24/06/2024
ወደው አይስቁ!
መጠሪያ ስሞች ከ10 ዓመት በኋላ
የአማራ ሕዝብ በክልል አይወሰንም።
መላው ኢትዮጵያ ክልሉም አገሩም ነው።
ወደው አይስቁ!
መጠሪያ ስሞች ከ10 ዓመት በኋላ
እስክንድር ጠላተ ብዙ
እስክንድር ልበ ሜሮኑ።
(ሄኖክ የሺጥላ)
ሁሉን መቻል ቢያቅተኝ
ካድማስ ማዶ ቁጭ ብዬ
‘ንዴት ቅንነት ዳገተኝ
ከቋጥኝ ና ግቻ
ከስርጥና ከገመገም
ከጠላት ጦር ፍላፃ
አካሌ መቼ ነፃ
ቢሆን ባግዝ
ቢሆን ልቤ ከርሞ ቢያቆም
አንተን መውቀስ አንተን ማውገዝ
ባርኮኝ ቢታየኝ መከራህ
ምን እዳ ኖሮብህ ይሆን
ወደዚህ ህይወት የመራህ
ስትችል ንደ ክርስቶስ
በማይችሉት ተስቅለህ
ለሰቀሉህ የምትሞት
አንተ ማን ነህ ?
ካይን ውሃኽ ቅንነት ቢዘንብ
ላብ ከሰረሰርህ ቢቀዳ
የወገንህ ደም ንደ ጎርፍ
ቢንዶሎዶል ቢነዳ
ምንም የማይመስለኝ እርኩስ
ካለሁበት ሆኘ ባግቦ
በሸር ስምህን ላርክስ?
ቅንነትህን ላኮስስ?
እንደ ጊንጥ ልንከስ አንተኑ?
ውለታ አይግባኝ ልረገም?!!
ወይስ ቅንነት ነክቶኝ
በቅን አስቤ ሁሉንም
ከተጫነብኝ መከራ
መልካም አስቤ ላገግም?!!!
ስክንድር ጠላተ ብዙ
ስክንድር ልበ ሜሮኑ
ያንተን …ስባሪ ወንድነት
እስኪ አንዳቸው መች ኖሩ።
ንገስልን!!
ኢትዮ 360 ሚዲያ!
ተወዳጅ ተመራጭ አስተማማኝ ሚዲያ
ማን እንደ ኢትዮ 360 💚💛💖
የት ነው ያሉት? የት ነው የወሰዳችኋቸው?
እስር ቤት ግርግር ፈጥረው ድብቅ ቦታ ይዘዋቸው ሄዱ እየተባለ ነው።
ዝክረ አሳምነው ፅጌ
ሰኔ 16/2016
ጀግናችን ነቢያችን ሁልግዜም ከኛው ጋር ነህ፣ እኛም ካንተ ጋር ነህ። በአካል መስዋዕትነት ከፍለህ ብታልፍም ራዕይህ ህያው ነው።
ጀግና ያርፋል እንጂ አይሞትም!
እንደወጣ የቀረው ሠዓሊ ሙልጌታ ገ/ኪዳን አንድ ዓመት ሆነው!!
ሙሌ ነፍስህ በሰላም ትረፍ!!!
=================================
(ይትባረክ ዋለልኝ)
የሦስት ልጆች አባት እና በሙያው የኢትዮጵያን ስም በትላልቅ ዓለም ዓቀፍ መድረክ ያስጠራው ወንድማችን ሠዓሊ ሙልጌታ ገ/ኪዳን ህይወቱ በአሳዛኝ ሁኔታ ከተለየን ይሄው ድፍን አንድ አመት ሆነው።
የሙሌ ሞት እንኳን ለቤተሰብና ለጓደኛ ለአልፎ ሂያጅ ሰሚም ዛሬ ድረስ ያሳዝናል! ያማል! ይቆጫል... ለዚህም አይደል ወላጅ እናቱ ወ/ሮ መብራት በእርሱ ሞት እንደተንገበገቡና እንዳለቀሱ በሶስተኛው ወር ልጃቸውን የተከተሉት?
ሙሌ ከእደይ ጋር እንደተነፋፈቃችሁ ተገናኛቹህ አይደል? ሙሌዋ ሁሌ በጣም የሚደንቀኝ ስብእናህ ምን መሰለህ? ለሰው ልጅ ያለህ ፍቅር፣ እርጋታህ፣ በመሽቆጥቆጥ የተሞላው ትህትናህ፤ መች ከልቤ ይጠፋና? ሙሌዋ ትላንት ከወንድምህ ፍፁም ገ/ኪዳን ጋር ተደዋውለን አንተን ስናነሳ ነበር ያመሸነው። ዛሬ ደግሞ ከእኛ ከተለየኽን 1 ዓመት ሆነህ አይደል? ፍፄን ጨምሮ ከወዳጆችህ ጋር ተሰባስበን እናስብሃለን - ወንድሜ።
ሙሌዋ እንወድሃለን! ዛሬም ነገም በልባችን ውስጥ አለህ! መቼም አንረሳህም! ስምህንና ስራህን እያነሳን እናስብሃለን! እንዘክርሃለን! ወንድሜ እግዚአብሔር ነፍስሕን በአጸደ ገነት ያኑርልን!
