Halaba media network

Halaba media network public page

የሀላባ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ ሴራ በዓልን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ እየተሰራ የሚገኘው የፕሮዳክሽን (ቀረፃና ኤዲቲንግ) ስራ በዛሬው ዕለት ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ለቀጣይ መርሃግብር ዝግጁ ሆነ==...
10/02/2024

የሀላባ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ ሴራ በዓልን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ እየተሰራ የሚገኘው የፕሮዳክሽን (ቀረፃና ኤዲቲንግ) ስራ በዛሬው ዕለት ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ለቀጣይ መርሃግብር ዝግጁ ሆነ
=====

የካቲት 2/2016 የሀላባ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ ሴራ በዓልን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ እየተሰራ የሚገኘው የፕሮዳክሽን (ቀረፃና ኤዲቲንግ) ስራ በዛሬው ዕለት ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ለቀጣይ መርሃግብር ዝግጁ ሆነዋል።

በሰለዋት የደመቀ ውብ ጁምዓ ይሁንልን!
09/02/2024

በሰለዋት የደመቀ ውብ ጁምዓ ይሁንልን!

የ2016 ዓ.ም የሀላባ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ የሴራ በዓል ለማክበር በየደረጃው የሚደረገው ዝግጅት ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገለጸ!*******ሀላባ ቲቪ ታህሳስ 7/2016 ዓ.ም የ2016 ዓ.ም "...
18/12/2023

የ2016 ዓ.ም የሀላባ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ የሴራ በዓል ለማክበር በየደረጃው የሚደረገው ዝግጅት ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገለጸ!
*******
ሀላባ ቲቪ ታህሳስ 7/2016 ዓ.ም
የ2016 ዓ.ም "ሴራችን የአንድነታችን ማሳያ ድንቅ ምልክታችን በሚል መር ቃል የሚከበረው የሀላባ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ (መንገሳ) በዓል አከባበር አስመልክቶ ከንግዱ ማህበረሰብ ጋር በዛሬው ዕለት ውይይት የተደረገ ሲሆን በውይይቱ ወቅትም ከ11 ሚሊዬን ብር በላይ መሰብሰብ ተችሏል።

የውይይት መድረኩን የመሩት የሀላባ ዞን ዋና አስተዳደር አቶ ሙሂዲን ሁሴን ፣የሀላባ ዞን አስተዳደር አማካሪ አቶ ከድር ቆርቾ፣የሀላባ ቁሊቶ ከተማ የመንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ታገል ጌታቸው በጋራ በመሆን መርተዋል።

የዞኑ ዋና አስተዳደር አቶ ሙሂዲን ሁሴን በውይይቱ ወቅት እንደገለጹት የሀላባ ሴራ በዓል በዩኔስኮ ለማስመዝገብ ጥናታዊ ስራ እየተሰራ መሆኑን በመግለፅ ለሚከበረው በዓል የባለሀብቱ ሚና የጎላ መሆኑን ተናግረዋል።

የዘንድሮው ሴራ በዓል ልዩ የሚያደረገው በሀገር ውስጥና ከሀገር ውጭ በተለያዩ ሀገራት ደረጃ በድምቀት ለማከበር የተለያየ እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑ ከወትሮ ልዩ ያደርገዋል ብለዋል።

ዋና አስተዳዳሪው አክለውም ለሴራ በዓል አከባበሩ የሚደረገው የሀብት አሰባሰብ ስራ በየደረጃው ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ገልፀው ባለሀብቱ ብሎም የንግዱ ማህበረሰብ ባህላችንን በማስተዋወቅ ረገድ ሚናው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል።

የዞኑ አስተዳደር አማካሪ አቶ ከድር ቆርቾ እንደተናገሩት የሀላባ ሴራ (መንገሳ ) በብሔረሰቡ ዘንድ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው መሆኑን በመግለፅ አርሶ አደሮች አዝመራቸውን በመሰብሰብ እፎይታ የሚያገኙበት፣ ግርዛኞች ወደ ወጣትነት (ወደ ሃላፊነት) የሚሸጋገሩበት ፣እናቶች በቃላ ጀግኖችን የሚያወድሱበት ወር መሆኑን ገልፀዋል።

የውይይቱ ተሳታፊዎች በሰጡት አስታየት እንደገለጹት የሀላባ ሴራ በዓል ለማክበርና በዩኔስኮ እንዲመዘገበ በሚደረገው እንቅስቃሴ አስፈላጊውን ድጋፍ በማድረግ የበኩላቸውን ድርሻ ለመውጣት ዝግጁ መሆነቸውን ገልጸዋል።

በዛሬው ውይይትም ከውስን ባለሀብቶች ከ11 ሚሊዮን ብር በላይ የተሰበሰበ ሲሆን የሀብት አሰባሰብ ስራው በየደረጃው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገልጿል።

