Ethio Mail News

  • Home
  • Ethio Mail News

Ethio Mail News Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Ethio Mail News, Media/News Company, .

https://www.facebook.com/100093135724972/posts/103092929471898/?app=fbl
25/05/2023

https://www.facebook.com/100093135724972/posts/103092929471898/?app=fbl

እናንተ በአለም ዙሪያ የምትኖሩ እንዲሁም ኢትዮጽያ ያላችሁ የሁሉም እምነት ተከታይ ደጋግ ኢትዮጵያዊያን ጠላት ሌቦች ከእናንተ ጋር የምገናኝበት መንገድ ለማቋረጥ የፌስቡክ ፔጄን ወስደው ስሙንም ቀይረውታል እናም እኔን ከኢትዮጵያውያን መለየያየት እንደማይሳካ በተግባር እንድናሳያቸው ይሄን አዲስ የፌስቡክ ገፄን ሁላችሁም ፎሎ ሼር በማድረግ ድጋፋችሁን እንድታሳዩኝ እፈልጋለሁ።

''አንድነት ድል ነው''
''አንድነት ከፍታ ነው''
''አንድነት ሃይል ነው''

ከዶንኪ ቲዩብ ቀጥሎ የምጠቀምበት ትክክለኛ የፌስቡክ ገፃ ይሄ ብቻ ነው ከዚህ ውጭ አዲስ ገፅ እንደሌለኝ ሳሳውቃችሁ በአክብሮት ነው።

እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይጠብቃት

01/02/2023
ለ10 አመታት ለድምፅ አልባው ህዝብ ድምፅ የነበረው የዲጄ ኢትዮጵያ የፌስቡክ ገፃቸው ከፌስቡክ ስለወረደባቸው አዲሱን የፌስቡክ ገፃቸውን ፎሎው ላይክ አድርጉ
28/06/2022

ለ10 አመታት ለድምፅ አልባው ህዝብ ድምፅ የነበረው የዲጄ ኢትዮጵያ የፌስቡክ ገፃቸው ከፌስቡክ ስለወረደባቸው አዲሱን የፌስቡክ ገፃቸውን ፎሎው ላይክ አድርጉ

ውድ ኢትዮጵያውያን በአዲስ መልኩ መጥተናል 💚💛❤️

ለኢትዮጵያውያን ድምፅ በመሆናችን ብቻ በለጊዜውና ተረኛው ሃይል ለ10 አመታት ታግለን ሰናታግልበት የነበረ 2ሚልዮን ተከታይ አፍርቶ የነበረውን የፌስቡክ ገፃችን ከፌስቡክ እንዲወርድ ተደርጎብናል። ሆኖም ለኢትዮጵያውያን ድምፅ መሆናችን አናቆምም ይሄን አዲስ ፔጃችን ፎሎው ላይክ ሼር በማድረግ ድጋፋችሁን አሳዩን እናመሰግናለን

ሰሜን ጎንደር በአድአርቃይ ከ200 ሺህ ብር በላይ እንዲህ በእግሩ አስሮ ለጠላት ሊያቀብል ሲል በቁጥጥር ስር ውሏል።
02/06/2022

ሰሜን ጎንደር በአድአርቃይ ከ200 ሺህ ብር በላይ እንዲህ በእግሩ አስሮ ለጠላት ሊያቀብል ሲል በቁጥጥር ስር ውሏል።

ሰበር ዜና...!!!ዛሬ በአፋር ሰመራ የተደረገው Grand ታላቁ የጎዳና ኢፍጣር 2.7Km ርዝመት ሲኖረው በሀገራችን ደረጃ ከምርጥ 5 ተቀላቅሏል።Ahmed Habib Alzarqawi
24/04/2022

ሰበር ዜና...!!!

