11/04/2024
የአፋልጉኝ ተማጽኖ
| ወንድማችን ሀብታሙ ግርማ ይባላል። መጋቢት 22 ቀን 2016ዓም ጠዋት ለፀበል ብሎ ከቤት እንደወጣ አልተመለሠም።
ወላጆቹም
ልጃቸው የት እንዳለ ባለማወቃቸው ጭንቅ ውስጥ ናቸው ።
እናንተ ውድ ኢትዮጵያዊን ይህን ወንድማችንን ያለበትን እንድናውቅ እና እንድናገኘው የተለመደውን ትብብራችሁን እንድታረጉልን በእግዚአብሄር ስም እንጠይቃለን።
የቤተሰብ ስልክ
-0910-614183
- 0939-944675
- 0910-830080