23/04/2024
Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Last Day Awakening Church, Media, .
በሽተኞችን ሁሉ ወደ እርሱ አመጡአቸው፤ እርሱም በእያንዳቸው ላይ እጁን ጭኖ ፈወሳቸው።” — ሉቃስ 4፥40
“ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዛሬ እስከ ለዘላለምም ያው ነው።”
— ዕብራውያን 13፥8
♥️ከሚያዝያ 16_20
♥️አድራሻ ADAMA 11 ቀበሌ hani ኬክ ቤት ፊትለፊት
♥️የፍጻሜው ቀን መነቃቃት ዓለም አቀፍ ቤተክርታያን
❤️ዝቅ ከሚያደርግህ ነገር ሁሉ በላይ ከፍ የሚያደርግ የወንጌል ኃይል እየተገለጠ ነው::
:ጀምሮ እንዲሁም ነገ እሁድ ሙሉ
************************************************
#እግዚአብሔር #ያረጀውን በክብር ያልተሞላውን ወስዶ እጅግ በሚበልጡ ነገሮች ይተካዋል ።
************************
“በናስ ፋንታ ወርቅን፥ በብረትም ፋንታ ብርን፥ በእንጨትም ፋንታ ናስን፥ በድንጋይም ፋንታ ብረትን አመጣለሁ።
— ኢሳይያስ 60፥17
“በወንጌል አላፍርምና፤ አስቀድሞ ለአይሁዳዊ ደግሞም ለግሪክ ሰው፥ ለሚያምኑ ሁሉ የእግዚአብሔር ኃይል ለማዳን ነውና።”— ሮሜ 1፥16
❤️ኢየሱስ የመጣው ኃጢያተኞች የእግዚአብሔር ፅድቅ እንዲሆኑ ለማድረግ፣ሰይጣንን ኃይሉን በመስቀል ላይ ለማራቆት ፣ዝቅ ከሚያደርገን ነገር ሁሉ በላይ ከፍ ሊያደርገን ፣የተሰበረ ልብን ሊጠግን፣ደካሞችን ሊያበረታ፣ የተገለጠ ወንጌል ነው።
❤️በሌላ አነጋገር አሁን እግዚአብሔር ያለ ወንጌል ማንንም ማዳን አይችልም ።መዳንም አይቻልም።
የአግዚአብሔር ኃይሉ በቀድሞ ወራት እና በጥንቱ ዘመን በነበረው ትውልድ ረአብን የቆራረጠው ዘንዶውን የወጋው የዳነውን ህዝብ ያሻገረው ያ ብርቱ ክንድ አሁን በወንጌል ተጠቅልሎ ነው የሚሰራው ።ስለዚህ በዚህ ወንጌል ካመንክ ብቻ ነው ይሄ ኃይል የሚሰራው።
❤ኢሳያስ ደሞ በምእራፍ 53 :1 እዲህ ብሏል “የሰማነውን ነገር ማን አምኖአል? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገልጦአል?”አሁን በወንጌል በማመን ወደሚገኝ የእግዚአብሔር ትልልቅ በረከቶች መምጣት ይሁንልህ።።።
❤️❤️❤️ከተውዳጅ ዘማርያን ጋር ጌታን እናመልካለን።
❤️❤️❤️በዕለቱ ለህሙማን ይፀለያል።
❤️❤️❤️በክፉ መናፍስት ለሚሰቃዩ ለታሰሩ ይፀለያል።
❤️❤️❤️ትልልቅ የስራ በሮች እንዲከፈቱ ፀለያል።
ወዳጅ ዘመድ ጉአደኛዎን በመጋበዝ መተው አብረን ፀጋ እንካፈል ።
ይህን ጸሎት 🙏 አትዝለሉት።🔥🔥🔥
