13/12/2023
እንደ ታዬ አይነቶቹ መንግስት ስር ሆነው ከሸኔ ጋር የሚሰሩትን ጥብቅ ክትትል በማድረግ ማጋለጥ እና ተጠያቂ የማድረግ ስራው ተጠናክሮ መቀጠል አለበት።
Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Abbaa Bokkuu, Digital creator, .
እንደ ታዬ አይነቶቹ መንግስት ስር ሆነው ከሸኔ ጋር የሚሰሩትን ጥብቅ ክትትል በማድረግ ማጋለጥ እና ተጠያቂ የማድረግ ስራው ተጠናክሮ መቀጠል አለበት።
ሸኔ በአቶ ታዬ አንደበት ሲገለጽ
ይህ ሁሉ የጦር መሳሪያ ቤትህ ውስጥ ምን ይሰራል ? ካንተ በላይ አሸባሪ እና የሰላማዊው ህዝብ ጠላት የት ይገኛል?
ከሳምንታት በፊት በጥብቅ ክትትል ስር የነበረው ታዬ ደንደአ የአሸባሪው ሸኔ አካል መሆኑ ታውቋል። ግለሰቡ ንፅሃን በማገት እና ከሸኔ ጋር ተባብሮ ሲሰራ እንደነበር ይህ ቤቱ ውስጥ የተገኘው መረጃ ያሳያል!!
ሀገር የሚያተራምሱ አሸባሪዎች!!
በመንግስት መዋቅር ውስጥ ሆነው ሀገር ማሸበር ህዘብን እያገቱ መኖር አይቻልም
ለህዝብ አስባለሁ የሚለው ታዬ ደንደአ ቀደም ብሎ በተደረገበት ጥብቅ ክትትል ከሽብር ቡድኖች ጋር ጥብቅ ቁርኝት እንዳለው ተደረሰበት‼️
መንግስት የማጽዳት ዘመቻ ጀምሮል!!በየቦታው ከሚታገቱ ሰዎች ጀርባ ያሉ ሰዎችን በተለያየ መልክ ለማጣራት ተሞክሮ አቶ ታዬ ደንደአ አንዱ እንደሆነ ከነማስረጃው ተደርሶበታል‼️
ከሸኔ ጋር በመሆን በየቦታው ንጹሃንን በማገት ተጠያቂ ነህ።
አሁን የኦነግ ሸኔ ደጋፊ ይሆኑት አቶ ታዬ ደንደኣ ስለ ኦነግ ሸኔ ከዚህ በፊት የተናገሩት‼️
የአሸባሪው ሸኔ አባል የሆነው ኦቦ ታዬ ከሚታገቱ ሰዎች ጀርባ እጁ እንዳለበት ታውቋል።
የተናገሩት ከሚጠፋ የወለዱት ይጥፋ ይላል የሀገሬ ሰው
አጥር ላይ የተቀመጠው ማነው ? አሁን መልሱ ታውቋል
Niitiin waan lama yaaddu gabaa hin baatuu jedhani . Obbo Taayyeen kaleessa Shaneen dhimma Oromoo hin qabu afaan jedhaniin har'a faarsuu eegalaan.
ኦቦ ታዬ በሁለት ቢላዋ መብላት ከመጀመራቸዉ በፊት
Haasawa Obbo Taayyee danda'a wa'ee badhadhinaa ‼️
ትላንት የኢትዮጵያ ሰላም የሚረጋገጠው ፀረ ሰላም ሀይሎችን በማጥፋት ብቻ ነው ስል የነበረ ደንባራ ሰውዬ ዛሬ ደግሞ የኢትዮጵያን ለማፍረስ ጽንፈኞችን እየደገፈ ይገኛል!