ሙሌ ነፍስህ በሰላም ትረፍ!😥
*ሰዓሊ ሙልጌታ ታግቶ ገንዘብ ተጠይቆበት በኋላም ተገድሎ መገኘቱ ይታወቃል።
መላው ኢትዮጵያዊ ከኦሮሙማ ነፃ ለመውጣት የመረረ ትግል ውስጥ መግባት አለበት። ይበቃል በቃ! መባል አለበት።
ኦሮሙማው ደቡብን አፈራርሶ ሲዳማን አለሳልሶ በእጁ አስገብቶ ሊሰለቅጠው ከጫፍ ደርሷል።
እምዬ ዳግማዊ አፄ ምኒልክ እንዲህ አሉ፦
ተረኝነት አያደርገው የለም!
የአፋልጉኝ ማስታወቂያ!!!
ይሄ እንደወጡ መቅረት ጉዳይ ምንድነው?
----------==-----------
ት/ቤት ለመሄድ እንደወጡ ሳይመለሱ 6ኛ ቀናቸው
(ጊዜው ክፉ ነው ቤተሰብ ተጨንቋል ሼር ሳታደርጉ አትለፉ!)
ብሩክታይት እና ኤደን ይባላሉ የብልጋርያ ሰፈር ልጆች ናቸው 7/10/16 ትምህርት ቤት እንደወጡ አልተመለሱም 16 አመት ልጆች ናቸው።
መረጃ ካላችሁ
0911426214,0933720394
(ሼር ማድረግም በጎነት ነው!)
ማንነቱን የማይክደውና በራሱ የሚተማመነው ታዋቂው ድምፃዊ ሮፍናን ዛሬ ልደቱን እያከበረ ነው።
መልካም ልደት!
ጎጠኞቹ መላው አማራን አያውቁትም የምንለው እኮ በምክንያት ነው።
ለእነሱ አማራ ማለት አማራ ክልል ማለት ብቻ ነው። ያለን መሰረታዊ ልዩነት እኮ እዚህ ላይ ነው።
እስካሁን ባለው ተመክሮ ከፕሮፌሰር አስራት ወልደየስ (መዓህድ) እና ከእስክንድር ነጋ የትግል እንቅስቃሴ በስተቀር መላው አማራን በተለይም ከክልል ውጭ ያለውን አማራ ያማከለ አማራዊ ድርጅትም (አብንን ጨምሮ) ሆነ ግለሰብ የለም፣ አልነበረም።
ጎጠኞቹና መንደርተኞቹ ከክልል ውጭ ያለውን አማራ የሚፈልጉት ወይም መኖሩ ትዝ የሚላቸው ለመግለጫ፣ ለስብሰባ ማዳመቂያና ለገንዘብ ስብሰባ ሲሆን ብቻ ነው። አንድ አማራነት ሲባል እንኳን ትዝ አንላቸውም።
እስክንድር ነጋን የምንወደውና የምናምነው ስለዚህ ነው፤ ከክልል ውጭ ላለነው አማራዎች ድምፃችንም ተስፋችንም ስለሆነ ነው።
የዚህ ፊሽካ መሳይ ማተብ ጉዳይ ግን ምንድነው?
የሚያውቅ ይንገረን ሶሻል ሚዲያ ላይ መነጋገሪያ ሆኗል።
በኦሮሙማ/ብልፅግና ታፍነው ፍትህ ጠፍቶ የሚሰቃዩ አማራ እህቶቻችን!
"የሠበር የድል ዜና!!
አይበገሬው የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የመርሃቤቴ አውራጃ አፄ ዳዊት ክ/ጦር ቀስተ ንህብ ብርጌድ ምኒሊክ ሻለቃና ከየብርጌዱ በተውጣጡ የኦፕሬሽ ቡድኖች ከክንደ ነበልባሉ የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ በጋራ ጥምረት ""የደገር ከተማን """ተቆጣጥረናል።
አንድነት ሀይል ነው!!
ድል ለአማራ ፋኖ!!
(ነገደ አምሐራ)
ታላቁ እስክንድር ነጋ ከእስር እንደተፈታ በአሜሪካ ያደረገው የስራ ጉብኝት።
ኦሮሙማ/ብልፅግና የአማራን መኖሪያ አይወስንለትም!
