04/07/2023
አርጅቶ የተጣለው አስተሳሰብ
#የጥንቱን አስተሳሰብ ዛሬም በሀገሪቱ ለማስፈጸም ወደ ተግባር ለማምጣት የአማራ ፅንፈኞች የተለመደውን #የጨቋኝ ተጨቋኝ ትርክታቸውን አስቀጥለዋል ።
ይህ ያረጀ አስተሳሰብ #በሀገሪቱ ዛሬ ላይ ምንም ቦታ የሌለው ከመሆኑም አልፎ ዛሬ ላይ ሀገሪቱን #እያሻገራት ያለው የወንድማማችነት መርህ ብቻ ነው ። በዚህ መርህ መላው #ኢትዮጵያዊያን ከዳር እስከዳር ተሳስረው የጥላቻን እና የተጨቋኝነትን #ተረክት ወደጎን ብለን ዛሬ ላይ እንደ አንደ ህዝብ እንደ አንድ እናት ልጆች በጋራ ቁመናል።