#ዛሬ በመንፈሳዊ የሟርተኞች ቃል ጊዜ ሳይቀድም እንድታገባ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እንድትወልድ " እጸልያለሁ 🔥🔥🔥 ህይወትህን የሚከታተል የሞት የጭንገፋ መንፈስ ሁሉ በኃያሉ ጌታ በኢየሱስ ስም ወደ ላኪው እንዲመለሱ እንዲፈርሱ አዝዣቸዋለሁ:: 🔥🔥🔥 🔥🔥🔥🔥🔥🔥በሕይወታቹ
ያሉ የዘር እርግማን እና የድህነት ዛፎች ሁሉ የእግዚአብሔር መጥረብያ በሆነው በኃያሉ ጌታ በኢየሱስ ስም ከህይወታችሁ ቆረጣቸው🔥🔥🔥🔥🔥 ::🙏🙏🙏🙏
“አሁንስ ምሳር (መጥረብያ)ደግሞ በዛፎች ሥር ተቀምጦአል፤ እንግዲህ መልካም ፍሬ የማያደርግ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል ወደ እሳትም ይጣላል።”
— ሉቃስ 3፥9
ወደኃላ ጎትቶ የሚይዝ የአጋንንት መንፈስ ሁሉ እና እጣ ፈንታህን ፣ ሥራህን ፣ ትዳርህን ፣ ጤናህን ፣ ልጆችህን እና እድገታችሁን የሚያደናቅፍ አሁኑኑ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም በመንፈስ ቅዱስ እሳት እንዲቃጠሉ አዝዣቸዋለሁ 🙏 🔥🔥🔥🔥🔥🔥 🔥
“እነሆ፥ እባቡንና ጊንጡን ትረግጡ ዘንድ፥ በጠላትም ኃይል ሁሉ ላይ ሥልጣን ሰጥቻችኋለሁ፥ የሚጐዳችሁም ምንም የለም።” — ሉቃስ 10፥19
አድራሻ ዙቃል ራሄል ፋርማሲ ጀርባ
ማክሰኞ ከ9ሰዓት_1:00 አርብ ከ 9 ሰዓት -1:00ሰዓት
እሁድ ከጠዋቱ 2 ሰዓት ጀምሮ ባሉን መደበኛ የአገልግሎት ሰዓት መተው ይካፈሉ
ሚዛን አማን ተዘጋጁ .... ነገሩ ሊገለበጥ ነው !!!
።
“በልዑል መጠጊያ የሚኖር ሁሉን በሚችል አምላክ ጥላ ውስጥ ያድራል።”
— መዝሙር 91፥1
የዛሬው ጸሎቴ፡-
በእናንተ የዛሬው ውሎ፣ ንግዳችሁን ትዳራቹን: ስራቹን ፣ጤናቹ,
እጮኝነት, ፋይናንሳችሁን ፣ አገልግሎታቹን ፣ ቤተሰብዎቻችሁን የሚዋጋውን የአጋንንት መንፈስ ሁሉ፣ አስሬአለሁ። አሁን በውሎዋቹ የማይካድ እና ፍሬያማ የድል ሕይወት እንዲኖራችሁ አሁን በኃያሉ ጌታ በኢየሱስ ስም ትንቢት ተናግሬአለሁ። አሜን ::
“በልዑል መጠጊያ የሚኖር ሁሉን በሚችል አምላክ ጥላ ውስጥ ያድራል።”— መዝሙር 91፥1
“ኢየሱስ ግን እጁን ይዞ አስነሣው ቆመም።”
— ማርቆስ 9፥27
የእግዚአብሔር እጅ ለሚያምን ሁሉ ይዘረጋል መተው የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ
Last Day Awakening International Church
::
“የቀዘቀዘ ውኃ ለተጠማች ነፍስ ደስ እንደሚያሰኝ፥ ከሩቅ አገር የመጣ መልካም ምስራች እንዲሁ ነው።”
— ምሳሌ 25፥25