በአዲስ አበባም ሆነ በመላው ኢትዮጵያ ከተሞችና መንደሮች የሚኖረው አማራ ሁሉ በአገሩ በድንበሩ በቀየው የሚኖር አማራ እንጂ ከሌላ ከየትም የመጣ መጤ አይደለም። ኢትዮጵያ አንድ ናት አማራም በመላ አገሪቱ ተፈጥሮ ተወልዶ ወልዶ ከብዶ ነግዶ አትርፎ ሰርቶ ለፍቶ የሚኖር ነባርና አገር መስራች ሕዝብ ነው። የአማራ ክልል ተወላጅ የሚባል አማራ የለም። ሁሉም አማራ አንድ ነው።
ኦሮሙማ አይደለም የአማራን ማንነትና መኖሪያ የሚወስንለት ፈጣሪያችን እንጂ። አማራ በክልል አይወሰንም። የአማራ ክልሉ ኢትዮጵያ ናት።
የአፋልጉኝ ማስታወቂያ!
እንደወጣች ቀረች!
እባካችሁ ሼር ሳታደርጉ አትለፉ።
“ልጄን እንዳገኝ እርዱኝ” ካሳይ ውቤ (አባት)
በአሜሪካን ሀገር፣ በዋሽንግተን ግዛት ፣ በሲያትል ከተማ ነዋሪ የነበረችው፣ የ24 ዓመቷ ወጣት ኢትዮጵያዊቷ፣ ቤተልሔም ለማ May 17 ቀን 2024 ዓ.ም ከቤት እንደወጣች አልተመለሰችም ።
ቤተልሔም ለመጨረሻ ጊዜ የታየቸው ከአንድ ወንድ ጋር ፣ በዋሽንግተን ሀይቅ አጠገብ፣ ፕሪችሀይድ አይስላንድ ዳርቻ አካባቢ ፣ ከጠዋቱ 10AM ላይ በጀልባ ጉዞ እያደረጉ ሲሆን፣ ቤተልሄም የኮሌጅ ተማሪ ፣ ቁመቷ 5 ፊት ከ8 ኢንች ፣ ክብደቷ 115 ፓውንድ ነበር።
ወላጅ አባቷ በልጃቸው መጥፋት እጅግ በሀዘን ላይ ይገኛሉ ፣ መላው ቤተሰቧ ያለችበትን የሚያቅ ካለ መረጃ ይስጠን ፣ አስፈላጊውን ወረታ እንከፍላለን ብለዋል።
If you have any information, call 206-434-8426, 206-973-6729, 206-412-1550 or email [email protected]
እባካችሁ ሼር ሳታደርጉ አትለፉ።
አዋቂ ይናገር!💕
ናሁሰናይ ብርጌድ በጎንደር።
ናሁሰናይ ዳግማዊ ቴዎድሮስ ብርጌድ በሚል የጀግናው ሻለቃ ናሁሰናይ አንዳርጌ ስም ጎንደር ከተማ ላይ ተመሰረተ። 💪💪💪
(ነገደ አማራ)
የሕሊና እስረኛው ታዲዎስ ታንቱ!
በዘመነ ብልፅግና ኦነግ እውነት መናገር ያሳስራል። ስለዚህ ነውታዲዮስ ታንቱ ታስረው እስካሁን የሚሰቃዩት።
ታላቅ እድሜና ጤና ለታዲዎስ ታንቱ።
በምስሉ ላይ አበበ ቢቂላ የህክምና ክትትል ሲደረግለት በነበረው በ Stoke Mandeville Hospital ውስጥ ሆኖ ይታያል። አትሌቱ በደረሰበት የመኪና አደጋ ሳቢያ የተወሰነ የሰውነት ክፍሉ አልታዘዝ ብሎት (ፓራላይዝድ ሆኖ) እንደነበር ይታወቃል።
አቤ በ1961/62 ዓም ነበር አደጋው የደረሰበት።
(Jemal Abdulaziz)
የአስገራሚ ቤተሰብ አስገራሚ ታሪካዊ ግጥምጥሞሽ!
-እናት ልጇን በልደቷ ቀን ወለደችው። ስሙንም ናፍቆት አለችው።
-እናትና ልጅ ልደታቸውን በተመሳሳይ አንድ ቀን ያከብራሉ።
-እናት የታላቁ ሰው የእስክንድር ነጋ ባለቤት ሰርካለም ፋሲል፣ ልጅ ናፍቆት እስክንድር ነጋ!!!
-እናት ሰርካለም ፋሲል በግፍ እስር ቤት በብዙ ስቃይ ሳለች ትፅናና ዘንድ ልጇ ደህና ሆኖላት ለዘር ሲለው በጌታ ታምር ናፍቆትን ወልዳ አቀፈች።
-አባት እስክንድር ነጋ ያለጥፋቱ መንግስትን በመቃወም ተከሶ ፲፰ ዓመት ተፈርዶበት በእስር ሳለ የልጁን መወለድ ሰማ።
*እናት አባት ልጅ ለሕዝብና ለአገር ሲባል ለተከፈለ መስዋዕትነት ምሳሌ ናቸው። የፅናት ምልክቶች ናቸው። ፈጣሪ ቀሪ ዘመናቸውን ይባርክ።
የብልፅግናው ኦነግ ከጨፈጨፋቸው አማራዎች መካከልት ይቺ አራስ ህፃን አንዷ ነች😢
የብልፅግና አገልጋዮች በእስራኤል!