በያድሳ ሃጂ ታማም

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀለባ ዞን በአቶቲ ኡሎ ወረዳ 5ኛ ዙር ከዕዳ ወዳ ምንዳ ስልጠና ዙርያና በወቅታዊ ተግባራት ዙሪያ በዛሬው እለት ከማህበራዊ መሰረቶች ጋር ውይይት ተደረገ!!====...
18/12/2023

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀለባ ዞን በአቶቲ ኡሎ ወረዳ 5ኛ ዙር ከዕዳ ወዳ ምንዳ ስልጠና ዙርያና በወቅታዊ ተግባራት ዙሪያ በዛሬው እለት ከማህበራዊ መሰረቶች ጋር ውይይት ተደረገ!!
===================
ታህሣሥ 7/2016 ዓ/ም ጉባ!!
በዘሬው እለት በአቶቲ ኡሎ ወረዳ ከእዳ ወዳ ምንዳ 5ኛ ዙር ከአሰልጣኝ አመራሮችና ከማህበራዊ መሰረቶች ጋር ውይይት የተደረገ ስሆን።

የውይይት መድረኩን የአቶቲ ኡሎ ወረዳ ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ምክትል ሃለፊና የሪኦታ አለም ዘርፍ ሃለፊ አቶ አህመዲን ሀለል፣የሀለባ ዞን ቴክኒክና ሙያ መምሪያ ሃለፊ አቶ ሪባቶ ቤያጎ በጋራ በመሆን መርተዋል።

በውይይት መድረኩ የአቶቲ ኡሎ ወረዳ ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት አመራሮችና የወረዳው ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በተገኙበት ለውይይቱ ውይይት አቅጣጫ በማስያዝ መድረኩ ተጠናቅቋል።

የአቶቲ ኡሎ ወረዳ ብልጽግና ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ሚዲያ ዘርፍ።

12/12/2023
24/10/2023
28/09/2022
የወንዜ ልጆች  አላህ  ይጠብቃችሁ
26/09/2022

የወንዜ ልጆች አላህ ይጠብቃችሁ

💦  ሀላባ ሸገር ስፖርት ክለብ "ስፖርቱን እደግፋለው" በሚል መሪ ቃል በሀላባ ቁሊቶ ከተማ መስከረም 29 ለሚያካሂደው ታላቁ የጎዳና ላይ ሩጫ 500 ትሸርቶች ለማሳተም የክብር ስፖንሰር ሆናለ...
22/09/2022

💦 ሀላባ ሸገር ስፖርት ክለብ "ስፖርቱን እደግፋለው" በሚል መሪ ቃል በሀላባ ቁሊቶ ከተማ መስከረም 29 ለሚያካሂደው ታላቁ የጎዳና ላይ ሩጫ 500 ትሸርቶች ለማሳተም የክብር ስፖንሰር ሆናለች፡፡

ፈቲያ ለሀላባ ሸገር ስፖርት ክለብ በተለያየ ጊዜ ድጋፍ ያደርገች ሲሆን ክለቡ በዘንድሮ አመት ለሚሳተፈው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ ጠንካራ ተፎካካሪ እንዲሆን የፋይናንስ አቅሙን ለማሳደግ በሚያዘጋጀው የገቢ ማሰባሰቢያ የጎዳና ላይ ታላቁ ሩጫ 500 ትሸርቶች ለማሳተም የክብር ስፖንሰር በመሆን የስፖርት ልማት አጋርነቷን በተግባር አስመስክራለች፡፡

እህት ፈቲያ መሀመድ { #ኢቱካ } መልካም ጉዞ ይሁንልሽ!!
በሀላባ ሸገር ( #ቆሜዎቹ ) ስም ከልብ እናመሰግናለን!!💚💛❤

አዲሱ አመት ያቀድነውን ሁሉ የምናሳካበት ይሁንልን!!አዲስ አመት ▸▹ አዲስ ሀሳብአዲስ አመት ▸▹ አዲስ ስኬትአዲሱ አመት ▸▹ ከናንተ ጋር ከፍ የምንልበት ይሁንልን !!መልካም አዲስ አመት!!
11/09/2022

አዲሱ አመት ያቀድነውን ሁሉ የምናሳካበት ይሁንልን!!

አዲስ አመት ▸▹ አዲስ ሀሳብ
አዲስ አመት ▸▹ አዲስ ስኬት
አዲሱ አመት ▸▹ ከናንተ ጋር ከፍ የምንልበት ይሁንልን !!

መልካም አዲስ አመት!!