የሄደው ነገር ወደ እጃችሁ የሚመለስበት ቀን ይሁን::
አሁን በእግዚአብሔር ኃይል እየቸኮለ እየተ ጣደፈ ይምጣ::
#አላግባብ የተጫነባችሁ ቀንበር ሁሉ በእግዚአብሔር ኃይል ይሰበራል::
#ከመስማት #መሰማት ይበልጣል::
ይጠራኛል እመልስለትማለሁ፥ በመከራውም ጊዜ ከእርሱ ጋራ እሆናለሁ፤ አድነዋለሁ አከብረውማለሁ።”
✍️መሰማት የማይብራራ የእግዚአብሔርን ሞገስ ማግኘት ነው:: የእምነት አባታችን አብርሃም በእግዚአብሔር ፊት ቆሞ የሚናገረውን ተቀባይነት የሚኖረው የመሰማት ሞገስ ካገኘ ብቻ እንደሆነ ለማረጋገጥ እንዲህ አለ “አቤቱ፥ በፊትህስ ሞገስ አግኝቼ እንደ ሆነ ባሪያህን አትለፈኝ ብዬ እለምናለሁ፤”
— ዘፍጥረት 18፥3
✍️እንዲሁም በእያሱ መፅሐፍ “እግዚአብሔር ለእስራኤል ይዋጋ ነበርና እግዚአብሔር የሰውን ቃል የሰማበት እንደዚያ ያለ ቀን ከዚያም በፊት ከዚያም በኋላ አልነበረም።”
— ኢያሱ 10፥14
#በእግዚአብሔር የመሰማት ሞገስ የሚመጣው የእግዚአብሔርን ልብ ያማከል በምኞት እና በስሜት ተነሳሺነት ያልሆነ በንፁ ልብ የሚፀለይ ፀሎት ነው::
መዝሙር 19 ¹³ የድፍረት ኃጢአት እንዳይገዛኝ ባሪያህን ጠብቅ፤ የዚያን ጊዜ ፍጹም እሆናለሁ፥ ከታላቁም ኃጢአት እነጻለሁ።
¹⁴ አቤቱ፥ ረድኤቴ መድኃኒቴም፥ የአፌ ቃልና የልቤ አሳብ በፊትህ ያማረ ይሁን።
“ጌታ ግን መንፈስ ነው፤ የጌታም መንፈስ ባለበት በዚያ አርነት አለ።” — 2ኛ ቆሮ 3፥17
✍️በሕይወት ውስጥ ያሉ አብዛኞቹ ምድራዊ የስኬት ታሪኮች በኔቶርክ ከሰዎች ጋር ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆነ ቁሳዊ ግንኙነት አለው::
✍️ከቁሳዊ ግንኙነት ባሻገር መለኮታዊ ግንኙነት አለ::
ያለ መለኮታዊ ግንኙነት ሕይወት ፍሬ አልባ ባዶ ነች::ያለ መለኮታዊ ግንኙነት የምናወራው እልፍ ቃል ኃይል አልባ ነው ::
✍️በመጨረሻም ያለ መለኮታዊ ግንኙነት ሁሉም ነገር ይወድቃል ይጠፋልም::
በዩሐንስ ወንጌል (15:1-8)ኢየሱስ በወይን ግንዱ እና ቅርንጫፉ መካከል ስላለው መለኮታዊ ግንኙነት ሲናገር
✍️በመለኮታዊ ግንኙነት ፍሬ የማያፈራ ቅርንጫፍ ይወድቃል
✍️ያለ መለኮታዊ ግንኙነት ሕይወት የማይቻል ከባድ ነው
(15-4) በእኔ ባትኖሩ አትችሉም ብሏል ::
✍️ያለ መለኮታዊ ግንኙነት የማደርግ እና የመቻል ኃይል የለም
(15-5) ያለ እኔ ምንም ልታደርጉ አትችሉም ብሏል ::
✍️በመጨረሻም ደቀመዝሙርነት እና እግዚአብሔርን የሚያከብር የሞገስ የጥበብ የማስተዋል የኃይል የእውቅት የፍሬያማነት ሕይወት የሚመጣው በመለኮታዊ የእምነት እና የፍቅር ትስስር ማደግ ስንጀምር ነው :: :: ::