(ኢትዮ ሚዲያ)
ብልፅግና በእስራኤል "አስተዋጽዖ" ያበረከቱ ያለቻቸውን ታማኝ አገልጋዮች በአምባሳደሯ አማካኝነት ሸለመች::
በትናንትናው እለት የብልፅግና አምባሳደር በእስራኤል "ልዩ አስተዋፅኦ" ያበረከቱ ያላቸውን ቤተ እስራኤላውያንን እና በስደት የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ሸለመ!
ሽልማት ከተበረከተላቸው ባንዳ ማህበራት መካከል :-
1-መሬት ኢትዮ እስራኤል
2- መንፈሳዊ የተክለ ሃይማኖት ማህበር
3- የአማርኛው የቴሌቪዥን ጣቢያ IETV
4-ካን ሬዲዮ የተሰኘው የአማርኛ ሬዲዮ ክፍል የመሳሰሉት ይገኙበታል::
በተያያዘ አማራ ክልል ዛሬም በስርዓቱ ሙሉ በሙሉ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ስር ወድቆ የብዙ ንፁሃንን ህይወት እየቀጠፈ እንደሚገኝ ይታወቃል::
ታላቁ አባት አርበኛ ታጋይ ጓንዴ ገበየዉ ፈንተዉ!
(በፋኖ አስቻለው ደሴ)
እኝህ አባት የሚገርም ታሪክ ያላቸዉ የ70 አመት ሽማግሌ ናቸዉ ። አርበኛ ፀሎተኛ የፋኖ አስተባባሪ 🔜 ጓንዴ ገበው ፈንታዉ ይባላሉ።
እኝህ እንቁ የአማራ አባት ባለትዳር እና የ10 ልጆች አባት ናቸዉ፤ 5 ወንዶች እና 5 ሴቶች ልጆች የወለዱ የልጅ ሃብታም ሲሆኑ የአማራነት ፍቅር ያለባቸዉ ታላቅ የታሪክ ባለቤት ሆነው ግን ያልተዘመረላቸዉ አባት ናቸዉ። ዛሬ ወደ ሚዲያ ላወጣቸዉ የተገደድኩበት ምክኒያት አለ። ለአማራነት በእድሜ 70 አመት ድረስ መታገል እንዳለብን ለማስረዳት እሳቸዉን እንደ አርዓያ ጠቅሻለዉ ።
አባታችን አርበኛ ፆለተኛ አባት ጓንዴ ገበዉ ፈንተዉ በጁንታው ግዜ በሬያቸውን ላማቸውን በመሸጥ ኤንፎርቲ ወይም የቡድን መሳሪያ በመግዛት በገዛ ሐብታቸዉ በመዝመት ወራሪን ጥላትን በመመከት በዳወት ግንባር ከ7 ወር በላይ የዘመቱ አገር ወዳድ ጀግና ናቸው። አሁንም በፍፁም እውነትን መናገር የተሳነዉን ብልፅግናን ከሜጀር ጀኔራል አምሳሉ ማዘንጊያ ጉን በመቆም እና ቀኝ እጅ በመሆን እየተዋደቁ ያሉ ናቸው። ከስቴ ዲንሳ ብርጌድ ጋር በመሆን የአማራነትን ትግል ዳር እያደረሱ ያሉ ታላቁ አባታችን አርበኛ ጓንዴ ገበዉ ፈንተዉ ናቸው። የአማራ ትግል ከህፃን እስከ ሽማግሌ ድረስ ነዉ እየተዋደቀ ያለው። እወነት ለመናገር ለማይደፍረዉ ለብልግና አድርሱልን ። አርበኛ አባታችን የአማራ ትግልና የአማራ ጥያቄ እንቅልፍ የሚነሳቸዉ እና 24 ሰዓት የሚዋደቁ እንቁ አርበኛችን ቆፍጣና የአማራ ልዩ ስጦታ ናቸዉ::
የትና መቼ ነው? ምን እያረጉ ነው?
What is this? Is this some kind of Military training? Or what?
Where is this place?
Be the first to know and let us send you an email when የዳር አገሩ አማራ ድምፅ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.
