Dvision press

  • Home
  • Dvision press

Dvision press ጥሙራት ቀላፅም ተጋሩ ካብ ባሕሪ ሰገር እስካብ ጎቦታት ዓዲ ኣቦ

ሰራዊት ኤርትራን ኢትዮጵያን ኣብ ዘን ዝሓለፋ ክልተ መዓልቲ ጥራይ 210 ናይ ነፈርቲ ደብዳብ ኣካይዶም።ዓሰርተታት ደቂ ኣንስትዮ ተጋሲሶም። ኣማኢት ሰላማውያን ሰባት ክኣ ተቐቲሎም። ብሰንኪ ኩ...
23/10/2022

ሰራዊት ኤርትራን ኢትዮጵያን ኣብ ዘን ዝሓለፋ ክልተ መዓልቲ ጥራይ 210 ናይ ነፈርቲ ደብዳብ ኣካይዶም።
ዓሰርተታት ደቂ ኣንስትዮ ተጋሲሶም።
ኣማኢት ሰላማውያን ሰባት ክኣ ተቐቲሎም። ብሰንኪ ኩናትን፣ ጥሜትን፣ ስእነት መድሓኒትን ቁጽሪ ዝሞተ ልዕሊ 600 ሽሕ በፂሑ!
ትግራይ ዓደይ😭

23/10/2022

ህድእ ምባል ሸገ ...
******************

ሓይልታት ምክልኻል ትግራይ ብዘይካ ካብ ኢድ ፀላኢ ብጅግንነቱ ዝመንዝዖ ናውቲ ውግእ፣ ካልእ ናውቲ የብሉን። ኣብ ልዕሊኡ: ዝቖሰሉ ኣባላቱ ዝሕክመሉ ዝተማልአ ናውቲ ሕክምና የብሉን።

ኩሉ ግዜ ነዛ መራር ሓቂ እዚኣ ኣይንረስዓያ።

ነቲ ክፍተት ብኸመይ መንገዲ ክነፅብቦ ንኽእል ኣብ ዝብል ምስትንታን የድሊ!

ካብኡ ወፃኢ፣ "ዘይቀደሙ ብሰንኪ መን ዶ ኾን መን ዶ ኾን ..." ዝብል ቁርምርም ናብ ዝገደደ ኣሉታዊ ስምዒት ከፅድፈና ምበር ኣወንታዊ ረብሓ ዘለዎ ኣይኮነን!

ብሰንኪ ኩስቶን ኩሰቶን ኣይኮኑን ፡ ፋሽስታውያን ወረርቲ ፡ ካብ ደቂ ሸሞንተ፣ ትሽዓተ ክሳዕ ደቂ ሰማንያ ቴስዓ ዓመት ደቂ ኣንስትዮ ብዕስለ ክጋሰሱወን ይውዕሉ ዘለዉ።

ብስንኪ ሓደን ክልተን መራሕቲ ትግራይ ኣይኮኑን ኣፅንቶታውያን ወረርቲ ደቂ ሰማንያ ዓመት ኣቦታት ብህይወቶም ከለዉ ክሳዶም ቀንጢቦም ኣብ ገርገራ የንጠልጥልዎም ዘለዉ።

ሓምት: ዓሰርተታት ኣሽሓት ኣፅንቶታውያን ሓይልታት ክማርኽ ከሎ ከበሮ ሒዝካ ኣብ ማሕበራዊ ምድያ ምሕንባጥ ዝቕድመና የለን።

ሓምት: ብፋሽስታውያን ተደፊኡ ከምኡ እውን ብናይ ባዕሉ ወተሃደራዊ ትልሚ ቦታታት ክለዋውጥ ከሎ፣ ብተመሳሳሊ ናብ ማሕበራዊ ሚድያ ወፂና ምቑርምራም ዝቕድመና የለን።

ህድእ ምባል ንለማመድ።

ኣፅንቶታውያን ወረርቲ ብናይ መን ስንፍና ናብ ድርኩኺት ገዛውትና ኣትዮም ዝብል ሕቶ ብምሕታትን መልሲ ብምርካብን ደው ነብሎ ኣፅንቶት የለን።

ሚዛን ኣይንስሓት።

ካባይ ጀሚሩ፣ ሕድሕድና : ነቲ ኣድላዪ ናውቲ ከይሓዘ ን 2 ዓመት ይዋጋእ ዘሎ ሰራዊትና ንምሕጋዝ እንታይ ገይርና ኢልና ንሕተት።

