20/09/2023
አንበሳው የራስ ጋይንት ህዝብ ታሪክ እየሰራ ነው!!
የታች ጋይንት፣ የላይ ጋይንት፣ የስማዳ እና የክምር ድንጋይ ወረዳ ፍኖዎች ከህዝብ ጋር በመቀናጀት ከጧቱ 12:00 ጀምሮ የአብይን ሰራዊት እየለበለቡት ነው። ይህ ወራሪ ሰራዊት ደቡብ ጎንደርና አካባቢውን ለመበቀል ቢያቀናም በፋኖዎች መሪነት በህዝቡ ደጀንነት እየተመታ ነው። እስቴ ደብረታቦር ክምር ድንጋይ ንፁሃንን በከባድ መሳሪያ የጨፈጨፈው የአብይ ወታደር ከታጠቀ ፊት የመቆም ሞራል የለውም።
በዓለማችን ሴትና ህፃናትን አሮጊቶችን እንዲሁም ንፁሃንን በመጨፍጨፍ እና ተቋማትን በመዝረፍ፤ ቅርሶችን በማውደም፣ ቤተ እምነትን በማውደም የህዝብን ስነ ልቦና ሠብሬ ድል እቀዳጃለሁ ብሎ እንደ ወታደራዊ ታክቲክ የሚጠቀም ብቸኛ ወታደር እና አገዛዝ ያለው ኢትዮጵያ ውስጥ ነው። ይሁንና ወደ ነበር ለመቀየር ጫፍ ላይ ይገኛል። የማምለጫ ኮሪደሮችን በማማተር ላይ ይገኛል።
ህዝብ ያሸንፋል!!
የፈራ ይመለስ