♦እጅግ ልብ ይሰብራል💔💔
ይህ የሆነው በሀገራችን ነው። በወላጆቹ ፊት ልጅ በጥይት ተመቶ ሲ*ገደል 😭😭
በወላጆቹ ፊት የፊጥኝ አስረው አስቀምጠው በጭካኔ መግደላቸው አልበቃ ብሎ ፣ ቪዲዮን ቀርጸው ክፉ ድርጊታቸውን ሁሉም እንዲያየው አድርገዋል ። ይህ ደግሞ ማን ምን ያመጣል "የምን ታመጣላችሁ" አደገኛ እብሪት መሆኑ ነው ።
በእርግጥ ለባለፉት 6 እና 7 ዓመታት እንደ ሃገር ከባድ ቀውስ ውስጥ ገብተናል ፤ በቪዲዮ እና በፎቶ ተቀርጾ ያየናቸው ዘግናኝ ጉዳያዎች እንዳሉ ሆኖ ፣ በአደባባይ በይፋ ያልታዩ እና ያልተነገረላቸው የሰው ልጅ የስቃይ ሞት ቁጥሩ ቀላል አይደለም ። መንግስታዊ ሽብር አይነት እና መጠኑ እየጨመረ ነው የመጣው።
ወሎ ድርቅ ገባ
ደጋን እና ገርባ፤ የጀግኖቹ ሀገር ደሴ ኮንቦልቻ ወልዲያ፤ ሀርቡ እና ከሚሴ ህዝቦቿ ቆዘሙ፤ ወጣቶቿ ሸሹ መሽጂዶቹ ኦና፤ መድረሶች ቆሸሹ አዛውንቶች ማቀው፤ እንዲህ የገረጡ እህል ውሃ አይደለም፤ ነፃነት ነው ያጡ
ወሎ ድርቅ ገባ ከሳች እናታችን ፍትህን ተርባ ያብራኮቿን ክፋይ ለስር ቤት ቀልባ ቤተ እምነቶቻችን የነበሩ ብርሃን ለጆቻቸው ጠፍተው ቀሩ እንደ መሃን ምንበላው ሳናጣ ምንጠጣው ሳናጣ ጭቆና አገረጣን አጥንታችን ወጣ
ወሎ ድርቅ ገባ
ወሎ ድርቅ ገባ
የኡለሞች ሀገር ፍትህን ተርባ እሷ በተለየ በጨቋኝ ተከባ ሀርቡና ከሚሴ ደጋን እና ገርባ መተንፈስ አልቻልንም ወሎ ድርቅ ገባ
#አብይ_አህመድ ፀንሶ የወለደው የዘር ፍጅት ወደ የት እያመራ መሆኑን ሁሉም ይወቅ። ነገ በየቤትህ እየዞሩ እውሬወች እንደዚህ እሰኪቀጠቅጡህ አትጠብቅ። እራስህን ለመከላከል ለሁለም ነገር ተዘጋጅ። ወደህ ሳይሆን አስገድደውሃልና።
እጅግ አሳዛኝ፣ አፀያፊ እና ሁላችንም ልናወግዘው የሚገባ ድርጊት
የሰው ልጅ ላይ የዚህን ያህል ጭካኔ ለምን? ምን እየሆንን ነው? የነዚህ ግፎች መጨረሻ መቼ ይሆን?
#NomoreAbiyAhmed
እንኳን ደስ አለን 💚💛❤️
በሴቶች 10 ሺ ሜትር ኢትዮጵያዊቷ ለተሰንበት ግደይ ለኢትዮጵያ የመጀመሪያ የወርቅ ሜዳሊያ አስገኝታለች።
👉Isin ABO dha kan as jirtan .
👉 Lamman ABO dha. 👉Dokter Abiy ABO dha. 👉Namni ABO jibbe hin jiru.
👉As keessas hin jiru.
👉Gara fuulduras hin jiraatu.
👉 Namni ABO jibbu hin jiru.
👉Namni jaarmiyaa ofii jibbu hin jiru.
👉Addi Bilisummaa Oromoo(ABO) kallacha qabso keenyati .
