድ ማሰራጫ ጣቢያዎቻችንም ሥራ ላይ ናቸው።
ሳተላይት ላይ ደግሞ፡- ethio sat 11165 / symbol rate 4500 / vertical ላይ ያገኙናል ፡፡
እናመሰግናለን

2ኛው ዙር ዓለም አቀፍ የቁርዓን እና የአዛን የፍፃሜ ውድድር በአዲስ አበባ ስታዲዬም እየተካሄደ ነው፡፡ዉድድሩ በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የበላይ ጠባቂነት የሚካሄድ ነዉ፡...
02/02/2025

2ኛው ዙር ዓለም አቀፍ የቁርዓን እና የአዛን የፍፃሜ ውድድር በአዲስ አበባ ስታዲዬም እየተካሄደ ነው፡፡

ዉድድሩ በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የበላይ ጠባቂነት የሚካሄድ ነዉ፡፡

ጥር 25/2017 ዓ.ም

#የኢትዮጵያሬድዮ
………….
Follow us
ፌስቡክ ፡- https://www.facebook.com/radioethiopia11?mibextid=ZbWKwL
በዌብሳይት ቀጥታ ፡- http://www.ebc.et/videolink.aspx?id=3
በዜኖ fm ቀጥታ ፡- https://zeno.fm/radio/ebc-ethiopia-radio/
መደበኛ ስርጭታችንን አዲስ አበባን ጨምሮ በአብዛኛዎቹ የአገሪቱ አካባቢዎች በFM 93.1 ፣ ባህር ዳር እና ሀገረ ሰላም (ሲዳማ) በFM 104.7 እንዲሁም ጎንደር በFM 97.1 መከታተል ትችላላችሁ፡፡ በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የመካከለኛ ሞገድ ማሰራጫ ጣቢያዎቻችንም ሥራ ላይ ናቸው።
ሳተላይት ላይ ደግሞ፡- ethio sat 11165 / symbol rate 4500 / vertical ላይ ያገኙናል ፡፡
እናመሰግናለን

02/02/2025

የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የፖርቲዉን ፕሬዝደንት ምርጫ በቴክኖሎሎጅ በታገዘ እና ግልጽነት ባለዉ መንገድ በማካሄድ ላይ ይገኛል

ጥር 25/2017 ዓ.ም

#የኢትዮጵያሬድዮ
………….
Follow us
ፌስቡክ ፡- https://www.facebook.com/radioethiopia11?mibextid=ZbWKwL
በዌብሳይት ቀጥታ ፡- http://www.ebc.et/videolink.aspx?id=3
በዜኖ fm ቀጥታ ፡- https://zeno.fm/radio/ebc-ethiopia-radio/
መደበኛ ስርጭታችንን አዲስ አበባን ጨምሮ በአብዛኛዎቹ የአገሪቱ አካባቢዎች በFM 93.1 ፣ ባህር ዳር እና ሀገረ ሰላም (ሲዳማ) በFM 104.7 እንዲሁም ጎንደር በFM 97.1 መከታተል ትችላላችሁ፡፡ በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የመካከለኛ ሞገድ ማሰራጫ ጣቢያዎቻችንም ሥራ ላይ ናቸው።
ሳተላይት ላይ ደግሞ፡- ethio sat 11165 / symbol rate 4500 / vertical ላይ ያገኙናል ፡፡
እናመሰግናለን

ይገምቱ!  #ይሸለሙ! አርሰናል ከ ማንቸስተር ሲቲ.............በእንግሊዝ ፕሪሚር ሊግ 24ኛ ሳምንት መርሃግብር ዛሬ ምሽት 1፡30 ላይ አርሰናል እና ማንቸስተር ሲቲ የሚያደርጉት ጨዋታ...
02/02/2025

ይገምቱ! #ይሸለሙ! አርሰናል ከ ማንቸስተር ሲቲ.............
በእንግሊዝ ፕሪሚር ሊግ 24ኛ ሳምንት መርሃግብር ዛሬ ምሽት 1፡30 ላይ አርሰናል እና ማንቸስተር ሲቲ የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነዉ፡፡
የኢትዮጵያ ሬዲዮ የጨዋታዉን ትክክለኛ ዉጤት ቀድመዉ ለገመቱ 3 የፌስቡክ ተከታዮች ለእያንዳንዳቸዉ የ100 ብር ካርድ ይሸልማል፡፡

ጨዋታዉ እስከሚጀመር ድረስ በዚህ የፌስቡክ ገፅ አስተያየት መስጫዉ ላይ ግምትዎን ያስቀምጡ፡፡

Like share follow ማድረግ ግን እንዳይረሳ!

እናመሰግናለን!

ጥር 25/2017 ዓ.ም

#የኢትዮጵያሬድዮ
………….
Follow us
ፌስቡክ ፡- https://www.facebook.com/radioethiopia11?mibextid=ZbWKwL
በዌብሳይት ቀጥታ ፡- http://www.ebc.et/videolink.aspx?id=3
በዜኖ fm ቀጥታ ፡- https://zeno.fm/radio/ebc-ethiopia-radio/
መደበኛ ስርጭታችንን አዲስ አበባን ጨምሮ በአብዛኛዎቹ የአገሪቱ አካባቢዎች በFM 93.1 ፣ ባህር ዳር እና ሀገረ ሰላም (ሲዳማ) በFM 104.7 እንዲሁም ጎንደር በFM 97.1 መከታተል ትችላላችሁ፡፡ በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የመካከለኛ ሞገድ ማሰራጫ ጣቢያዎቻችንም ሥራ ላይ ናቸው።
ሳተላይት ላይ ደግሞ፡- ethio sat 11165 / symbol rate 4500 / vertical ላይ ያገኙናል ፡፡
እናመሰግናለን

Address

Churchill Road
Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethiopian Radio /የኢትዮጵያ ሬድዮ/ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Ethiopian Radio /የኢትዮጵያ ሬድዮ/:

Videos

Share

Category