16/06/2024
የባም/ወ/ንግ/ኢ/መ/ት/ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ አደም መሀመድ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1ሺህ 445ኛ የኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ
***********
አቶ አደም መሀመድ በዓሉን አስመልክቶ እንዳሉት መላው የሙስሊም ማህበረሰብ የተራበን በማብላት፣ የተቸገረን በመርዳት የአረፋ በዓል ልዩ መገለጫው መሆኑን በመግለጽ ለመላው የሙስሊም ማህበርሰብ በሙሉ በዓሉ የሰላም የደስታ የፍቅር የአንድነት የመተሳሰብ በአል እንዲሆን መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል ።
ሰኔ 8/2016ዓ.ም