የዌራ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድከማል ኑርዬ የ2015 ዓ.ም  የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።በሀላባ ዞን የዌራ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድከማል ኑርዬ የ2015 አድስ...
10/09/2022

የዌራ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድከማል ኑርዬ የ2015 ዓ.ም የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።

በሀላባ ዞን የዌራ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድከማል ኑርዬ የ2015 አድስ ዓመት ምክንያት በማድረግ ለዌራ ወረዳ ነዋሪዎችና ለመላው ለሀገራችን ህዝቦች እንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል።

አሮጌ ዓመት አልፎ፣ በአዲሱ ሲተካ፣ ሁላችንም በህይወታችን ዉስጥ አዲስ ነገር እንጠብቃለን፤ እንመኛለን ብሩህ ተስፋ ተላብሰን ለአዳዲስ ዉጤቶችም እንነሳሳለን።

ያጠናቀቅነዉ ዓመት ታላላቅ ዞናዊ፣ ወረዳዊ ሀገራዊ ስኬቶችን ያስመዘገብንበት፣ በርካታ ፈተናዎችንም ያስተናገድንበት ነበር፡፡

በአዲሱ ዓመት ስኬቶቻቻችንን ስንቅና አቅም አድርገን፣ ጉድለቶቻችንን ደግሞ በጋራ ጥረታችን አርመን፣ ተጨማሪ አዳዲስ ስኬቶችን አንደምናረጋግጥ ሙሉ እምነት አለኝ፡፡

ስለሆነም ይህን አዲስ ዓመት ስንቀበል የህዝባችንና የሀገራችን ጠላት ወራሪ ሀይል ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እሰከ ወዲያኛዉ ለመሸኘት ህዝባችን ዛሬም እንደትላንቱ ተጋድሎዉንና ደጀንነቱን በማሳየት ነፃነቱን በማረጋገጥ አዲሱን ዓመት ልንቀበለዉ ይገባል ስሉ ዋና አስተዳዳሪው እንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸውን አስተላልፏል።

በድጋሚ በዓሉ ለሁላችንም የስኬት፣የሰላም ፣የዕድገት፣ የብልጽግና፣ የአንድነትና የፍቅር እንዲሆንልን እመኛለሁ።

የዌራ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድከማል ኑርዬ

መልካም አድስ ዓመት!!

ጋለቶ ጤና ጣቢያ ምርቃትሀላባ ቁሊቶ ከተማ
10/09/2022

ጋለቶ ጤና ጣቢያ ምርቃት
ሀላባ ቁሊቶ ከተማ

የ 1443ኛው የኢድ አል አድሃ አረፋ በአል የሶላት ስነ ስርአት በሀላባ ቁሊቶ ከተማ በድምቀት ተካሄደ    ኡዱሂያውንም ስናርድ አቅመ ደካሞችን በማሰብና ሀገራችንንም አላህ ሰላም እንዲያደርግ...
09/07/2022

የ 1443ኛው የኢድ አል አድሃ አረፋ በአል የሶላት ስነ ስርአት በሀላባ ቁሊቶ ከተማ በድምቀት ተካሄደ

ኡዱሂያውንም ስናርድ አቅመ ደካሞችን በማሰብና ሀገራችንንም አላህ ሰላም እንዲያደርግልን ዱአ በማድረግ መሆን አለበት

በድጋሚ ለኢድ አል አድሀ አረፋ በአል በሰላም
አደረሳችሁ
HMN

የአካባቢዉንና  ሰላምና ደህንነት መጠበቅ የሁሉም ህብረተሰብ  ሀላፊነት ነዉ።ዛሬ በቀን 12/09/2014 ዓ.ም የዌራ ወረዳ የፍትህና የመልካም አስ/ር ክላስተር  በ90 ቀን ልዩ ዕቅድ መሠረት...
20/05/2022

የአካባቢዉንና ሰላምና ደህንነት መጠበቅ የሁሉም ህብረተሰብ ሀላፊነት ነዉ።ዛሬ በቀን 12/09/2014 ዓ.ም የዌራ ወረዳ የፍትህና የመልካም አስ/ር ክላስተር በ90 ቀን ልዩ ዕቅድ መሠረት በማድረግ የታችኛዉን መዋቅር ለማጠናከር 1ኛ እና 2ኛ አሾካ ቀበሌ በመዉረድ ድጋፍና ክትትል አደረገ።በድጋፍና ክትትሉ ላይ ህብረተሰቡ የአካባቢዉን ሰላም ከመቼዉም በላይ ነቅቶ እንድጠብቅ የዌራ ወረዳ ሰላምና ጸጥታ አስ/ር ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ በክሪ አብደላ አሳስቡዋል።

Well came to south africa
29/04/2022

Well came to south africa

free Palestine 🇵🇸🇵🇸🇵🇸
19/04/2022

free Palestine 🇵🇸🇵🇸🇵🇸

ያሀለባ ኑር መስጅድ ዉባቷ
10/04/2022

ያሀለባ ኑር መስጅድ ዉባቷ

10/04/2022
10/04/2022
17/07/2021

ከተማችን
ሰላም አሪግልን

Address

Cape Town

Telephone

+27680000576

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Halaba media network posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Videos

Share

Category