18/01/2024
የድል ዜና
ከደምበጫ ወደ ገሊላ ለማቅናት አስቦ የተንቀሳቀሰው ሰው በላው አራዊት ሰራዊት፣ ሮቢት ላይ በይርሳው ደምስ በሚመሩት ፋኖዎቻችን በደረሰበት ድንገተኛ መብረቃዊ ጥቃት የጉዞ እቅዱን ሰርዞ 3 ፖትሮል ሙሉ አስክሬኑን ይዞ ወደመጣበት መፈርጠጡ ተሰማ።
ይህ አራዊት ሰራዊት ገሊላ ሳይደርስ ሮቢት ላይ ሰው ለገበያ በሚሰበሰብበት ቦታ ቀድሞ ተኩስ የከፈተ ቢሆንም ፋኖዎቻችን ከየት መጡ ሳይባል አስክሬን አድርገውታል።
በተጨማሪም ከደምበጫ በ5 ኪሜ ርቀት ላይ በምትገኘዋ የጨረቃ ከተማም ፋኖዎቻችን ሰርገው በመግባት ህዝብን 2 የአገዛዙን ሰዎች ይዘው መሄዳቸው ታውቋል።