Tossa Press

Tossa Press Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Tossa Press, Media/News Company, .

ደሴ ከተማከአዲስ አበባ 401 ኪ/ሜ ከባሕር ዳር 481 ኪ/ሜ ርቀት ላይ የምትገኘው የደሴ ከተማ ካላት ወታደራዊ ጠቀሜታ በተጨማሪ ተስማሚ የአየር ፀባይ፣ ማራኪ የተፈጥሮ ውበትና ልምላሜ የታደ...
19/05/2023

ደሴ ከተማ

ከአዲስ አበባ 401 ኪ/ሜ ከባሕር ዳር 481 ኪ/ሜ ርቀት ላይ የምትገኘው የደሴ ከተማ ካላት ወታደራዊ ጠቀሜታ በተጨማሪ ተስማሚ የአየር ፀባይ፣ ማራኪ የተፈጥሮ ውበትና ልምላሜ የታደለች ሆና በመገኘቷ ለረጅም ዓመታት ለወሎ ባላባቶች መቀመጫ በመሆን ስታገለግል የቆየች ታሪካዊ ከተማ ናት፡፡

ውበትን ሁሉ የታደለችው የጥንቷ ላኮመልዛ የአሁኗ ደሴ አሁን ያላትን ቅርጽ በመያዝ በከተማነት የተቆረቆረችው ደግሞ በ1885ዓ.ም በወሎው ንጉሥ ሚካኤል (ፊት ሙሃመድ አሊ) ነው፡፡

ደሴ ከባህር ወለል በላይ በአማካኝ 2500 ሜትር ከፍታ ላይ የምትገኝ ስትሆን በስተምዕራብ ዙሪያዋን ማራኪው የጦሳ ተራራ ይከባታል፡፡ የጦሳ ተራራ የደሴ ከተማን ከቅርብ ርቀት ወደታች ለመመልከት እጅግ ተስማሚ ቦታ ነው፡፡ ቀደም ባሉ ዓመታት ከተማዋ የወሎ ጠቅላይ ግዛት ዋና ከተማ የነበረች ሲሆን አሁን ደግሞ የደቡብ ወሎ ዞን እና የደሴ ሪጅዮፖሊታንት ከተማ አስተዳደር መቀመጫ ናት።

ደሴ ከተማን ከስምንት አቅጣጫ ማለትም ከመንበረ ፀሐይ፣ ፊት በር ፣ አሳማው ሜዳ፣ ደንበልቄ፣ አራዳ፣ አይጠየፍ እና መድኃኒዓለም አካባቢ ያላት ውብ መልክ ይሄን ይመስላል፡፡

📷 Ashu Habesha

19/05/2023
10/04/2023

ደሴ ላይ ዛሬ በሚካሄደው ወከባ አንድም የደሴ ሰው አልተሳተፈም። ከእንትና ሰፈር መጥቶ ሱቅ በደረቱ የሚሸጠው ሁሉ ነው አሁን ክላሽ ይዞ ያወጣው

27/05/2022

ደሴ ከተማ ላይ በያመቱ ህዝብ ተሰብስቦ የሚመርቀው የጎዳና ላይ ሩጫን ብቻ ነው🙄🙄

15/03/2022

ሰላም ሰላም

28/01/2022

ያን ሁሉ የወሎ ህዝብ በአባይ በረሓ አላሳልፍም ብሎ ተኩስ የከፈተው የጎጄ ታጣቂ እናቶች አስጨንግፈው ህጻናት ሲሞቱ እየታዘበ እየተገረመ የነበረን የወሎ ህዝብ ከጎጃም ጋር አንድ ክልል ነህ ብሎ ሊደሰኩር ከቶ እንዴት ያስችለዋል ። ከአሮሞ ክልል በምን ለይተኸው ነው

Address


Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Tossa Press posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

  • Address
  • Alerts
  • Claim ownership or report listing
  • Want your business to be the top-listed Media Company?

Share