Adwa media

Adwa media Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Adwa media, Media/News Company, .

09 23 41 34 81 09 65 80 41 73
04/04/2024

09 23 41 34 81
09 65 80 41 73

26/03/2024
20/06/2022

ከጠቀማችሁ!

፩) ለአንድ ሰው ከሁለቴ በላይ አይደውሉ። ምናልባት የማያነሱ ከሆነ ወይ አላዩትም፣ ወይ ለማንሳት የሚመች ቦታ አይደሉም፣ ወይ ደግሞ ማንሳት አልፈለጉም። ስለዚህ መልሰው እስኪደውልሎት ይጠብቁ።

፪) የተበደራችሁትን ገንዘብ አዳሪው ከማስታወሱ ወይም ከመጠየቁ በፊት ይመልሱ። ይሄ የታማኘነታችሁ ወይም የመልካም ስብዕናችሁ መገለጫ ነው። ምናልባት ምልሰቱ ከእስክሪብቶ፣ ከእስርሳስ ሊጀምር ይችላል።

፫) አንድ ሰው ሆቴል ሲጋብዛችሁ ውድ ምግቦችን እና መጠጦችን ከማዘዝ ይቆጠቡ። ምክንያቱም ያስገምታችኋል።

፬) "እስካሁን ለምን አላገባህ/ሽም፤ ልጆች ለምን አልወለድክ/ሽም፤ አይነት በጣም ደባሪ ጥያቄዎችን አይጠይቁ። በፈጣሪ ስም! ይሄ የእናንተ ችግር አይደለም።

፭) ከኋላችሁ የሚመጣ ሰው ካለ ሁሌም በሩን ከፍታችሁ አስገቡት። ሴት ትሁን ወንድ፤ ታላቅ ይሁን ታናሽ ማተር አያደርግም። ሰዎችን በማክበር እናንተ አትዋረዱም።

፮) ጓደኛችሁ ዛሬ የታክሲ ከከፈለ፣ ነገ እናንተ ለመክፈል ሞክሩ።

፯) ልዩነቶችን ያክብሩ። ለእናንተ 6 ቁጥር የመሰለው ለሌላው 9 ቁጥር ሊመስል ይችላልና ሐሳቡን እንደተቀናቃኝ ሳይሆን እንደአማራጭ ይውሰዱት።

፰) የሰዎችን ንግግር አያቋርጡ። እስኪጨርሱ በሚገባ አድምጠው የእርሶን ይቀጥሉ።

፱) ሰው ላይ አፊዘው ደስተኛ ካልመሰለ በድጋሚ እንዳትቀልዱባቸው። ምክንያቱም የእርሶ ሽንቁር ሌላውን ለማስገብት ትሞክራለች።

፲) በማንኛውም ነገር እርዳታ ስታገኙ "አመሰግናለሁ" ማለትን ይልመዱ።

፲፩) ሰውን በሕዝብ ፊት ያወድሱ፣ ለብቻ ይገስፁ።

፲፪) የሰው መልክ፣ ቁመና፣ ፀባይ፣ ውፍረት… ላይ ምንም አስተያየት የመስጠት በቂ ምክንያት የላችሁም። የምትሏቸው ነገር ቢኖር "ውብ ናችሁ" ብቻ ነው። የምትናገሩት መልካም ካልሆነ ግን ዝምታን ይልመዱ።

፲፫) ሰዎች አንድ ፎቶ ብቻ ሊያሳዯችሁ ፈልገው ስልካቸውን ከሰጧችሁ ወደፊት፣ ወደኋላ አያድርጉ። ምክንያቱም ቀጣዩ ምን እንደሆነ አታውቁም።

፲፬) ጓደኛችሁ የሕክምና ቀጠሮ እንዳላቸው ከነገሯችሁ ምን እንደሆነ በፍፁም እንዳትጠይቋቸው። "እንደሚሻልህ/ሽ ተስፋ አደርጋለው" ብቻ ይበሉ። የጤና እክላቸውን ተናግረው የሚረብሽ ኹኔታ ውስጥ እንዳትከቷቸው ተጠንቀቁ። እነሱ መንገር ከፈለጉ ያለናንተ ጥያቄ ይነግሯችኋል።

፲፭) ለዶክተር፣ ለባለስልጣን፣ ለባለፀጋ ክብር በምትሰጡት ልክ ለፅዳት ሰራተኛም፣ ለተራው ዜጋም፣ ለነዳዲያንም ስጡ። ሰውን መናቅ ብልግናችሁን ቢሆን እንጂ ሌላ ምንም አያሳይም። ሁሉንም ሰው በእኩል አይን ማክብር ትልቅነት ነው።

