04/01/2024
ከቄሮ የተሰጠ የአቋም መግለጫ
ቄስ ሊቃስ ሰሞኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ላይ የተናገሩት ነገር ላይ ካላቸዉ ጥላቻ የተነሳ እንጂ ሌላ ምክኒያት ስላላቸዉ አይደለም። እኚህ የሃይማኖት አባት ልክ እንደ ከዚህ ቀደም አንዳንድ #የሃይማኖቱ አባቶች ሁሉ #በኦሮሞ ህዝብ ላይ እጅግ የመረረ #ጥላቻ ያላቸዉ እና የነ አቡነ አብረሃም የድብቅ ሴራ የማስፈፀም ተልኮ ያነገቡ ናቸዉ።
በመሆኑም #ቄሮ ይህን የቄስ ሉቃስን ንግግር በአንድ ግለሰብ ላይ የተነጣጠረ ንግግር ሳይሆን በመላዉ የኦሮሞ ህዝብ ላይ የታወጀ የዘር ማጥፋት አዋጅ አርጎ ነዉ የሚያየዉ!
#የሃይማኖት አባቶች እና ቤተ-ክርስቲያኒቷ ይሄን አፀያፊ ተግባር በአፅኖት ማዉገዝ እና #ቤተክርስቲያኒቷን የማይወክል መሆኑን በአደባባይ ካልገለጹ የቄስ ሉቃስን ንግግር እንደ ደገፉት አርገን ለመዉስደ እንገደዳለን!