06/12/2023
ህዳር 30 የሚደረግ ሰልፍ የለም ⚠️⚠️⚠️⚠️⚠️
በፅንፈኛው ጃውሳ የሚመራ ስብስብ በአዲስ አበባ ስልፍ እንዳለ የሚያስወራው ፈጽሞ የተሳሳተ ነው ። እነዚህ ሌቦች እና ባንዳዎች በንጹሃን ደም መነገድ ስራቸው ያደረገው ነብሰ በላ ናቸው ።
ሁኔታ #አ/አ እንዲመጣ መሯሯጥ አንድ ወንጀል ሲሆን ፤ ጃዉሳዉ ባስነሳው ሽብር ክልሉ ውስጥ ይገኛል ። ይህ መሆኑን እያወቁ በአራት ኪሎ መነሻውን በማድረግ ሰልፍ ይደረጋል ማለት አንድ መንግስትን መናቅ ነዉ ወይም ንጹሃን እንዲጎዱና በዚያ የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ነዉ ።
ለዚህም ነዉ ጃዉሳዉ ነዉ ፤ የህዝብ ጥያቄ ሳይሆን ለራስ ጥቅም የሚፈራገጥ ነዉ የሚባለው ። ያም ሆነ ይህ በዚያን ቀን ምንም አይነት የአ/አ ከተማን ሰላም ለማወክ የሚፈልግ ካለ #መንግስት እርምጃ ለመውሰድ ይግጁ ነው ። ህዝባችን ይህን አውቆ እንቅስቃሴ እንዲቆጠብ አጥብቀን እንገልጻለን ።