#ፋኖ ( የአማራ ህዝብ ) እየታገለ ያለው ይሄና ይሄን መሳይ በደልና ስቃይ በዝቶበት ነው!
😭
በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ አማራዎች ምን አይነት ስቃይና መከራ እየተቀበሉ እንደሆነ ይሄንን Video ተመልክታችሁ ፍረዱ!
የዛኔ የአማራ ህዝብ አሁን ላይ እያደረገ ያለው ትግል ለምን እንደሆነ ይገባችኋል!
😭
የፋኖን ጀግንነት መደበቅም ሆነ ማስተባበል በፍፁም አይቻልም። ምክንያቱም የዛሬን አያድርገውና ወያኔ ስልጣንህን ልትቀማህ 4 ኪሎ በር ላይ የደረሰች ጊዜ በብርሀን ፍጥነት ተከስቶ ስልጣንህን አስጠብቆ ወያኔን ወደ ጎሬዋ የከተተልህ ነበልባሉ ፋኖ መሆኑን አንተም ሆንክ መላው አለም እውነታውን በደንብ ያውቃል!
ለዚያም ነው በወቅቱ በህዝብ ፊት እውነታውን በዚህ መልኩ የተናዘዝከው!!
👇
መከላከያ…!
"…በወለጋ በሲስተም በሴራ በአብይ ሽመልስ ብራኑ ጁላ ከመታረድ፣ በትግራይ በአቢይ ብራኑ ደብረ ጽዮን ከመታረድ የተረፈው የሃገር መከላከያ ሠራዊቱ ለአንድ መሃይም አራጅ ዘረመኔ እብድ ብለን ከዐማራ አንዋጋም። ደማችንንም በከንቱ አናፈስም ብሏል። ከዐማራ ጎንን ነን በማለት የዐማራን ትግል ከነሙሉ ትጥቁ፣ ከነሙሉ ወኔና ጀግንነቱ መቀላቀል ጀምሯል። በተለይ የደቡብ ልጆች፣ የኦሮሞ ኦርቶዶክሶች ያምራሉ።
• ድል ለዐማራ ፋኖ!
ምንጭ: ዘመድኩን በቀለ
ይሄ ጀግና የአብይ አህመድን ጉድ አፍረጠረጠው!
face book እና telegram አልሰራ ካላችሁ ከስር በቪዲዮ የምትመለከቱትን App ከ Play store ወይም ከ google play ላይ አውርዳችሁ ተጠቀሙበት ይሰራል
👇
#የኦሮሞ ህዝብ ተንቀሀል!
በአጭበርባሪው በአቶ አካለወልድ አማካኝነት ለኦሮሚያ ክልል የተሾሙ ጫት ቃሚና ሴት አተራማሽ ዱርዬዎችን በዚህ ቪዲዮ ይመልከቱ!
😀😀😀😀😀
👇
የአማራን ህዝብ ድጋሚ ለክተት አዋጅ እንዲዘጋጅ ጥሪ እያስተላለፋችሁ ያላችሁ የአማራ ክልል አመራሮች ስነ ስርአት ያዙ።
ምክንያቱም ታጠቅ፣ ዝመት፣ ተነስ ማለት ለኢትዮጵያ አይጠቅማትም!
ስለዚህ ህወሀትን እያጨበጨብን ወደ 4 ኪሎ መሸኘት አለብን።
ደግሞስ ኢትዮጵያ የፋኖ ብቻ ነች ያለው ማነው?
ስለሆነም ህወሀት እኛንም ሆነ ንብረታችንን እስካልነካች ድረስ ተዋቸው ይሂዱበት!
የአብይ አህመድ ቀጥተኛ ድጋፍ ያለው ይሄ የሽብር ቡድን ወሎን ለማተራመስና አማራን በተለይም የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮችን ከሙስሊሙ ማህበረሰቡ ጋር ለማባላትና እርስ በእርስ ለማጨፋጨፍ በማሰብ ደሴ ከተማ በሚገኝ መስጊድ ውስጥ በዚህ መልኩ እንዴት ለጭፍጨፋ እየተመካከሩ እንደሆነ ተመልከቱ።
"ደሴ ገብርኤልን መስጂድ እናደርገዋለን። ኦርቶዶክሳውያንንና ዐማሮች እንወጋለን" በማለት እየፎከሩና እየዛቱ ይታያል።
እንግዲህ ወሎ ክርስትያንና ሙስሊሙ በፍቅርና በመተባበር የሚኖሩባት የደጎች ምድር መሆኗን መላው የኢትዮጵያ ህዝብ የሚያውቀው ሀቅ ሲሆን ይሄ የሁለቱ እምነት ተከታዮች ለዘመናት የዘለቀ ፍቅርና አንድነታቸው ሠላም የነሳቸው አብይ አህመድና በስሩ የሚገኙ አሽከሮቹ ይህን ምስኪን ህዝብ ደም ለማቃባት ቆርጠው ተነስተዋልና የሁለቱ እምነት ተከታዮች ይሄንን ሰይጣናዊ ሴራ ማክሸፍና ጠላትን ማሳፈር ይኖርባችኋል።
አለበለዚያ ፀፀቱና ቁጭቱ እንዲሁም ደም መቀባባቱ ማለቀያና መቋጫ አልባ ሆኖ የሩዋንዳው የዘር ጭፍጨፋን ዳግም ኢትዮጵያ ላይ የምናየው ይሆናል።
ቁርሾና መጠፋፋቱም ከኛ አልፎ ለልጅ ልጆቻችን የሚተርፍ በመሆኑ ሰከን ብለን አንድነትና ፍቅራችን ሠላም የነሳቸውን ጠላቶቻችንን ሴራቸውን በማክሸፍ እናሳፍራቸው።
#Share ይደረግ!
#ኦርቶዶክስ የሆነ ሁሉ ይሄ መልእክት ለሁሉም እንዲደርስ በፈጣሪ ስም #Share እንድታደርጉት እንጠይቃለን!