✍️በመፅሐፍ ቅዱስ በመለኮታዊ ግንኙነት ያደጉ እና ትላልቅ የእግዚአብሔርን ሥራ ሰርተው ያለፉ ሰዎች በማለዳ የሚነቁ
ከእግዚአብሔር ጋር የሚገናኙ ሰዎች እንደሆኑ ይናገራል
✍️ ፍፃሜን ከሚያበላሽ አደገኛ ነገር አንዱ በማለዳ ያለ እንቅልፍ ነው:: እንቅልፍ ያታክታል:: ስለ መታከት መፅሐፍ
“አንተ ታካች፥ እስከ መቼ ትተኛለህ? ከእንቅልፍህስ መቼ ትነሣለህ?” — ምሳሌ 6፥9
ትጉ ሰው እንቅልፉን መስዋዕት ያደርጋል በማለዳ ይነሳል:: የሕይወታችን እና የአገልግሎታችን ሞደል የሆነውን ኢየሱስን ብንመለከት “ማለዳም ተነሥቶ ገና ሌሊት ሳለ ወጣ ወደ ምድረ በዳም ሄዶ በዚያ ጸለየ።” — ማርቆስ 1፥35
የእምነት አባት የሆነውን አብርሃምን ብንመለከት “አብርሃምም በእግዚአብሔር ፊት ቆሞ ወደ ነበረበት ስፍራ ለመሄድ ማልዶ ተነሣ፤” — ዘፍጥረት 19፥27
ነቢዩ ኢሳያስ ደሞ በእግዚአብሔር ፊት ቆሞ ለመማር ማለዳ ይነቃ እንደነበር “የደከመውን በቃል እንዴት እንደምደግፍ አውቅ ዘንድ ጌታ እግዚአብሔር የተማሩትን ምላስ ሰጥቶኛል፤ ማለዳ ማለዳ ያነቃኛል፥ እንደ ተማሪዎችም ትሰማ ዘንድ ጆሮዬን ያነቃቃል።”ኢሳይያስ 50፥4
ነብዩን ሙሴን እግዚአብሔር መገናኘት ሲፈልግ የሚጠራው በማለዳ ነበር “ነገም የተዘጋጀህ ሁን፥ በማለዳም ወደ ሲና ተራራ ወጥተህ በዚያ በተራራው ራስ ላይ በፊቴ ቁም።”
— ዘጸአት 34፥2
ማለዳችን ለእግዛብሔር የተቀደሰ ይሁን ::
በዛሬው ቀን በመስዋዕት ኃይሉን የሚያድስ የዘር መርገም የትኛውም ስፍራ ላይ ቆሞ መስዋዕት በመቀበል በሕይወትህ አንተን ለማዘገየት; ለማጨንገፍ ;ለማበሳጨት ;ለማዋረድ
የስራ በርህን ለመዝጋት; የትዳር በርህን ለመዝጋት; የስራ እድገትህን ሊከለክል; የፍርድ ሂደትህን ሊያጉትት; ወደ ጋብቻ ሂደት ላይ ያለ እጮኝነትን ሊያረክስ; ከጅርባህ ያለውን ክፉ እርግማን በኃያሉ ጌታ ኢየሱስ ስም ኃይሉን መትቻለው በመስዋዕት የታደሰ ጉልበትን ሰብሬላው
በገንዘብም ሆነ በትዳር መጓተት እና በብስጭት እየተሰቃየ ላለ ሰው በኢየሱስ ስም ትንቢት እናገራለሁ መዘግየት የእናንተ ድርሻ አይደለም መከራ ብስጭት፣ ስቃይ፣ የገንዘብ እጦት፣ የሥራ እጦት፣ የልጅ እጦት፣ የቤት እጦት፣ ዛሬ በኃያሉ በጌታ እየሱስ ስም ከሕይወትህ ወደ ውጭ አስወግጄዋለሁ።
በመለኮታዊ ግንጉኘት ማደግ ስትጀምር ፀሎትህ ይቀየራል ፀሎትህ ከሌሎች እኩል ለመሆን እግዚአብሔር እንዲህ አደረገልኝ ብሎ ሌሎችን ማበሳጫ ሌሎችን መፎካከርያ ሳይሆን እንደ #ሃና የእግዚአብሔርን ልብ ያማከለ ቃልኪዳናዊ ፀሎት ይሆናል::
