Nan Promotion

Nan Promotion Social Media Promotion & News based on Ethiopia Nyala

03/02/2025
1,713 ኢትዮጵያዊያን ተጠርንፈው ሊባረሩ ነው በዶናልድ ትራንፕ አስተዳደር ዉሳኔ ምክንያት ወደ ሀገራቸዉ ከሚመለሱ ሰነድ አልባ ዜጎች መካከል 1,713 ኢትዮጵያዊያን ተለይተዋል ተብሏል።የትራ...
28/01/2025

1,713 ኢትዮጵያዊያን ተጠርንፈው ሊባረሩ ነው
በዶናልድ ትራንፕ አስተዳደር ዉሳኔ ምክንያት ወደ ሀገራቸዉ ከሚመለሱ ሰነድ አልባ ዜጎች መካከል 1,713 ኢትዮጵያዊያን ተለይተዋል ተብሏል።

የትራምፕ አስተዳደር ላሁኑ ዙር ለማባረር ካዘጋጃቸው 1.4 ሚሊዮን ዶክመንት የሌላቸው ስደተኞች ውስጥ 1,713 ኢትዮጵያውያን ይገኙበታል

የሚያሳዝነው አብዛኞቹ ኢትዮጵያውያን እርስ በርሳቸው የአሜሪካ መንግስት ላስቀመጠው የብር ሽልማት ብለው እየተጠቋቀሙ መሆኑ ተሰምቷል

ጀግኒት❤🙌500 ሺ ብር ከፍዬሽ ከኔ ጋር ተዝናኚ …የከተማ ጽዳት ስራሽን አቁሚ እኔ እከፍልሻለሁ… ስራ ክቡር ነው እቃ መሆን አልፈልግምጀግና ሴት 👏👏
27/01/2025

ጀግኒት❤🙌

500 ሺ ብር ከፍዬሽ ከኔ ጋር ተዝናኚ …የከተማ ጽዳት ስራሽን አቁሚ እኔ እከፍልሻለሁ… ስራ ክቡር ነው እቃ መሆን አልፈልግም

ጀግና ሴት 👏👏

ከጅብ መንጋጋ ልጇን ያስጣለችው እናት በሀዲያ  ዞን በሆሳዕና ከተማ በጀሎ ናራሞ ቀበሌ መንደር 16 ነዋሪ  ወይዘሮ  ደንባሌ አሥራት ጥር 11/2017  ዓ/ም  ከጠት 3 ስዓት  አከባቢ ላይ ...
21/01/2025

ከጅብ መንጋጋ ልጇን ያስጣለችው እናት

በሀዲያ ዞን በሆሳዕና ከተማ በጀሎ ናራሞ ቀበሌ መንደር 16 ነዋሪ ወይዘሮ ደንባሌ አሥራት ጥር 11/2017 ዓ/ም ከጠት 3 ስዓት አከባቢ ላይ ሽላንሻ ወንዝ ልብስ ለማጠብ የ12ዓመት ሕፃን አሥከትላ በመሄድ ሥራዋን መከወን ላይ እያለች ጅብ ወደ እነርሱ ይመጣል። በአጠገብ ከነበረች ከሌላ ሴት ጋር በመሆን ይህንኑ ህፃን በመሀል አሥገብተዉ ቆመው ያያሉ ።

ይህ ጅብ ማለፍ ይቅርና በ2ቱም ሴቶች መከከል ያለውን ህፃን ዘሎ ቀኝ እግሩን ነክሶ በመያዝ ለመውሰድ ሲሞክር ወላጅ እናት ቀኝ እጇን በጅብ አፍ ውሥጥ በመክተት የጅቡን ጉሮሮ በግራ እጅ አንቃ በመያዝ በላዩላይ ትወድቃለች አብረው የነበረችው ሴት ከጅብ አፍ ህፃኑን ነጥቃ በማውጣት ትታደጋለች ። በጩኸት የወጡ ሰዎች ህፃኑን ሊባላ የቋመጠውን ጅብ ብዙም ሳይሄድም ሰዎች ተባብሮ ይገሉታል ሲል የሀዲያ ዞን ፖሊስ ህዝብ ግንኘነት ነው የዘገበው::

የሚደንቅ ነውየአለማችን ታላቋ የጦርና የኢኮኖሚ ባለቤት ከመቶ ሰባ ሚሊዮን በላይ አሜሪካውያን የሚጠቀሙበትን የአለም የሶሻል ሚዲያው ታሪክን እስከወዲያኛው የቀየረው ቲክቶ.ክ  ከጥቂት ሰኣታት ...
19/01/2025

የሚደንቅ ነው
የአለማችን ታላቋ የጦርና የኢኮኖሚ ባለቤት ከመቶ ሰባ ሚሊዮን በላይ አሜሪካውያን የሚጠቀሙበትን የአለም የሶሻል ሚዲያው ታሪክን እስከወዲያኛው የቀየረው ቲክቶ.ክ ከጥቂት ሰኣታት በፊት በአሜሪካ ተዘግቶዋል።

ምን ያህል የቻይና ተፅእኖ ስር አሜሪካ እንደወደቀችም ያሳያል። የአገሪቱ ታላላቅ የሶሻል ሚዲያ ባለቤቶች ይህን አፕ እስከ ጥግ በመፍራታቸው የመበለጣቸው ፍርሀት የአገሪቱን መንግስት እንዳስገደደው የሚናገሩ አሉ።