የሕሊና እስረኛው ታዲዎስ ታንቱ! በዘመነ ብልፅግና ኦነግ እውነት መናገር ያሳስራል። ስለዚህ ነውታዲዮስ ታንቱ ታስረው እስካሁን የሚሰቃዩት። ታላቅ እድሜና ጤና ለታዲዎስ ታንቱ።
ድል ለዲሞክራሲ! የእስክንድር ነጋ ራዕይና የመጨረሻ ግቡ ዲሞክራታይዝ ኢትዮጵያ! ናት። የሰው ልጆች እኩልነት እንጂ የብሔር የበላይነትን ማንገስ አይደለም። ስለዚህ ነው የእስክንድር ነጋን ተጋድሎ ቅዱስ የሚያደርገው። የእስክንድር ነጋ የትግል ራዕይ መነሻው እግዚያብሔርን መፍራት ነው።
የአማራ ወጣት! የነብር ጣት! አዲስ የፋኖ ምሩቆች! የአማራ ወጣቶች የአያት ቅድመ አያቶቻቸውን የፋኖነት ፈለግ ተከትለው ከኦሮሙማ ከጥቁር የአፖርታይድ አገዛዝ እራሳቸውንም አገራቸውንም ነፃ ለመውጣት በገፍ እየተታጠቁና እየተደራጁ ይገኛሉ። ድል ለፋኖ!!!
Happy Father's Day, Eskinder Nega! እስክንድር ነጋ በሕይወት ዘመኑ የሚያሳዝነው አንድ የተለየ ነገር አለው። መታሰሩ ወይም እድሜውን ሁሉ በትግልና ለለውጥ በመታገል ስላጠፋው የሕይወቱ ዘመን አይደለም ወይም ተቃዋሚዎቹ ስለሚጠሉት አይደለም። እስክንድር ሲያስበው ሐዘን የሚሰማው ስለ ልጁ ስለ ናፍቆት እስክንድር ነው። ናፍቆት አባቱን ሳያውቀው በማደጉ እንደ ጎደኞቹ አባቶች ለልጁ የሚገባውን ሳያደርግለት በማደጉ እስክንድርን ሁልግዜ ሃዘን ይገባዋል። ስለ ለልጁ ሃዘን ይሰማዋል። መልካም የአባቶች በዓል እስክንድር ነጋ! የምታዝንለት የምትጓጓለት ልጅህ ናፍቆት እስክንድር ሲያድግና አባቱ ማን እንደሆነ ሲረዳ ይኮራብሃል፣ ከልጅህ በመለየት የከፈልከው መስዋዕትነት ምን ያህል ከባድ አገራዊ ግዳጅ ይዞህ እንደሆነ ሲያውቅ ይኮራብሃል፤ የአንተን ፈለግ ይከተላል። Nafkot, Eskinder Jr. ይሆናል። ስላደረክልን ነገር ሁሉ እናመሰግንሃለን!
ዶ/ር እንዳለማው ጤናው ከውጊያ መልስ ሳያርፍ በጎጃም ጎጠኞች በዘመነ ካሴና በአስረስ ማረ ታፍኖ ተወስዶ በእስር የሚሰቃየው የአማራ ሕዝባዊ ሰራዊት ከፍተኛ አመራር ሐኪም ዶ/ር እንዳለማው ጤና ይፈታ። እሱም በአገሩ በጎጃም ምድር ነው ሐኪምነቱን ትቶ ጫካ ገብቶ ከትላንት እስከዛሬ እየታገለ ያለው። ጎጠኞቹ ትግላቸው ከአማራ ሕዝባዊ ሰራዊት ጋር ወይስ ከኦሮሙማ ጋር ነው? ትግላቸው ከአማራው ልህቂና የረዝም ዘመን ምስጉን ታጋይ አታጋይ ከእስክንድር ነጋ ነው ወይስ ከኦሮሙማ ጋር ነው? ተዉ ጎጠኞች አደብ ግዙ! ሁሉም አማራ በአማራ መሬት በአመነበት የትግል መስመር ታግሎ ኦሮሙማን እንዲጥለው ያስፈልጋል እንቅፋት አትሁኑ። የትግል መስመር ልዩነትን መብትን አክብሩ፣ እኛ እኛ ብቻ አትበሉ፣ አፋኝ አትሁኑ! የምትጎዱት እስክንድርን አይደለም የአማራን ትግል ነው።
ታላቁ እስክንድር ነጋ ግንቦት ፯ አልነበረም ሆኖም አያውቅም። እስክንድር ነጋ የአማራ ልሂቅ ፖለቲከኛ ለሰው ልጆች ነፃነትና ሰብዓዊ መብት መከበር ሲታገል የኖረና የሚኖር ምርጥ አማራ ነው። ከእስክንድር እና ከአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ሰራዊት ጋር አማራንም ኢትዮጵያንም ነፃ እናወጣለን።
አሳየው ላላየው! ና ወንድ ምን እንደሚመስል ላሳይህ ከሰው አገር ሸዋ! መከታው ማሞ!!! የወንዶች ቁና!!! የጀግና መስፈሪያ!!! ስምን መልዓክ ያወጣዋል እንዲሉ ከጅምሩ "መከታው" አሉት ስሙን። ነገን ሲያመላክቱን። *መከታው ማሞን ስመለከተው፦ ቴዎድሮስና ገብርዬ ሁለቱም አንድ ላይ በአንድ ሰው ላይ ተገልጠው ነው የሚመስለኝ። አስባችሁታል መይሳውና ገብርዬ በአንድ ሰው ላይ ሲገለጡ ኃይላቸውን? በቃ ያ ኃይል ማለት መከታው ማሞ ማለት ነው። ለጠላቶቹ እንደ ቴዎድሮስ የእሳት ሰደድ ፣ የእሳት ንዳድ። ለወዳጆቹ እንደ ገብርዬ ጋሻ መከታ የቀኝ እጅ! አንደበተ ቁጥብ የተግባር ሰው፤ ወንድ ቁጥር ፩!