“እርስዋም፦ አቤቱ፥ የሠራዊት ጌታ ሆይ፥ የባሪያህን መዋረድ ተመልክተህ ብታስበኝ፥ እኔንም ባትረሳ፥ ለባሪያህም ወንድ ልጅ ብትሰጥ፥ ዕድሜውን ሁሉ ለእግዚአብሔር እሰጠዋለሁ፥ ምላጭም በራሱ ላይ አይደርስም ብላ ስእለት ተሳለች።”
— 1ኛ ሳሙኤል 1፥11
በመለኮታዊ ግንኙነት ለማደግ ስትፀልይ እግዚአብሔር በሕይወት ያቀደውን በሙላት እንድትፈፅም እና በሕይወትህ ውስጥ ሊረዱህ እና (ሊ-ረዱህ)ከሚችሉ ትክክለኛ ሰዎች ጋር ትገናኛለህ:: በኢየሱስ ስም አሁን ከእናንተ ትክክለኛ ሰው ጋር መገናኘት ይሁንላችሁ
“ቦዔዝም ሩትን ወሰደ፥ ሚስትም ሆነችው፤ ደረሰባትም፥ እግዚአብሔርም ፅንስ ሰጣት፥ ወንድ ልጅም ወለደች።”
— ሩት 4፥13
#ህዳር በመለኮታዊ ግንኙነቶች የማደግ ወር እና ለመለኮታዊ
ግንጉኙነቶች ኃይልን በኢየሱስ ስም የመቀበል የሰላሳ ቀን ፆም ፀሎት
LAST DAY AWAKENING INTERNATIONAL CHURCH
“የእግዚአብሔርም እጅ በኤልያስ ላይ ነበረች፤ ወገቡንም አሸንፍጦ ወደ ኢይዝራኤል እስኪገባ ድረስ በአክዓብ ፊት ይሮጥ ነበር።” 1ኛ ነገሥት 18፥46
ይሁንላችሁ
የማይበገር ኃይል ያለው ኢየሱስ 🥰🥰🥰🙏🙏🙏
“በዚችም ዓለት ላይ ቤተ ክርስቲያኔን እሠራለሁ፥ የገሃነም ደጆችም አይችሉአትም።”— ማቴዎስ 16፥18
አምስት ዓመት የረዳንን የጠላትን ቀስት ሰብሮ ያሻገረንን ህመማችንን የፈወሰንን እንባን ከአይናቺን ያበሰልንን የፈረሰውን አድሶ የተሰበረውን ልብ ጠግኖ ከእኛ ከባርያዎቹ ጋር በማይበገር ኃይሉ የቆመውን ጌታ ኢየሱስን በእነዚህ ሰባት ቀኖች እንደዚህ አመስግነው ወንጌል ይቀጥላል የገሃነም ደጆች ግን በእሳት ይቃጠላሉ የክብሩም ጌታ በክብር ይገለጣል ልጅቹንም ይሰበስባል::
እግዚአብሔር ፥ ሥራውም የተከናወነለት ሰው ሆነ፤ ጠላቶቹም እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር እንዳለ፥ እርሱ የሚሠራውንም ሁሉ እግዚአብሔር በእጁ እንዲያከናውንለት አዩ::እግዚአብሔርም የህዝቡን ቤት ባረከ ጠላቶቻቸውንም በሰለሞን አሳደደ ሁለት እጥፍ ቅባትም ሆነላቸው ::
አምስተኛ ዓመት በደማቅ ክብር ከጎዳን ልጆች ጋር ጌታን እያመስገን ነው በላያችን የሚወረወረውን ቀስት እየሰበረ እዚህ ያደረሰን ለነገም የምናምነው እግዚአብሔር ይመሰገን ❤️❤️❤️❤️❤️🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
Be the first to know and let us send you an email when Last Day Awakening Church posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.