፲፮) ሰዎች ፊት ለፊት እየተመለከቱ ሲያናግሯችሁ ሞባይል፣ ኮምፒተር ወይም መጻሕፍትም ቢሆኑ ተተክላችሁ አትመልሱ። ተገቢ አይደለም። በወቅቱ ቀዳሚው መሆን የሚገባው ሰዎቹ እንጂ ቁስ አይደለም።

፲፯) ከረጅም ጊዜ በኋላ ጓደኛችሁን ወይም ወዳጃችሁን ካገኟችኋቸው እነሱ ለመናገር ካልፈቀዱ በስቀር ስለኑሯቸው፣ ስለሕይወታቸው ከመጠየቅ ተቆጠቡ።

፲፰) በቀጥታ የካልተመለከታችሁ በስተቀር በማያገባችሁ ጉዳይ አትግቡ።

፲፱) ሰዎች እመንገድ ሲያናግሯችሁ የአክብሮት ምልክት በመሆኑ የፀሐይ መነፅራችሁን የማውለቅ ልምድ ይኑራችሁ። ከቃላት እኩል የአይን ግንኙነት ጠቃሚ ነው።

፳) ስለባለፀግነታችሁ በነዳዲያን ፊት ከመለፍለፍ ይቆጠቡ። በተመሳሳይ ስለልጆች በመሃኖች ፊት አያንሱ።

፳፩) ካልተጠየቃችሁ በስተቀር ለማንም ምክር ለመስጠት እትሞክሩ። "ባንተው ምክር ሄጄ፣ ባንተው አስጨከነኝ" እንዳለው ድምፃዊው አንተስ ምን እያደረክ ነው ካላችሁኝ ምናልባት ይሄ በጥቆማ ደረጃ ከተወሰደ ቢሆን እንጂ ምክር መሆን የሚችል አይመስለኝም። ምክር ነው ብላች
አዳዲስና ተወዳጅ እንዲሁም
የተለያዮ ፁሁፎችን
1 የድሀ ልጅ ፍቅር
2ትርታዬ
3 ከህይወት ማዕድ
የወደዳቹሁትን በቅድሚያ እንዲደርሳቹሁ የቴሌ ግራም ቻናላችንን እና ዮቱዮብ ቻናላችንይ ተቀላቀሉ ቤተሰቦች
adisegatez(አዲስ_ገፅ)
https://t.me/adise1111
https://youtube.com/channel/UCyMxOkQoOPUIZk0TSauFDaA
https://youtube.com/channel/UCkFig8Bau6haJJ6LZ98wXhg

15/05/2022
17/09/2021
04/08/2021

በአሜሪካ ሀሳብ የማይስማማ እሱ ሀገር አፍራሽ ነው።

04/08/2021

Wow

https://bbc.in/3yizc2W
03/08/2021

https://bbc.in/3yizc2W

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በሕገ ወጥ የገንዘብ ዝውውር ተሳትፈዋል ያላቸውን ስድስት ዓለም አቀፍ የገንዘብ አስተላላፊ ድርጅቶችን መዝጋቱን አስታወቀ።

30/07/2021

ሐምሌ 23 ቀን 2013

ማሳሰቢያ

የ“FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት” ፌስ ቡክ ገፅ ተከታዮችና ይህ መረጃ የሚደርሳችሁ ኢትዮጵያውያን ወገኖች ፤ የውስጥና የውጭ ጠላቶቻችን የህዝባችንን ስነ-ልቦና ለመስለብና የተፈጠረውን አንድነታችንን ለማፍረክረክ ማህበራዊ ሚዲያን በመጠቀም የስነ-ልቦና ጦርነት አጠናክረው ቀጥለዋል፡፡

ውድ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ሁሉ ይህን መረጃ ሼር በማድረግ ለሁሉም በማዳረስ የዜግነት ግዴታችንን እንወጣ፡፡

ሁሉም ሀገር ወዳድ ዜጋ በሚችለው ሁሉ ከሠራዊታችን ጎን በመቆም "ኢትዮጵያ ፈረሰች" ብለው ያሻቸውን በህዝባችን ላይ ለመፈፀም ያሰፈሰፉ የውስጥ ቅጥረኞች ፣ ባንዳዎች እና የኢትዮጵያ ልማት የራሳቸው ጥፋትና ውድቀት የሚመስላቸው የውጭ ጠላቶችን በማሳፈር ላይ ይገኛል፡፡

ህዝባችን የሠራዊታችን የማይነጥፍ አስተማማኝ ደጀን በመሆን በሎጂስቲክስ ድጋፍ ፣ ከዳር አስከ ዳር በመነቃነቅ በሰው ሃይል ሰራዊታችንን በማጠናከር ታሪካዊ ሀገርን የማዳን ስራ እየሰራ ነው ፡፡ ለዚህ የህዝባችን የማይነጥፍ ድጋፍ የድላችን ቁልፍ በመሆኑ እናመሰግናለን፡፡

