Goronmedia

Goronmedia Goron Media is an independent media that analyzes cultural, historical, social, economic and political issues of Irobs in particular and Tigray in general.

19/06/2024
12/06/2024
11/06/2024
05/06/2024
30/05/2024

This Friday May, 31, 2024 at 3pm EST, join us on X (Twitter) space to commemorate #ዕጡቓትሰንበት of , who defeated the brutal invading army on its first round invasion of Irob & remember those sacrificed defending their people & ancestral land. #ዕጡቓትሰንበት is a name given to those Irob civilians who were armed on the same day of invasion by Eritrean forces, along a few militia members, and defeated the invading Eritrean regular army in May 1998.

The X (Twitter) Space Link ⬇️

https://twitter.com/i/spaces/1MnxnMlzqqoJO

27/05/2024
12/05/2024
06/05/2024

Wishing everyone celebrating a joyful , we must always remember those who cannot celebrate like we are able to, those living under violent occupation, like those in parts of and other parts of . May those living in terror, starvation and chaos find ease and be free!

06/04/2024
05/04/2024

ኤርትራ 60 በመቶ የሚሆነው የኢሮብ ብሄረሰብ መሬት በቁጥጥር ስር ማዋሏ ተነገረ፡፡

በትግራይ ክልል የሚገኘው የኢሮብ ብሄረሰብ 60 በመቶ መሬት በኤርትራ ቁጥጥር ስር ተይዟል መባሉን ኢትዮ ኤፍ ኤም ሰምቷል፡፡
ይህንን ያለው ደግሞ ኢሮብ አኒና የሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅት ነው፡፡

የድርጅቱ የቦርድ አባል የሆኑት አቶ ተስፋይ አብዓላ ከጣብያችን ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳስታወቁት ከሆነ በወረዳው ካሉ ስድስት ቀበሌዎች ሁለቱ በከፊል ሁለቱ ሙሉ በሙሉ ወደ ኤርትራ መጠቅላሉን ተናግረዋል፡፡
የኤርትራ መንግስት መሬቱን መውሰዱም ብቻ ሳይሆን በብሄረሰቡ ተወላጆች ላይ መጠነ ሰፊ ጉዳቶችን እያደረሰ ይገኛል ብለዋል፡፡

በተለይም መንገዱን በመዝጋቱ የተነሳ ምንም ዓይነት እርዳታ ወደ አካባቢው እንዳይደርስ በማድረጉ ብሄረሰቡ ለከፍተኛ ሰብዓዊ መብት ቀውስ ውስጥ ይገኛል ሲሉ ተናግረዋል፡፡
ህዝቡ ምንም ዓይነት ማህበራዊ አገልግሎት እያገኘ አይደለም የሚሉት አቶ ተስፋይ ከዛ ባለፈም በግዴታ ኤርትራዊ ናችሁ እየተባሉ ነው ሲሉም ገልፀዋል፡፡

"አከባቢው ወደ ኤርትራ ተጠቃሏል ከዚህ ወዲህ ኤርትራዊ ናችሁ ልጆቻቹም አስገዳጅ ወታደራዊ አገልግሎት መላክ ይኖርባችሃል" እየተባሉ ማስገደድ መጀመራቸውንም አንስተዋል፡፡

የኤሮብ መሬት በየትኛውም ሁኔታ ውስጥ የኤርትራ አካል ሆኖ አያውቅም ይሁን እንጂ የኤርትራ መንግስት ድንበር ተሻግሮ መሬት መውረሩ የፌደራል መንግስት ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ ጉዳይ ነው ብለዋል፡፡

ከ2013 ዓ.ም ጦርነቱ ከተጀመረበት ግዜ አንስቶ ምንም ዓይነት ሰብዓዊ እርዳታ ያላገሳ ህዝብ በዚህ ሁኔታ ውስጥ መገኘቱ አሳዝኖናል ብለውናል፡፡

የኢትዮጵያ መንግስትም ተወሮ የሚገኘውን መሬት በማስለቀቅ ሀላፊነቱን ሊወጣ ይገባዋል ሲሉ ጥሪ አስተላልፈዋል፡፡

መጋቢት 26 ቀን 2016 ዓ.ም
ETHIO FM

04/04/2024

ኤርትራ 60 በመቶ የሚሆነው የኢሮብ ብሄረሰብ መሬት በቁጥጥር ስር ማዋሏ ተነገረ፡፡

በትግራይ ክልል የሚገኘው የኢሮብ ብሄረሰብ 60 በመቶ መሬት በኤርትራ ቁጥጥር ስር ተይዟል መባሉን ኢትዮ ኤፍ ኤም ሰምቷል፡፡

ይህንን ያለው ደግሞ ኢሮብ አኒና የሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅት ነው፡፡