ፖለቲካ ትግራይ ፅፉፍ ድዩ? ኣይፅፉፍን : ግስርጥና ዝተመልአ እባ።

እንተኾነ ግን ፡ ኣብ ማሕበራዊ ሚድያ ዘይኮነስ በቢ ሃገሩ ዘሎ ማሕበረሰብ ትግራይ ፡ ኣብ ዝብል ዓብዩ ዛዕባ ብንቕሓት ምይይጣት ምክያድ እንተዝከኣል። እዚ ምይይጣት እዚ ምስቲ ህዝቢ ትግራይ ካብ ኢድ ኣፅንቶታውያን ናይ ምድሓን ስራሕቲ ጎኒ ንጎኒ ክካየድ ይኽእል እዩ።

22/10/2022

ቃልስና ንነፃነትን ነፃ ሉኣላዊት ሃገረ ትግራይ።

ጦብያዊነት የድንቁርና ማማ የምንለው በምክንያት ነው.... No more ድንቁርና..!!!
22/10/2022

ጦብያዊነት የድንቁርና ማማ የምንለው በምክንያት ነው....
No more ድንቁርና..!!!

21/10/2022

መሪር ገድሊ ሙቁር ናፅነት ይዉንን።
ፅንዓት ንዘይተርፍ ዓወት
ትግራይ ትስዕር!!

የአብይ አሕመድ የሰሞኑ የእብደት ጉዞ1.    አብይ በዚህ ሳምንት የመከላከያ አመራሮችን ሰብስቦ «... ከሰራዊቱ ውስጥ ከጠላት ጋር ይሰራል፣ ሊሸሽ አስቧል፣ ሰራዊቱን ለአመፅ አነሳስቷል የም...
21/10/2022

የአብይ አሕመድ የሰሞኑ የእብደት ጉዞ

1. አብይ በዚህ ሳምንት የመከላከያ አመራሮችን ሰብስቦ «... ከሰራዊቱ ውስጥ ከጠላት ጋር ይሰራል፣ ሊሸሽ አስቧል፣ ሰራዊቱን ለአመፅ አነሳስቷል የምትሉትን ለሌላው በሚያስተምር መልኩ ፍፁማዊ እርምጃ ውሰዱበት፡፡ አጥብቆ ካልተዋጋ ምህረት በሌላቸው ጠላት እጅ እንደሚወድቅ አስጠንቅቁት። እናንተም እንደ አመራር ሁኑ! ያለቀው ይለቅ ጦርነቱን በአሸናፊነት እንደምድመው! ለሁላችንም ህልውና ያለን አማራጭም ማሸነፍ ብቻ ነው፡፡ …ሴት ወንዱ፣ ልጅ ኣዋቂው በጁንታው ሚዲያ ሳይቀር እየወጣ ሲሰድበን ይውላል፤ ይህንን ሕዝብ ታርጌት ማድረግ በንፁሃን ላይ የሚወሰድ እርምጃ ነው ብሎ የሚያስብ ካለ ጅላንፎ ነው፡፡ ከደቂቅ እስከ ልሂቅ ተጠረቃቅመው እየተዋጉን ስለሆነ፤ ምህረት ርህራሄ የሚባል ነገር ሊኖር አይገባም…» በማለት፤ አራዊት የሚለው ቃል የማይገልፀውን ፍፁም ጨካኝነቱን ያሳያል::

2. በመጪው ሰኞ ከትግራይ አመራሮች ጋር ደቡብ አፍሪካ ላይ የሚካሄደውን የቅድመ ሰላም ውይይት ስብሰባ አስመልክቶ፤ ከአፍሪካ ሕብረት ሰዎች ከባንኮሌ ኦባሳንጆና ፋቂ ጋር በነበረው ተከታታይ ግንኙነት፤ «…እስከ ሰኞ ጊዜ ከሰጣችሁኝ፤ በአስተማማኝ መቀሌን እንቆጣጠራለን፤ ከዚያ የሚደረገው ንግግር፤ እንዴት ጁንታው ትጥቅ እንደሚፈታና ወደ ፈለገው አገር መሰደድ እንደሚችል ብቻ ይሆናል…» ይልና፤

