አርቲስት ቴዲ ዮ ከእስር ቤት ተፈቷል!
🎥ቪዲዮ:- የሂፕ ሆፕ ሙዚቃ አቀንቃኙ አርቲስት ቴዲ ዮ ከእስር መፈታቱን በተመለከተ ያስተላለፈው መልእክት!!
* የሸገር ልጆች
* መላው ኢትዮጵያውያን
ድምፅ የሆናችሁኝ በሙሉ አመስግናለው ለቤቴ በቅቻለው ብሏል::
ድምፃዊ ቲዲ ዮ (ቴዎድሮስ አሰፋ) ከሁለት ቀናት በፊት "ወንበርሽ" ሲል የለቀቀው ነጠላ ዜማ ጥሩ ተመልካችን ማግኘት የቻለ ሲሆን ሙዚቃ ቪዲዮውን ከለቀቀ ከ2 ቀናት በኋላ በትናንትናው ዕለት ታህሳስ 21 ቀን 2015 ዓ.ም አመሻሽ 12:00 አካባቢ ገርጅ ከሚገኘው መኖሪያ ቤቱ ፖሊሶች ወደሶስተኛ ፖሊስ ጣቢያ መውሰዳቸው ይታወሳል። ድምፃዊው በዛሬው እለት ከእስር መፈታቱን አስታውቋል።
T.me/ethio_mereja
@ethio_mereja
#ግብፅ : ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድን ፕሬዝደንት አልሲሲ እና የተመድ ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ሲቀበሏቸው!!
🎥ቪዲዮ:- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለትግራይ ህዝብ ያስተላለፉት መልዕክት!
🎥ቪዲዮ:- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለትግራይ ህዝብ ያስተላለፉት መልዕክት!
“የተከበርከው የትግራይ ህዝብ እኛ ልባችንን ከፍተን ሰላምን ለማምጣት ዝግጁ ነን፤ ይህንን የገባነውን ቃል ለመጠበቅ ከሌሎች ወንድሞች እና እህቶች ጋር በመሆን የበኩልህን እንድትወጣ አደራ እላለሁ"
"መከፈል የማይገባው ነገር ተከፍሏል፤ብዙ ደም ፈሷል፤ንብረት ወድሟል፤ ኢትዮጵያን ትንሹም ትልቁም ሚዲያ አሳንሰዋታል ይህም ይብቃ!!"
ተንኮል፣ ክፋት፣ ሸፍጥ እዚህ ላይ እንዲያበቃ... ጥቂቶች እየሸረቡ ኢትዮጵያን ጦርነት ውስጥ እንዳስገቡ የትግራይ ህዝብም ኢትዮጵያዊ ሚናውን እንዲወጣም ጥሪ አቅርበዋል።
መረጃው ለሌሎች እንዲደርስ ሼር ያድርጉ!
T.me/ethio_mereja
ድሮን ተመቶ ሲወድቅ "ዩክሬን " #Police #russia #ukraine
Video credit - Alain
"በሰሜን ኢትዮጵያ ያለው ነገር ይቋጫል… ኢትዮጵያ ሰላም ትሆናለች" - ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ
ከአደጋው በኋላ መኪናው ያልቆመው ለምን ይሆን?
🎥ቪዲዮ:- ሳሙኤል ዘካሪያስ የሰራው ETR S_400 የተሰኘ ሮኬት የተሳካ ሙከራ አድርጓል።
ለሙከራ የተተኮሰችው ETR S_400 ሮኬት
* ክብደቷ 3kg ሲሆን
* ርቀት 1km ሸፍናለች
* መሬት ላይ ስታርፍም የፍንዳታው ፍንጥርጣሪ 6-9 ቦታዎችን ሸፍናለች::
የፈጠራ ባለቤቱ ወጣት ሳሙኤል ከዚህ ሮኬት በተጨማሪ እስከ 10 ኪሎሜትር መጓዝ የሚችል ሮኬት ሠርቶ ጨርሶ ለሙከራ ቦታው መረጣና ከኢንሳ ፍቃድ በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኝ ተናግሯል።
ወጣት ሳሙኤል ይህንን የፈጠራ ስራ ለመስራት ከመንግስትም ሆነ ከህዝቡ ድጋፍ ሊደረግለት ይገባል። ለእንደዚህ አይነት ባለ ብሩህ የፈጠራ ውጤት ባለቤቶች ልዩ የሆነ ትኩረት መሰጠት አለበት።
መደገፍ የምፈልጉ ቪዲዮው ላይ አድራሻውን አስቀምጧል።
ሼር በማድረግም መደገፍ ትችላላችሁ።
በርታ👏👏👏🇪🇹🇪🇹
T.me/ethio_mereja
@ethio_mereja
እናት❤😍
"ኢትዮጵያ ኖሯት አላስተማረችንም ሃገራችን ኖሯት አላስተማረችንም እየተሸከሙ ያስተማሩ እናቶች ነው ያሉን እየታገሉ ያስተማሩ እናቶች ነው ያሉን ዛሬ እንዲህ አምሮብን ዛሬ አጊጠን ዛሬ ለብሰን ስንታይ ብርቱዎች ሆነን ሳይሆን ብርቱ የሆኑ እናቶች ስላሉን ነው! "
ሰበር ዜና!!