የድርጅቱ የቦርድ አባል የሆኑት አቶ ተስፋይ ኣውዓላ ከጣብያችን ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳስታወቁት ከሆነ በወረዳው ካሉ ስድስት ቀበሌዎች

ሁለቱ በከፊል ሁለቱ ሙሉ በሙሉ ወደ ኤርትራ መጠቅላሉን ተናግረዋል
የኤርትራ መንግስት መሬቱን መውሰዱም ብቻ ሳይሆን በብሄረሰቡ ተወላጆች ላይ መጠነ ሰፊ ጉዳቶችን እያደረሰ ይገኛል ብለዋል፡፡

በተለይም መንገዱን በመዝጋቱ የተነሳ ምንም ዓይነት እርዳታ ወደ አካባቢው እንዳይደርስ በማድረጉ ብሄረሰቡ ለከፍተኛ ሰብዓዊ መብት ቀውስ ውስጥ ይገኛል ሲሉ ተናግረዋል፡፡

ህዝቡ ምንም ዓይነት ማህበራዊ አገልግሎት እያገኘ አይደለም የሚሉት አቶ ተስፋይ ኣውዓላ ከዛ ባለፈም በግዴታ ኤርትራዊ ናችሁ እየተባሉ ነው ሲሉም ገልፀዋል፡፡

"አከባቢው ወደ ኤርትራ ተጠቃሏል ከዚህ ወዲህ ኤርትራዊ ናችሁ ልጆቻቹም አስገዳጅ ወታደራዊ አገልግሎት መላክ ይኖርባችሃል" እየተባሉ ማስገደድ መጀመራቸውንም አንስተዋል፡፡

የኤሮብ መሬት በየትኛውም ሁኔታ ውስጥ የኤርትራ አካል ሆኖ አያውቅም ይሁን እንጂ የኤርትራ መንግስት ድንበር ተሻግሮ መሬት መውረሩ የፌደራል መንግስት ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ ጉዳይ ነው ብለዋል፡፡

ከ2013 ዓ.ም ጦርነቱ ከተጀመረበት ግዜ አንስቶ ምንም ዓይነት ሰብዓዊ እርዳታ ያላገሳ ህዝብ በዚህ ሁኔታ ውስጥ መገኘቱ አሳዝኖናል ብለውናል፡፡

የኢትዮጵያ መንግስትም ተወሮ የሚገኘውን መሬት በማስለቀቅ ሀላፊነቱን ሊወጣ ይገባዋል ሲሉ ጥሪ አስተላልፈዋል፡፡

በአቤል ደጀኔ

መጋቢት 26 ቀን 2016 ዓ.ም

24/03/2024

We would like to have a consultative meeting with our community members worldwide on Saturday, March 30, 2024 RE: the current dire situation of the & .
Save the date and time!The meeting link will be shared through our community platforms.

05/06/2023
05/06/2023

ፀገም ኣባይቲ ሕብረተሰብ ንምፍታሕ ዘኽእል ፕሮጀኽት ህንፀት ሪልስቴት ብምትሕብባር ሱር ኮንስትራክሽንን ባንኪ ወጋገንን ከምዝስራሕ ተገሊፁ።

እዞም ትካላት ኣብ ከተማ መቐለ ኣብ ውሽጢ ሓደ ሚሊዮን ሄክታር ዝዓርፍ ሪልስቴት ንልዕሊ ሓምሳ ሽሕ ሰባት ተረባሕቲ ዝገብር ህንፀት ኣባይቲ ንምስራሕ እዮም ተስማዕሚዖም ።

ካብ 11 ክሳብ 17 ደብሪ ዘለዎም ልዕሊ ሓደ ሚኢቲ ህንፃታት ዘካትት እቲ ሪልስቴት ብናይ ውሽጢ ዓዲ እታወታት ከምዝህነፅን ሰፊሕ ዕድል ስራሕ ዝፈጥርን ዕቤት ከተማ ዘቀላጥፍን ከምኡ እዉን ኣብ ቁጠባ ትግራይ ዑዙዝ ግደ ከምዝህልዎ ተመልኺቱ ኣሎ።

#ሊድያ ማርቆስ
Dimtsi Weyane

29/05/2023

IDPs in Tigray protest against suspended aid, delay in their return home (Photo: Haftom Weldegebriel/Dimtsi Woyane) By Mihret G Kristos Addis Abeba - Authorities in the Tigray region are reporting a rising number of deaths as they promise to work hard to finalize an […]

21/05/2023

“In reality, Eritrea is at the point of almost completely erasing/exterminating the in the areas of Irob district it has been violently occupying since Nov 2020 in total siege. No one knows more than Eritrea [except the & the at large] that the Irob have…”

Address


Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Goronmedia posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Goronmedia:

Videos

Shortcuts

  • Address
  • Alerts
  • Contact The Business
  • Videos
  • Claim ownership or report listing
  • Want your business to be the top-listed Media Company?

Share