10/04/2024
🚨
የኦነግ ሸኔ ቁንጮ ጃል #መሮ ወይንም አሁን #በአሸባሪዉ ቡድን ዉስጥ ያለዉ መከፋፈል እና እርስ በርስ ትልልቅ እንድ አንድ አባል እንኳ ሊያስቀጥለዉ የማይችል መሆኑን በግልፅ አስታወቀ።
አሸባሪዉ ቡድን በአሁን ሰዓት በየቦታው እየተበታተነ እና እጅ እየሰጠ ይገኛል። በጀግኖቹ የሀገር መከላከያ ሠራዊት እና የኦሮሚያ ልዩ ሃይል እየደረሰበት ያለዉን ምት መቋቋም አቅቶታል