👉Ittin qabsofna jenne dhaadanne ittin qabsoftani qeerroon as jirtan biyya bilisoomsitan galata fi ulfina qabdan. 👉Asirratti adda baasu kan qabnu ABO fuune kan nama kennine garu isa miti.
👉ABOn jaarsa biyyaan seene.
👉ABOn oromoodha.
👉ABOn ana.
👉ABOn siidha. Kan wallola jiru ABO fi OPDO miti.
👉Kun dogoggoraa keessa galu hin qabnu.
👉ABOn ittin qabsodha. 👉Mallattoo qabsoti.
👉እናንተ እዚህ ያላችሁ ኦነግ ናችሁ።
👉ለማም ኦነግ ነው
👉አብይም ኦነግ ነው
👉ኦነግን የጠላ ሰው የለም
👉እዚህ ዉስጥም የለም
👉ወደፊትም አይኖርም።
👉ኦነግን የሚጠላ የለም ።
👉የራሱን ድርጅት የሚጠላ የለም ።
👉የኦሮሞ ነፃነት ግንባር(ኦነግ)የትግል አቅጣጫችን ነው።
👉እንታገልበታለን ብለን አስጠንቅቀን ታግላቹሁበት እዚህ ያላችሁ ቄሮወች ሀገርን ነፃ ያወጣቹህ ክብርና ምስጋና ይገባቹሃል።
👉እዚህ ላይ ማወቅ ያለብን ነገር ኦነግ ዝም ብለን ለሰው የምንሰጠው አይደለም።
👉ኦነግ በሀገር ሽማግሌ ነው የገባው።
👉ኦነግ እኔ ነኝ።
👉 ኦነግ አንተ ነህ።
👉 እየተጣላ ያለው ኦነግና ኦህዴድ አይደለም።
👉እዚህ ስተት ውስጥ መግባት የለብንም
👉ኦነግ መታገያችን ነው።
👉የትግል አርማችን ነው።
ተናጋሪው:-በጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ የተሾመው የAU ሴኩሪቲ ሃላፊ ሃይሉ ጎንፋ ነው::
ኦነግ በኤፍራታና ግደም ወረዳ የከፈተው ከባድ ተኩስ!
የአማራዎችን የዘር ፍጅት በማስፈጸም ረገድ ፕሬዝዳንቱ አንደኛው ተጠያቂ እንጂ ብቸኛው ወንጀለኛ ሊሆን አይችልም !
#የአንጋሳ_ንግግር
➔ከመደመር ፍልስፍና የተቀዳ ተራ ቲያትር ነው።
➔የበሰበሰውን የብልጽግናን ሥርዓት ለመታደግ ታስቦ የተሰናዳ ቁማር ነው።
➔ጠቅላይ ሚኒስትሩን ከአማራዎች ደም ለማንፃት ታቅዶ የተሠራጬ ተውኔት ነው።
ምክንያቱም...
ሽመልስን ከአንጋሳ በላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያውቀዋል፤ ኦነግ ሸኔንም ጭምር..
ስለዚህ የአማራዎችን የዘር ፍጅት በማስፈጸም ረገድ ፕሬዝዳንቱ አንደኛው ተጠያቂ እንጂ ብቸኛው ወንጀለኛ ሊሆን አይችልም !
#የ2_5_ቢሊዪን_በር_ፕሮጀክት_ያለ_ጨረታ_???