የታላቁ ህዳሴ ግድብ ሦስተኛው ሙሊት ተጀምሯል።
የህዳሴ ግድቡ ሦስተኛ ሙሊት መፈፀም ተጀምሯል። ኢትዮጵያ በጉባ ሸለቆ ላይ እየገነባች ያለፍ የአፍሪካ ትልቁ የኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጫ ግድብ ሦስተኛውን የውሃ ሀይሉን መቋጠር ጀምሯል።
(Video Credit - #ANN)
T.me/ethio_mereja
🎥ቪዲዮ ፣ ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አጀንዳ እንዲያዝላቸው ሲጠይቁ!
በዛሬው እለት የአብን ተወካዮች “በአማራዎች ላይ እየተፈፀመ ያለው ጥቃት” የምክር ቤቱ አጀንዳ ሆኖ እንዲያዝላቸው ለፓርላማው ጥያቄ ቢያቀርቡም ፣ የምክር ቤቱ አፈጉባኤ በመከልከላቸው ፓርላማውን ረግጠው ወጥተዋል።
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ አባላት በምክር ቤቱ የዛሬ አጀንዳ ላይ ከመወያየታቸው አስቀድሞ “በወለጋ እና በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች በሚኖሩ አማራዎች ላይ እየተፈፀመ ያለውን ጅምላ ግድያ፣ የዘር ማጽዳትና ፍጅት ምክር ቤቱ ቀዳሚ አጀንዳው አድርጎ እንዲወያይበት” የሚል ጥያቄ ቢያቀርቡም በምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ሳይፈቀድላቸው ቀርቷል። በመሆኑም የምክር ቤቱ አባላት የሆኑት የአብን ተወካዮች ስብሰባውን አቋርጠው ለመውጣት መገደዳቸውን የአብን ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል የሆኑት ደሳለኝ ጫኔ (ዶ/ር) ገልፀዋል።
T.me/ethio_mereja
በአንድ ተማሪ ላይ የድብደባ ወንጀል የፈፀሙ የፖሊስ አባላትን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ!
ጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 7 ሰሜን ማዘጋጃ ጋበር ሆቴል በሚባል አካባቢ ሰኔ 8 ቀን 2014 ዓ/ም ከቀኑ 5 ሰዓት ላይ በክፍል ውስጥ ርንቺት ተኩሶ ከት/ቤት ውስጥ አምልጦ የሄደ አንድ ተማሪን አራት የፖሊስ አባላት ተከታትለው በመያዝ የድብደባ ወንጀል ፈጽመውበታል፡፡
ህገ- ወጥ ድርጊቱ በማህበራዊ ሚዲያ ከተለቀቀ በኋላ ፖሊስ ባደረገው ማጣራት ድል በር 2ኛ ደረጃ በሚባል ት/ቤት የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ነው በሚል ፕሮግራም ላይ በክፍል ውስጥ በተደረገ ዝግጅት አንድ ተማሪ ርችት እንደተኮሰ እና በት/ት ቤት ውስጥ ርችት መተኮሱ ሌሎች ተማሪዎችን እንደረበሻቸው ለፖሊስ መረጃ ይደርሰዋል፡፡
በእለቱ ድርጊቱን ፈፅሟል የተባለው ተማሪ ከት/ቤቱ ቅጥር ግቢ እንደወጣ የተነገራቸው 4 የጉለሌ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ አባላት ክትትል በማድረግ ሰሜን ማዘጋጃ ጋበር የሚባል ሆቴል አካባቢ ተማሪውን ይዘውት ተገቢ ያልሆነ ድብደባ ፈፅመውበታል፡፡
የአ/አበባ ፖሊስ እንዳስታወቀው ፖሊስ መረጃው ካደርሰው በኋላ ተጠርጣሪ የፖሊስ አባላቱን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ ይገኛል፡፡
በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ የህግ አስከባሪነት መነሻው ህግን ማክበር መሆኑን ያስታወቀው ፖሊስ የዜጎችን ህጋዊ መብት በሚፃረሩ የፖሊስ አባላት
ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌና ሣምራዊት ደመቀ ❤😍😍
መልካም ጋብቻ
እረኛዬ(Eregnaye) ምእራፍ አራት በቅርብ ቀን ይጀምራል።❤
#Eregnaye #Ethiopia #EthioMereja