ይህ ደግሞ ለሰራዊታችንና ለመላው ህዝባችን ከፍተኛ የሞራልና ስነ-ልቦና ከፍታ ያሳየ ሆኗል ፡፡ በጠላቶቻችን የተደቀነብን የህልውና አደጋ በጣጥሰን ለመሻገር ሁሉም ዜጋ ከመቼውም ግዜ በላይ መተባበር ፣ ጠላት ከሚነዛው አሉባልታ ወሬ ራስን መጠበቅ ፣ አንድነታችንን እና ህብረታችንን ማጠናከር ወቅቱ የሚጠይቀው አብይ ጉዳይ ነው፡፡

በመላው ኢትዮጵያ ህዝብ የታየው ህብረትና በአንድነት መቆም ጠላቶቻችንን አስደንግጧል ፡፡ የአሸባሪው ጁንታ ጎራ በፍርሃት እንዲርድ አድርጓል፡፡ ሆኖም የህዝባችን አንድነትና ፅናት ለመሸርሸር ጠላት እየፈበረከ የሚረጨው አሉባልታዎችን መከላከል ፣ ሳያውቁ ጠላት ሆን ብሎ የሚለቀውን አሉባልታ በመቀባበል የጠላት ወኪል የሚሆኑ ወገኖችን መምከር ፣ መገሰፅ ያስፈልጋል፡፡

በአሸባሪው ህወሓት እየተፈበረኩ በማህበራዊ ሚዲያ የሚረጩ የውሸት መረጃዎችን ፣ በየአገልግሎት መስጫዎች የሚነዙ አሉባለታዎች ፣ ስለ ሠራዊታችን የግዳጅ ውሎ ሰው የሚቀባበለው ወሬ ለጠላት ግብዓት የሚሆኑና የወገንን እንቅስቃሴን የሚጎዱ ናቸው፡፡ ስለዚህ ወገኖች ሁሉ ከዚህ ቀጥሎ የተዘረዘሩ ጉዳዮችን በማህበራዊ ሚዲያና እርስ በርስ እንዳንቀባበል እና ሼር እንዳናደርግ እናሳስባለን፡፡

1.የመረጃ ምንጩ ያለታወቁ ቀልብ የሚስቡ መረጃዎችን ሼር ከመድረግ እንቆጠብ፤

2.የሠራዊታችን ከቦታ ቦታ እንቅስቃሴ ፣ የሚጓጓዙ የጦር መሳርያዎች አይነትና ብዛት ፣ የሎጂስቲክስ ድጋፍ እንቅስቃሴዎችን ፎቶ በማንሳት በማህበራዊ ሚዲያ አንለጥፍ ፡፡ የህን የሚፈፅም ከተመለከቱም ያስቆሙ፡፡ ፍቃደኛ ካልሆነ ለፀጥታ ሃይሎች ወዲያው ይጠቁሙ፡፡

3.በመንግስታችን በተወሰነው የተናጠል ተኩስ አቁም ወቅት የሚደረግ የጠላትን ትንኮሳ መከላከል ሥራ በማህበራዊ ሚዲያ አንለጥፍ፤

4.አንዳንድ ዩ-ቲዩበሮች ለሽርፍራፊ ሳንቲም ብላችሁ ሰበር ! ሰበር ! እያላችሁ ምንጩ ያለታወቀና ያለተረጋገጠ አሉባልታ በመንዛት የወገናችሁንና የሀገራችሁን ጥቅም አሳልፋችሁ ለጠላቶቻችን አትስጡ፤

5.ወቅታዊ ወታደራዊ እንቅስቃሴን በሚመለከት በታወቀ መንግስታዊ ወይም በሚመለከተው የመከላከያ ሃላፊ ወይም አዛዥ ያልተሰጠ መረጃ ከሆነ አንመን ፣ ሼርም አናድርግ፤

6.ሁሉም ሀገር ወዳድ ዜጋ በሰራዊታችን ግዳጅ አፈፃፀምና በህዝባችን ሞራልና ስነ-ልቦና የበላይነት ላይ ተፅዕኖ የሚፈጥሩና ጠላት ሆን ብሎ የሚለቃቸውን መረጃዎች ባለማሰራጨት እንተባበር፡፡

እናመሰግናለን

“FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት” ፌስ ቡክ ገጽ ፡፡

ውሸት 1 #
03/07/2021

ውሸት 1 #

Address


Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Adwa media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

  • Address
  • Alerts
  • Claim ownership or report listing
  • Want your business to be the top-listed Media Company?

Share