#ይሄ_ትልቅ_ሙስና_ነው
ከዚሁ ከመስቀል አደባባይ ጋር በተገናኛ ተጨማሪ ዘገባዎችን እየወጡ ናቸው። ገዳ ኮንስትራክሽን የሚለው ኩባኒያን በተመለከተ ። መጀመር ያልነበረበት ግን የተጀመረውን የመስቀል አደባባይ ፕሮጀክት እንዴት ገዳ ኮንስትራክሽን የተባለው ኩባኒያ ሊይዘው ቻለ ? የሚለው ትክክለኛና መመለስ ያለበት ጥያቄ እየተነሳ ነው።
የባልደራሱ ስንታየሁ ቸኮል የመስቀል አደባባዩ ፕሮጀክት 2.5 ቢሊዮን ብር እንደሚያወጣ ገልጾ፣ ይህ ፕሮጀክት ያለ ጨረታ ለገዳ ኮንስትራክሽን መሰጠቱትን ዘግቧል። ጉዳዩ ትልቅ ሙሳ ነው በሚልም ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከሃላፊነቱን እንዲነሳ ጠይቋል።
አንደኛ - 2.5 ቢሊዮን ብር ቀላል ብር አይደለም። እንዳልኩት ይሄ ብር ለአዲስ አበባ ነዋሪዎች፣ ዉሃ መብራት የመሳሰሉት መሰረታዊ አገልግሎቶችን እንዲያገኙ መዋል ነበረበት። ያ አልሆነም።
ሁለተኛ - ያለ ጨረታ ለአንድ ኩባኒያ ፕሮጀክቱን መስጠት ትልቅ ወንጀል ነው። ግልጽነትና ተጠያቂነት መኖር ነበረበት። የገዳ ኮንትራክሺን እንዴት ነው ይሄ ፕሮጀክት ሊሰጠው የቻለው ????? በምን መስፈርት ? ሌሎች ኩባኒያዎችስ እንዲወዳደሩ ለምን በይፋ ጨረታ አልተደረገም ? ማን ነው ውሳኔዎችን ያሳላፈው ? ጉዳዩን በደንብ መመርመር አለበት።
ሶስተኛ - የገዳ ኮንትራክሽን በኦሮሞ ክልል መንግስት የንግድ ፍቃድ የተሰጠው ኩባኒያ
ይህ የሆነው ጅማ ውስጥ ነው። እምነት ሳይለይ አማራውንና የ"ሸዋ ኦሮሞ" ብለው የፈረጁትን ቤት፣ ሱቅና እንዲሁም የእምነት ተቋማትንም እያቃጠሉ እንዲህ ይጨፍራሉ። "አላህ አክብር" ይላሉ!
አላህ ንብረት አውድማችሁ "አላህ ታላቅ ነው" በሉኝ አላለም! ይህን የሚያደርጉት የኦሮሞ ፅንፈኞች ናቸው። ኡስታዝ ነን የሚሉትን ጨምሮ ማለት ነው። ይህ ጉዳይ ሲፈፀም ግን እንደነሱ ሳይራገብ አልፏል። እነ አህመዲን ጀበል ግን ስለዚህ ትንፍሽ አላሉም። እነሱ የሚያራግቡት አማራው ምድር ላይ ሲሆን ብቻ ነው።
A fight broke out between residents of Karra Qore and supporter of Jawar Mohammed. In this video people are chanting “#Jawar_is_thief"
"#ኮሚሽነሩ_ጋር_ነው_የምደውለው "
" #ዐብይ ላይ ነው ፤የምትቀዝኑት #እናታችሁ_ልብዳ..."
ይህ'ን ያለው ድምፃዊ #ሃጫሉ_ነው ፤
በነገራችን ላይ ፤ ሰው ለድብድብ ሲጋበዝ ፤ የመሳሪያ አሸጎጎጥ ወይም አያያዝ እና እንቅስቃሴ እንዲህ ነው እንዴ ?!
ይህን ፖስት በተመለከት በ Comment ላይ እስደባለው የሚል ካለ ፤ ኮሚሽነሩ ጋር ነው የምደውለው ፤ ዋ ¡¡¡
የተደበደቡት አዛውንቷና ስርዓት አልባ ፖሊሶች በአዲስ አበባ
ዛሬ ማለዳ 3;45 ከቄራ ወደ ጎፋ ገብርኤል ቤተክርስትያን በሚወስደው መንገድ ላይ...
ይሄ ነው ፖሊስ መንገድ ላይ ሰው የሚደበብ ይሄነው ስረአት አስከባሪ እናቶችን የሚገፈትር ይሄነው ፀጥታ አስከባሪ በህዝብ መሀል ጥይት የሚተኩስ ??? ምን አይነት ውርደት ነው ።
ጉዳዩ የሚመለከተው አካል በፖሊሶቹ ላይ እርምጃ ሊወስድ ይገባል።