ሕዝባዊ ሰራዊቱ በርታ በርታ! የኢትዮጵያ ዋልታ መከታ! የአማራን የሕልውና ጦርነት ቅዱስ ከሚያሰኙት ነገሮች አንዱ ከራስ በላይ ማሰብ በሚችሉ ልጆቹና በቆራጥ ታጋዮቹ የሚመራ በመሆኑ ነው። አማራነት ሕወሓትነት ወይም ኦሮሙማነት አይደለም፤ አማራነት ፍትሃዊነትና የሰው ልጆች ነፃነት ነው፤ አማራነት ተሻጋሪ ርዕዮት ነው። በሕዝባዊ ሰራዊቱ ማሸነፍ ውስጥ የአማራነት ማሸነፍ አለ ፣ በአማራነት ማሸነፍ ውስጥ የኢትዮጵያዊነት ማሸነፍ አለ። የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ሰራዊቱ አማራን በመላው ኢትዮጵያ የመኖር ነፃነቱና ሕልውናው ተከብሮ ፣ ማሕበረሰባዊ እረፍት አግኝቶ ፣ ዘሩ እንደምድር አሸዋ በዝቶ ተሰፋፍቶ እንዲኖር የሚታገልልንና መስዋዕት ሊከፍልልን የተዘጋጀ አማራዊ ጦራችን ነው።
የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ሰራዊታችን! የመላው አማራ ነፃ አውጪ ሰራዊታችን አማራንም ኢትዮጵያንም ነፃ ያወጣል! ሕዝባችንና ከፈጣሪ የተሰጠንን መኖሪያ አገራችንን ኢትዮጵያን ነፃ አውጥቶ የአባት የአያቶቻችንን ሌጋሲ በክብር ያስቀጥላል። የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ሰራዊት መስዋዕትነት የሚከፍለውና ደሙን የሚያፈሰው ለብጥቆ ክልል ማስጠበቅ፣ ሓወሓታዊ ሕገመንግስት ለማስቀጠል ወይም ለታላቁ የአማራ ሕዝብ ከደረጃው በታች ልዩ ዞን ለማሰጠት አይደለም። ሰራዊታችን ዋጋ የሚከፍለው ከፍ ላለ ብሔራዊና ዓለማቀፋዊ ዓላማ ነው። ለሰው ልጆች ሕልውናና የመኖር ነፃነት መከበር ነው። ስለዚህ ነው በኩራት ሕዝባዊ ሰራዊታችን የምንለው! ሕይወቱን ለሚሰጠን ሰራዊታችን ያለንን ሁሉ እንሰጣለን! የኋላ ደጀን ሆነን ትግሉን እናግዛለን፣ ሸክሙን እንሸከማለን፣ የጎደላቸውን እናሟላለን፤ የመሪያችንን የታላቁን እስክንድር ነጋን ራዕይና ዓላማ በተባበረ ክንድ እናሳካለን። ድል ለሕዝባዊ ሰራዊቱ! ውርደት ጠልፎ ለመጣል ለሚሻኮተው!