"ብዝሃነትና እኩልነት ለሀገራዊ አንድነት" በሚል መሪ ቃል 18ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በሶማሌ ክልል ጂግጂጋ በድምቀት መከበር ጀምሯል፡፡
ብዙ ሆነን እንደ አንድ፣ አንድ ሆነን እንደ ብዙ የመኖር ባህላችንን መቀጠል ለብልጽግና ጉዞአችን ወሳኝ ግብአት
#አንድነት
ፅንፈኞች ሊንዱት ያልቻሉት የአንድነት ተራራ "ኢትዮጵያዊነት"
ፅንፈኞች የሀገር አንድነትን ለመሸርሸር ያለ እንቅልፍ ሴራቸውን በሚጎነጉኑበት በዚህ ጊዜ #ኢትዮጵያዊነት በአንድነት በሶማሊ ሰማይ ስር ደመቆ እየተከበረ ነው።
ኢትዮጵያዊነት ማለት #በብዝሀነት ውስጥ ጠንካራ #አንድነት፣በጠንካራ አንድነት ወስጥ ደግሞ #ብዝሀነት ጎልቶ የሚታይበት #ድንቅ ምድር ማለት ነው።
#አንድነት
"ብዝሃነትና እኩልነት ለሀገራዊ አንድነት" በሚል መሪ ቃል 18ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በሶማሌ ክልል ጂግጂጋ በድምቀት በመከበር ላይ ይገኛል፡፡
ብዙ ሆነን እንደ አንድ፣ አንድ ሆነን እንደ ብዙ የመኖር ባህላችንን መቀጠል ለብልጽግና ጉዞአችን ወሳኝ ግብአት
#አንድነት
በህዝብ ስም የሚነገድ የደም ፖለቲካ
በሰላማዊ ሰልፍ ሽፋን የሁከትና የብጥብጥ ማዕከል ለማድረግ የሽብር ተልዕኮ ተቀብለው #በህቡዕ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ቡድኖች ሴራ መክሸፉን የጸጥታና የደኅንነት የጋራ ግብረ- ኃይል አስታውቋል፡፡
የጸጥታና የደኅንነት የጋራ ግብረ- ኃይል እንዳስታወቀው÷ ህዳር 30 አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ አከባቢዎች ሊደረግ በታሰበዉ #የፅንፈኞች ሰልፍ ላይ ረብሻ በማስነሳት የመስራት ተልዕኮ ይዘዉ ሲንቀሳቀሱ ነበር።
እነዚህ የደም ነጋዴዎች ትላንት #በወለጋ፣በመተከል እና #በወሎ ሲነግዱ የነበረዉ ዝቃጭ ፖለቲካቸዉን ዛሬ ደሞ በአዲስ አበባ እና በመላዉ ሀገሪት የማድረግ ከንቱ ቅዠት እየቃዡ ይገኛሉ!
የደም ነጋዴዎች ሴራ
በሰላማዊ ሰልፍ ሽፋን አዲስ አበባን የሁከትና የብጥብጥ ማዕከል ለማድረግ የሽብር ተልዕኮ ተቀብለው በህቡዕ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ቡድኖች ሴራ ከሽፏል ።
የአማራ ክልል ጽንፈኛ ኃይሎች እና የሸኔ የሽብር ቡድን ታጣቂዎችን ሴራ ለማክሸፍ በአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች የተቀናጀ፣ጠንካራና ድንገተኛ ፍተሻ መካሄዱንና ከእነዚህ ጸረ-ሰላም ኃይሎች ጋር በትብብር የሚሠሩ ተጠርጣሪዎችም በቁጥጥር እንዲውሉ መደረጉን አመልክቷል፡፡
በሰላማዊ ሰልፍ ሽፋን አዲስ አበባን የሁከትና የብጥብጥ ማዕከል ለማድረግ የሽብር ተልዕኮ ተቀብለው በህቡዕ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ቡድኖች ሴራ መክሸፉን አሳወቀ‼️
የጸጥታና የደኅንነት የጋራ ግብረ- ኃይል አስታውቋል፡፡
ህዳር 30 ሊደረግ የነብረው ሰላማዊ ሰልፍ ዓላምው ምን እንደሆነ አሁን በግልጽ እየታየ ነው ፤የሰላማዊ ሰልፉ አስተባባሪዎች ሽፋናቸው ሰላማዊ ሰልፍ ቢሆንም አላማቸው ግን አዲስ አበባን የሁከት እና የጽንፈኞችን ዓላማ መስፈጸሚያ ቦታ ለማድረግ ያለመ መሆኑ አሁን በግልጽ እየታየ ነው።
በህዝብ ስም የሚነገድ የደም ፖለቲካ
በሰላማዊ ሰልፍ ሽፋን የሁከትና የብጥብጥ ማዕከል ለማድረግ የሽብር ተልዕኮ ተቀብለው #በህቡዕ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ቡድኖች ሴራ መክሸፉን የጸጥታና የደኅንነት የጋራ ግብረ- ኃይል አስታውቋል፡፡
ይህ #በህቡዕ ሲንቀሳቀስ የነበረዉ አካል ቀጥታ ትዛዝ ከነ #የሸዋስ ቡድን ይቀበል እንደነበረ የታወቀ ሲሆን ይሄም #በአማራ ህዝብ ስም ሌላኛዉ እንደሆነ ህዝቡ ሊገነዘብ ይገባል።
ከዚህ በፊት #ሃይማኖትን ተገን በማድረግ አዲስ አበባን በህዝብ ማዕበል እናጥለቀልቃታለን ብለዉ በሃይማኖቷ ስም የሴራ #ፖለቲካቸዉ ሰርተዋል። አሁን ደሞ በአማራ ህዝብ ስም ሌላ የደም እና የእልቂት ድግስ ደግሰዋል።
#መንግስት ይሄን ማክሸፉን እንዲቀጥል ህዝቡም ለራሱ ደህንነት ሲል እነዚህን #ሀገር አፍራሾች አሳልፎ ሊሰጥና በአይነቁራኛ ሊከታተል ይገባል!!!