3. መለስ ብሎ ደግሞ፤ ሰኞ በሚጀመረው የደቡብ አፍሪካው ውይይት ላይ እነማን በቀጥታና በታዛቢነት ይካፈሉ ተብሎ ሲጠይቅ፤ «አሜሪካ እንደእነ ኬንያታ ቀጥታ ብትካፈል ችግር የለውም፡፡ የተባበሩት መንግስታትና የኢጋድ ተወካዮችም በታዛቢነት ቢካፈሉ እፈቅዳለሁ፡፡ የአውሮፓ ሕብረት ተወካይ ግን በቀጥታ አይደለም፤ በታዛቢነትም ቢሆን መካፈል የለባቸውም፤ ከፈለጉ ከህወሓት ሰዎች ጀርባ መቀመጥ ይችለሉ፡፡ አውሮፓ ሕብረት የሚካፈሉ ከሆነ ግን ተወካዮቼን አልክም…» ብሎ አካኪ ዘራፍ፡፡

4. የብልፅግናን አመራሮች በተለያየ አጋጣሚ እየሰበሰበ ደግሞ፤ «… ማንም ሰው ስለጦርነት እንዳያነሳብኝ፡፡ ከአሁን በሁዋላ ማንም የኢትዮጵያ ባለስልጣን ስለ ጦርነት እንዲያነሳብኝ አልፈልግም፡፡ እኛ የምናካሂደው ጦርነት የለም፡፡ ጦርነቱን በባለቤትነት የምታካሂደው ኤርትራ ናት፤ ለእሷ ሰጥተናታል፡፡ ስለዚህ ስለብልፅግና ብቻ አውሩ፡፡ ስለስንዴ ስለዶላር ስለዲፕሎማሲ ብቻ ተናገሩ…» ብሎ መደንፋትና፤ በዓለም የገንዘብ ድርጅትና የዓለም ባንክ ላይ ጥርሱን መንከስ ማንገጫገጭ፡፡

5. የሱዳኑን ወታደራዊ መሪ ጀ/ል ቡርሃኒን ያሳቀውና በውጭው ዓለም መሳለቀያ የሆነበት ደግሞ፤ «…እመነኝ ህወሓትን በቀናት ውስጥ ሙሉ በሙሉ እደመስሳቸዋለሁ፤ መቀሌንም እቆጣጠራለሁ፡፡ …በደቡብ አፍሪካ በሚካሄደው ስብሰባ ልኡካኔን የምልከው ስለቶክስ አቁም ለመነጋገር ሳይሆን ህወሓትን Neutralize ስለማድረግ ለመነጋገር ብቻ ነው፡፡ …ስለአባይ ግድብም ሆነ ስለአልፋሻግ ምንም የሚያሳስብህ ነገር የለም፤ በአፍሪካ ሕብረት ማዕቀፍ በኩል ሁላችንንም በሚያስማማና በሚጠቅም፤ ይበልጥ እናንተን በሚያስደስት መንገድ እንጨርሰዋለን፡፡ ለግብፅም አስረዳልኝ፡፡ አንድ ውለታ ግን ዋልልኝ፤ በሱዳን የአየር ክልል በሚያልፉ አውሮፕላኖች ለህወሓት የሚደረጉትን እርዳታዎች አስቁምልኝ፤ የህወሓትን አመራሮች ጥገኝነት ስጣቸውና ስለሰላም አግዘኝ…» የሚል ውትወታ ነበር፡፡

እንደው ከመቶ ሚልየን ሕዝብ ውስጥ በመጫኛ ጥፍር አድርጎ አስሮ የሚያስታምመው ሁነኛ ዘመድ አጣ እንጂ፤ ከታመኑ የተለየያዩ የውጭ ምንጮች ስለአብይ አሕመድ የሰሞኑ ዕብደት የሰማናቸው መረጃዎች እጅግ በርካታ ናቸው! ለማንኛውም፤ ትግራይ ትስዕር ኣላ!

19/10/2022

ትግራይ መቕበሪ ፀላእታ እምበር መዐንደሪት ኣይኮነትን

19/10/2022

ፅንዓት ንዘይተርፍ ዓወት✊
ትግራይ ትስዕር

02/10/2022

ጥሙራት ቀላፅም ተጋሩ ካብ ባሕሪ ሰገር እስካብ ጎቦታት ዓዲ ኣቦ

Address


Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Dvision press posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Dvision press:

Shortcuts

  • Address
  • Alerts
  • Contact The Business
  • Claim ownership or report listing
  • Want your business to be the top-listed Media Company?

Share