“ዝም ብላችሁ ውለዱ...”! (በርእሰ ሊቃውንት የኔታ መምህር አባ ገብረ ኪዳን ግርማ) እግዚአብሔር ለመጀመሪያዎቹ ሰዎች ለአዳምና ሔዋን፦ “ብዙ፥ ተባዙ፥ ምድርንም ሙሉአት፥ ግዙአትም፤ የባሕርን ዓሦችና የሰማይን ወፎች በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ግዙአቸው።” ብሎ የባረካቸውን ልብ ይሏል። ዘፍ ፩፥ ፳፰ በተለይ አማራዎች ውለዱ ክበዱ፤ ዘራችሁን አብዙ፣ እስከዛሬ በስልጣኔ ስም በመድሃኒት የቀነስነው ቁጥራችን ይበቃል።
ፀረ እስክንድር ኃይሉን አዳምጡ!😁 እንዲህ በግላጭ ሲመጡ ጥሩ ነው። "ሕዝባዊ ሰራዊቱ አትላንታ ላይ እንደሚገኝ መረጃ ስለነበረን ነው እኛም ያልተጠየቅነውን ማስታወቂያ ለማውጣት የተገደድነው። ሕዝባዊ ሰራዊቱን ለመወዳደርና ለመፎካከር ስንል ነው ቸኩለን ጉድ የሆነው" እያለን ነው። ሃሃሃ… እራስህን ችለህ አትሰራም ወይ? ከሕዝባዊ ሰራዊቱ አናት ላይ መቼ ነው የምትወርዱት? በራሳችሁ እቅድና የጊዜ ሰሌዳ የሚባል የላችሁም ወይ? ሕዝባዊ ሰራዊቱን እንደ ጥላ ካልዞራችሁት አይሆንላችሁም ወይ? አመራሩን እያፈኑና እያሰቃዩ ሱላማዊ ውድድር ሲል አያፍርም! ፀረ እስክንድር ኃይሉ ፖለቲካዊ ክስረት ላይ ይገኛል። ምፅ! አስተዛዝኑት! ተናግረናል! ተስፋዬ ወ/ስላሴ፣ ምስጋናው አንዷለም፣ አንተነህ (የአንጎለላው ምኒልክ ዕንቁ ሰው የሸዋ ማፈሪያ) መዓዛ እና የመሳሰሉት ናቸው…የፀረ እስክንድር ዘመቻውን ዲያስፖራው ላይ ለማንገስ እየፍጨረጨሩ ፍግም ያሉት። የፋኖዎችን ክብር አጉዳፊዎቹ እነዚህ ናቸው። ሕዝባዊ ሰራዊቱ ላይ አትደርሱበትም አልናችሁ እኮ! *መላው የፋኖ ኃይል ከእነዚህ ሳይከካ ተቦካ ከሆኑ ሕፃናት (የሚሰሩትን የማያውቁ) ጋር ውልና ንግግር ይቅርባችሁ። ከሕዝባዊ ሰራዊቱ ጋር ቁሙ፣ ተባብራችሁ ስሩ። ታላቁ እስክንድር ነጋን ይዛችሁ ወደፊት ኑ!
እስክንድር አሸንፏል! ራዕይ እንጂ ብዛት ብቻውን አያሸንፍም! አስመሳይ ብሔርተኛው፣ ጎጠኛው፣ ጥቃቅንና አነስተኛው ተሸንፏል። በወታደራዊ አደረጃጀት፣ በፖለቲካ ብስለት፣ በድርጅታዊ ተቋም ጥንካሬ፣ በሕዝብ ግንኙነት በቃ በአጠቃላይ በንቃተ ሕሊና ተበልጠዋል፤ ተሸንፈዋል፤ ስለዚህ ወደ ወያኔያዊ አፈና፣ እስርና ቶርቸር ተሸጋግረው አይተናል። እምቢ ያለውን ማሰርና መግደል የመሸነፍና ተስፋ የመቁረጥ ምልክቶች ናቸው። በጦር ብዛት ማሸነፍ የሚችሉ መስሏቸው ፀረ እስክንድር ግለሰቦችን እየፈለጉ የፋኖ መሪ እያደረጉ፣ በዘመነ ስር ሁን፣ በአሰግድ ስር ሁን፣ ጎንደር ክልል ትሁን በሚለው ስር ሁን፣ መሬ በእኛ ስር ነው በል እያሉ በፉክክር ትግል እያረከሱ፣ በደህና ተደራጅቶ ስርዓት የነበረውን አራት ዕዝ አበጣብጠው በታትነው ትግሉን የጨረባ ተስካር ያስመሰሉ ፣ ነዳየ ምፅዋት ይመስል ፈረንጅ እስኪገረም ድረስ የውሸት የልመና ፖስተር ያለማቋረጥ እየሰሩ ፋኖን እያሰደቡ ያሉ፣ ድርጅታዊ መዋቅር የሌላቸው ድርጅታዊ መስመር የማይከተሉ በደመነፍስ የሚኳትኑ በእስክንድር ጥላቻ አብደው ደህናውን ሁሉ እያሳበዱ ትግሉን የእርስበርስ እንዲሆን ያደረጉ በመሆናቸው ወድቀዋል፣ ተሸንፈዋል። የእስክንድር የሆናችሁ እንኳን ደስ አላችሁ! አሸንፋችኋል! አሸንፈናል! ከቆሻሻው ርቀናል ተጠብቀናል። በእስክንድር ነጋ በጠራ የትግል ዓላማና የትግ