በሽተኞችን ሁሉ ወደ እርሱ አመጡአቸው፤ እርሱም በእያንዳቸው ላይ እጁን ጭኖ ፈወሳቸው።” — ሉቃስ 4፥40 #adama_ተአምራቱ_ቀጥሏል_“ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዛሬ እስከ ለዘላለምም ያው ነው።” — ዕብራውያን 13፥8
አምስተኛ ዓመት በደማቅ ክብር ከጎዳን ልጆች ጋር ጌታን እያመስገን ነው በላያችን የሚወረወረውን ቀስት እየሰበረ እዚህ ያደረሰን ለነገም የምናምነው እግዚአብሔር ይመሰገን ❤️❤️❤️❤️❤️🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
የችግራችሁ ጊዜ የቅርብ እረዳታችሁ የሆነው ኢየሱስ ፈጥኖ ይድረስላችሁ ሉቃስ 5 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁵ ስምዖንም መልሶ፦ አቤቱ፥ ሌሊቱን ሁሉ አድረን ስንደክም ምንም አልያዝንም፤ ነገር ግን በቃልህ መረቦቹን እጥላለሁ አለው። ⁶ ይህንም ባደረጉ ጊዜ እጅግ ብዙ ዓሣ ያዙ፤ መረቦቻቸውም ተቀደዱ።
ለብዙ ዘመን የእግዚአብሔርን ክብር ለተራቡ አሁን በእነዚህ ላይ ኃይለኛ እሳት ይነዳል ይለኛል ጌታ:: ፍጻሜውን የሚያፋጥኑ ሰይፍ በወገባቸው የታጠቁ የአፋቸው ቃል እሳት የሆነ ኢየሱስ ሲሉ ወድያው መንፈስን የሚገልጡ ሃያልን ይነሳሉ:: “አንተ ግን ያው አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም።”— መዝሙር 102፥27
አዳማ (ናዝሬት) የፍፃሜው ቀን መነቃቃት የቤተክርስቲያን ተከላና የአገባባብና አቀባበል ፕሮግራም ማቴዎስ 16 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁸ እኔም እልሃለሁ፥ አንተ ጴጥሮስ ነህ፥ በዚችም ዓለት ላይ ቤተ ክርስቲያኔን እሠራለሁ፥ የገሃነም ደጆችም አይችሉአትም። ¹⁹ የመንግሥተ ሰማያትንም መክፈቻዎች እሰጥሃለሁ፤ በምድር የምታስረው ሁሉ በሰማያት የታሰረ ይሆናል፥ በምድርም የምትፈታው ሁሉ በሰማያት የተፈታ ይሆናል።
#የትንቢት_ኃይል_መለኮታዊ_አቅጣጫ_ያሳያል_መንገድ_ያቀናል:: #የፍፃሜው_ቀን_መነቃቃት_ቤተክርስትያን #አድራሻ_ቢሾፍቱ_01_ቀበሌ_መከላከያ_ፊትለፊት #የፕሮግራም_ቀኖች_ዘውትር_አርብ_ከ10_ሰዓት_የፀሎት #ቅዳሜ_ከ10_ሰዓት_ለህሙማን_በተለያዩ_ጥያቄ_ውስጥ #ላሉ_የፀሎት_ጊዜ #አሁድ_ከማለዳው_3_ሰዓት_ጀምሮ_ልዩ_የትንብታዊ_መገለጥ_እና_የታምራት_የአምልኮ_የቃል_የምክር_አገሎግሎት ለበለጠ መረጃ 0983707489 አገልግሎታችን ለመደገፍ እና የወንጌል ልብ ላላችሁ ዘር ለመዝራት በ 1000284424852 ንግድ ባንክ ሰሎሞን ማሞ አብራችሁን ቁሙ
Want your business to be the top-listed Media Company?