22/11/2023
ደም ወይስ ወገን…. 😢
አሸባሪዉ ሸኔ ለሰላም የተዘረጉ እጆችን ከመጨበት ይለቅ ቃታ መሳብን ምርጫዉ አድርጓል፡፡ የንፁሃንን ደም በማፍሰስ የቀረችዉን እስትንፋሱን ለማስቀጠል የነበረዉን ወርቃማ የሰላም እድል አምክኗል፡፡
የኢትዮጵያ መንግስት ለሰላም ያደረገዉን ጥረት ማድነቅ ግድ ይላል ፣ በኮሮጆ ያገኘዉን ወንበር እስከማጋራት የዘለቀ የሰላም ፍላጎት ደም እንጂ ወገን በማይፈልጉ ገድሎ አደሮች ከንቱ ድካም ሆኗል፡፡