ዘመነ ካሴ ከክልል ውጭ ያለውን አማራ አይወክልም! THE BODY LANGUAGE TELLS A LOT! ገገማውን የወንድ ባልቴት ዘመነ ካሴን ተመልከቱት! አወራሩንና አነጋገሩን የሰውነት እንቅስቃሴውን ሳይቀር እዩለት። አሁን ይሄ ወንድ ነው? ወንድ ተብሎ ነው የጎጃምን ወንድ እንዲመራ ጎጃም የፈቀደለት። ውይይይይ… ዘመነ ካሴ ጦሩን የሚመራው እንዲህ እንደ ባልቴት እያሽሟጠጠና በማያስቀው እያሳቀ ስልጡን ለመምሰል እየዳከረ ነው። አንድ ቀን እንኳን ፊት ለፊት ተናግሮ፣ በቀጥታ የሚፈልገውን አውርቶ አያውቅም፣ ዙሪያ ጥምጥምና ትንሽነቱን ለማሳየት አሽሙር ብቻ ሲቀበጣጥር ነው የሚታየው። ወንድ እንዲህ ነው እንዴ! ወታደር ለዛውም የዓማራ ፋኖ እንዲህ ይለፋደዳል እንዴ? ቲሽ! ከገገማነቱ ብዛት የተነሳ አማራ ማለት መላው አማራ መሆኑን ረስቶታል፣ ከብአዴንነቱ ብዛት የተነሳ "ለዚህ ሕዝብ እኛ ልጆቹ አለንለት" ይልሃል ክልላዊ አማራ መሆኑን ሲነግረን። አማራ ክልል መወለድ ነው በቃ አማራ የሚያሰኘው ማለት ነው በዘሜ አስተሳሰብ። አሁን ማን አማራ ያልሆነ ኃይል መጥቶበት አስቸግሮት ነው "አማራን ተጠቅሞ ስልጣን መውጣት ይመኛል" የሚለው? ኦሮሙማ እንደሆነ ሊያጠፋው ነው እየመጣ ያለው፤ እስክንድርን ከሆነ ማለት የፈለገው ወንድ ከሆነ ስም ጠርቶ በቀጥታ መናገር። እስክንድር አይበገሬ አማራ ነው፣ በፋኖነት እየታገለ ነው አሸንፎ ስልጣን መያዝ ካስፈለገውና ሕዝብ ከደገፈ
ጠላትም ያውራ ሐሜት ይደርድር እኛስ ሆነናል ፍቅር በፍቅር! ታላቁ እስክንድር ነጋን ፋኖዎች እንዲህ ያከብሩታል። ጀግና ጀግናን ማክበር ያውቃል። ፀጋ ያልብሳችሁ፣ ድል ያላብሳችሁ ፋኖዎቻችን እናመሰግናለን። የሰራ የለፋ የጣረ የታገለ የወጣ የወረደ ሲመሰገን ደስ ይለናል። ስራው ሲቆጠርለት ስናይ ደስ ይለናል። ጀግና በሕይወት እያለ ሲከበር ሲወደስ ማየት መስማት ደስ ይለናል፣ ሲያልፍ ይተካልናል። ከታላቁ እስክንድር ነጋ ጋር ወደፊት!
ኢትዮጵያን አላችሁ ስሟን ጠራችሁ እያሉ ማሸማቀቅ በቃ ቀርቷል፤ የተበላበት እቁብ ሆኗል። ኢትዮጵያኒስት እያሉ እያጥላሉ ጠባብ ሰርክል ሰርቶ ብሔርተኝነት ስር መወሸቅ፣ ኢትዮጵያኒስት እያሉ እያሸማቀቁ ጎጥና ሰፈርተኝነት ስር መሸጎጥ፣ ኢትዮጵያኒስት እያሉ ተራ አሉባልታና ነገር እየሰነጠቁ ትግል ማደናቀፍ፣ ኢትዮጵያኒስት እያሉ ታጋይን ከትግል ሜዳ ማሰናከል አብቅቶለታል። ኢትዮጵያኒስት እያሉ የቲክቶክና የዩቲብ ሽቅላ ከንቱ ሆኗል አንሰማችሁም። ምኑ ትሆኑ አማራነትንና ኢትዮጵያዊነትን አንድ ላይ ይዘን አማራነታችንና ኢትዮጵያዊነታችን ሳይጣቡብን በማንኛውም የትግል ዓይነትና የሞራል የበላይነት እናሸንፋለን። እየተፈራረቁ የሚጨቁኑና ዘራችንን የሚያጠፉትን መሪዎችና ስርዓታቸውን ጠላን እንጂ የተፈጠርንበትን አገርና ምድር ኢትዮጵያን አልጠላንም። እኛ ሕወሓት ወይም ኦሮሙማ አይደለንም ኢትዮጵያን አንጠላም ማንነታችን ነው አናፍርበትምም። በዘረግ ሐረግ ነገደ አማራ/አማራዊ፣ በትውልድ ኢትዮጵያዊ፣ በዜግነት ኢትዮጵያዊ ወይም ዳያስፖራ (ትውልደ ኢትዮጵያዊ፣ ኢትዮአሜሪካዊ ወይም ወዘተ) እያልን የምንጠራ በማንነታችን የማናፍር የማንሸማቀቅ አማራዎች ነን። ኢትዮያዊነት እንደ አማራነት ማንነታችን ነው። እኛ ሰፊና ታላቅ ሕዝብ ስለሆንን በአገር እንጂ በክልል አንታጠርም! ኢትዮጵያ የምትባል ታላቅና ሰፊ አገር አ
Want your business to be the top-listed Media Company?