በህዝብ ስም የሚነገድ የደም ፖለቲካ
በሰላማዊ ሰልፍ ሽፋን በደም ለማጠብ እየተደረ ያለው ሚስጥራዊ ተልኮ በጸጥታ ሃይሎችህ እና በሰላም ወዳድ ዜጎች ተደርሶበታል።
በአደዋ በዓል አከባበር ላይ የከሸፈውን አዲስ አበባን የብጥብጥ መአከል በማድረግ በአፍሪካም ሆነ በአለም አቀፍ ደረጃ ያላትን ተቀባይነት ለማሳጣት እና ከዚህም የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት የሚደረገው ሩጫ እንደማይሳካ ማሳወቅ እንፈልጋለን።
ለህዳር 30 ተጠራ የተባለው ሰልፍ የዜጎችን ህይወት በማጥፋት ለፖለቲካ ትርፍ የተደገሰ የእልቂት ድግስ ስለሆነ ህዝቡ በአንኮ ሊመለከተው ይገባል
በሰላማዊ ሰልፍ ሽፋን አዲስ አበባን የሁከት እና ብጥብጥ ማዕከል ለማድረግ የተደረገው እንቅስቃሴ የፀጥታ እና የደህንነት የጋራ ግብረሃይል ማክሸፉን አስታውቋል።
ሁከት እና ብጥብጡን ለመምራት ተልዕኮ ወስዶ ስንቀሳቀሱ የነበሩ አካላት እነማን ናቸው?
1👉በአማራ እና ኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ ፅንፈኛ ሀይሎች
👉የኢትዮጵያን መረጋጋት የማይፈልጉ አንዳንድ የውጪ ሀይሎች
#ሁከት እና #ብጥብጥ ለማስነሳት የተደረገው #ዝግጅት በተመለከተ:-
👉የታጠቁ ሀይሎችን ወደ ከተማ አስርጎ ለማስገባት ሙከራ አድርጓል።
👉በእለቱ በሰላማዊ ዜጎች ላይ የተጠና ጥቃት ለመፈፀም እቅድ አውጥቷል።
#ግብረሀይሉ በአደረገው #ኦፕሬሽን ምን ተገኘ?
👉 ለመፈፀም ተልዕኮ የወሰዱ 97 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውሏል።
👉ከፀረ_ሰላም ሀይሎች ጋር ሲሰሩ የነበሩ ተጠርጣሪዎች ተይዟል።
👉ለጊዜው የተሰወሩ ተጠርጣሪዎችን ለመያዝ ከፍተኛ ክትትል እየተደረገ ይገኛል።
👉 #ጠንካራ እና በተጠርጣሪዎች ላይ በማድረግ የተለያየ መያዝ ችሏል።
#በተወሰደው ኦፕሬሽን የተገኙ #ውጤቶች ምን ይመስላሉ?
የሀገሪቱን ህልውና አደጋ ላይ ለመጣል እየተንቀሳቀሱ ያሉ ሀይሎች እና ቡድኖች ባሰቡት ልክ ወደ ተግባር እንዳይገቡ እና ፍላጎታቸው እንዲገታ እየተደረገ ባለው ስምሪት ተጋላጭነትን ቀድሞ በማወቅ ሊደርሱ የነበሩ ከፍተኛ #ሰብአዊ እና #ቁሳዊ ጉዳቶችን ተችሏል።
ህዳር 30 እንዳትቀሩ ተብላችኋል 😅😅😅ሰልፉ ላይ ለመገኘት #በጥላቻ እና #ዘረኝነት ማስተርስ እንዲሁም የማያስብ ደደብ አዕምሮ ካለዎት በቂ ነው🙈🙈🙈 ለማንኛዉም አህያ ዱላ አይፈራም ካላላችሁ በስጠቀር በኮማንድ ፖስት ስር መሆናችንን እንዳትረሱ 😜😜
Be the first to know and let us send you an email when Abbaa Bokkuu posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.
የተናገሩት ከሚጠፋ የወለዱት ይጥፋ ይላል የሀገሬ ሰው #ታዬ_ደንደአ #መከላከያ_መከታችን #መከላከያ_የሀገር_ጋሻ #ሸኔ_ትውልድ_ገዳይ #ሸኔ_ፀረ_ሰላም #ሸኔ_ትውልድ_ገዳይ
Niitiin waan lama yaaddu gabaa hin baatuu jedhani . Obbo Taayyeen kaleessa Shaneen dhimma Oromoo hin qabu afaan jedhaniin har'a faarsuu eegalaan. #Shaneen_diina_Oromooti #Shaneen_nageenya_dhiibde
Want your business to be the top-listed Media Company?