17/04/2024
የሸዋል ኢድ በአል ሰላምን፣ አብሮነትን እና ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን በሚያጎላ መልኩ እንዲጠናቀቅ አስተዋጽዎ ላደረጋችሁ አካላት በሙሉ ምስጋና አቀርባለሁ።
በዓሉ ሰላምን፣ አብሮነትን እና ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን በሚያጎለብት መልኩ በደማቅ ዝግጅት ተከብራል።
በአሉ ያለ ምንም የፀጥታ ችግር በሰላም ተጀምሮ እንዲጠናቀቅ ላደረጋችሁ የፌደራል : የምስራቅ ሀረርጌ ዞን:የክልላችን የጸጥታ አካላት: የክልላችን አመራሮች: ወጣቶች የሠላም ቤተሠቦች ሁላችሁም ልባዊ ምስጋና አቅርባለሁ።
በድጋሚ በዓሉ የሰላም የደስታ እና የፍቅር እንዲሆን እመኛለሁ።
አቶ ጌቱ ወዬሳ
የሀረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ፅ ቤት ሀላፊ