የህዝብ ድምፅ ይከበርባታል የምትባለው አገር አሜሪካ በኢዲሞክራሲ ስርአት የኮሚኒስቷን አገር ቻይናን እየከሰሰች ዋናው ኢዲሞክራሲ ስርአት አራማጅ ናት በሚል የአለም ህዝብ ሳይቀር አጥላልቷታል።

የአገሪቱ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ከህዝብ ድምፅ በላይ በመሆን ነው እንግዲህ ይህን ጉዳይ የፈፀመው።

ምናልባት ትራምፕ ቲክቶክን ይታደጉታል በሚል አሁን ብዙወች ተስፋ አድርገዋል።

በርካታ ሚልዮን አሜሪካውያን የለፉበት የእንጀራ ገመዳቸው በመበጠሱ በሚያሳዝን ሲቃ ሲያለቅሱ ታይተዋል።

ከመዝናኛነት ባለፈ ቲክቶክ የብዙ ሚሊየኖች እንጀራም ሆኖ ነበር።

19/01/2025

እሺ አሁን ወዴት እንሂድ 🤔
አይ ቲክቶክ ጉድ አረከን
From USA

11/01/2025

አሁን ከሌሊቱ 9:20 ላይ የተከሠተው ንዝረት ጧ ካለ እንቅልፉ ወዝውዞ የቀሰቀሰው🖐🥹

የአቶ ቡልቻ ደመቅሳ የቀብር ስነ-ስርዓት የፊታችን እሁድ ይፈፀማል   | የአንጋፋው ፖለቲከኛ እና የምጣኔ ሀብት ባለሙያ አቶ ቡልቻ ደመቅሳ የቀብር ስነ-ስርዓት በመጪው እሁድ፣ ጥር 4 ቀን 2...
10/01/2025

የአቶ ቡልቻ ደመቅሳ የቀብር ስነ-ስርዓት የፊታችን እሁድ ይፈፀማል

| የአንጋፋው ፖለቲከኛ እና የምጣኔ ሀብት ባለሙያ አቶ ቡልቻ ደመቅሳ የቀብር ስነ-ስርዓት በመጪው እሁድ፣ ጥር 4 ቀን 2017 ዓ.ም ይፈፀማል፡፡

በዕለቱ ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ከመኖሪያ ቤታቸው ወደ አድዋ ድል መታሰቢያ አዳራሽ የእርሳቸውን ክብር በሚመጥን መልኩ የአስክሬን ሽኝት እንደሚደረግም ተገልጿል፡፡

ከሽኝቱ በኋላ የቀብር ስነ-ስርአቱ ቤተሰቦቻቸው፣ የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት፣ ወዳጅ ዘመዶቻቸው በተገኙበት እሁድ ከቀኑ 7:00 ሰዓት በጴጥሮስ ወጳውሎስ መካነ መቃብር እንደሚፈፀም ታውቋል፡፡

ለእኔ ኢትዮጵያዊነት ሌላ፤ ኦሮሞነት ደግሞ ሌላ ነው፤ ኦሮሞነቴ ከኢትዮጵያዊነቴ   : ኢትዮጵያዊነቴ ም ከኦሮሞነቴ  ጋር ተጋጭተውብኝ አያውቅም"ይሉ ነበር::በንጉሡ በደርግና በኢአሐ ዴግ ሀገራ...
09/01/2025

ለእኔ ኢትዮጵያዊነት ሌላ፤ ኦሮሞነት ደግሞ ሌላ ነው፤ ኦሮሞነቴ ከኢትዮጵያዊነቴ : ኢትዮጵያዊነቴ ም ከኦሮሞነቴ ጋር ተጋጭተውብኝ አያውቅም"ይሉ ነበር::
በንጉሡ በደርግና በኢአሐ ዴግ ሀገራቸውን ከኅሊናቸው ሆነው በሙያቸው ያገለገሉ ! የሀገራችን እንቁ የተከበሩ እና እውቀት ብቻ ሳይሆን ለእውነት መተኪያ የሌላቸው ለሐገር ለወገን አርቆ አሳቢ፣ አስተዋይ፣ የተሟላ ስዕብና የተላበሱ ሰው ሀገሬ ዛሬ አጥታለች። !!

ፈጣሪ ነብሳቸውን በገነት ያኑርልን ቤተሰቦቻቸውንም መጽናናትን ይስጣቸው

ነፍስ ይማር! በኢትዮጵያ ፖለቲካና ኢኮኖሚ ውስጥ አሻራ ያሳረፉት አቶ ቡልቻ ደመቅሳ በ95 ዓመታቸው አርፈዋል።
06/01/2025

ነፍስ ይማር!
በኢትዮጵያ ፖለቲካና ኢኮኖሚ ውስጥ አሻራ ያሳረፉት አቶ ቡልቻ ደመቅሳ በ95 ዓመታቸው አርፈዋል።

ደሞ አንተ ምንህ ተነካ 10 ሆቴል ይዘህ“እየተፋፈርን ስለሆነ ነው እንጂ ማንም ኑሮን እየተቋቋመው አይደለም” አትሌት ኃይሌ ገ/ሥላሴ
05/01/2025

ደሞ አንተ ምንህ ተነካ 10 ሆቴል ይዘህ

“እየተፋፈርን ስለሆነ ነው እንጂ ማንም ኑሮን እየተቋቋመው አይደለም” አትሌት ኃይሌ ገ/ሥላሴ

Address

40A Street, AL DAGHAYA/113
Dubai
999041

Telephone

+971585186765

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Nan Promotion posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Videos

Share