ዛሬ በአፋር ሰመራ የተደረገው Grand ታላቁ የጎዳና ኢፍጣር 2.7Km ርዝመት ሲኖረው በሀገራችን ደረጃ ከምርጥ 5 ተቀላቅሏል።

Ahmed Habib Alzarqawi

14/01/2022

መንግሥት ፋኖን ትጠጥቅ ሊያስፈታ ነው የሚለው አሉባልታ መሰረተቢስና የአማራን ሕዝብ ለመከፋፈል የታለመ የጠላት ሴራ መሆኑን የአማራ ክልል መንግሥት አስታወቀ።

ሰበር!!ከዕስር እንዲፈቱ  ከተፈረመላቸው መካከል ስብሐት ነጋና ወ/ሮ ሙሉ ገ/እግዚዓብሔርን ጨምሮ በዶ/ር ደብረፂዮን መዝገብ የተካተቱ 6 ግለሰቦች ይገኙበታል።
07/01/2022

ሰበር!!
ከዕስር እንዲፈቱ ከተፈረመላቸው መካከል ስብሐት ነጋና ወ/ሮ ሙሉ ገ/እግዚዓብሔርን ጨምሮ በዶ/ር ደብረፂዮን መዝገብ የተካተቱ 6 ግለሰቦች ይገኙበታል።

የ100 አመታት አሳዛኝ እውነተኛ ታሪክ😭😭😭
28/12/2021

የ100 አመታት አሳዛኝ እውነተኛ ታሪክ😭😭😭

ከህሊና ጋር መጋጨት ከምንም በላይ ከባድ ነው!

መጋቢት 1985 ዓም "ኬቨን ካርተር" የተባለ ደቡብ አፍሪካዊ የፎቶግራፍ ባለሙያ ሱዳን ውስጥ ተከስቶ በነበረው ርሀብ ከተባበሩት መንግስታት የእርዳታ ልኡክ ጋር ለደግነት ወደ ደቡብ ሱዳን ያመራል ፡፡

በአንዷ መከረኛ እለትም ራሱን ለሞት ያበቃዉን ምስል በካሜራው አስቀረ፡፡

"ርሀብ አድቅቆት የገዛ ራሱን መሸከም ያቃተው ህፃን ልጅ እና ይህን ገላ ለመግመጥ የቋመጠ ጥንብ አንሳ"
የረሀብን ክፉ ገፅታ፣ የድርቅን አሰቃቂ ሁነት፣ የምስኪኖችን እልቂት ፣ቃላት ሊገልፁ ከሚችሉበት አቅም በላይ በሆነ መንገድ በድንቅ ካሜራው ለአለም አስቃኘ።

"ቀጫጫ እጆች፣ እንኳን ለመሮጥ፣ ለመቦረቅ ይቅርና የገዛ አካሉን ለመሸከም ያዳገተው እግር፣ መቆም የከበደው ገላ እና በርሀብ በሞቱ ሰዎች የደለበ ፈርጣማ አሞራ።"

ይህን ፎቶ ከወራት በኋላ በ 1985 ዓም ለኒውዮርክ ታይምስ ጋዜጣ ተሸጦ ታተመ፡፡ ምስሉ በመላው አለም ታየ። ፎቶግራፈሩ ክብር እና ዝናን አተረፈ፡፡ ተሸለመ፣ ተሞገሰ፤ ዓለም ስለፎቶግራፈሩ አወራ፡፡

ከዚህ ሽልማት በኃላ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ በአንድ ጋዜጠኛ የተወረወረች ያልተጠበቀች ጥያቄ ግን የህይወቱን አቅጣጫ እስከወዲያኛው ቀየረችው፤ አመሳቀለችው፡፡

"ህፃኗ ልጅ እንዴት ሆነች? ታደካት?" አይኖቹ ፈጠጡ፤ ላብ አጠመቀው፤ ቃላት ከአንደበቱ ጠፋ፡፡

በምናብ ወደ ደቡብ ሱዳንዋ የርሃብ መንደር ተሰደደ፡፡ ጠያቂው ግን ድጋሚ በጩኸት ጠየቀ "ህፃንዋን ልጅ ታደግካት? ነው ፎቶዋን ብቻ ነው ይዘኸው የመጣህ?"

ካርተር ጋዜጣዊ መግለጫውን አቋርጦ ወጣ፡፡ ከወዳጅ ከዘመድ ሁሉ ተሰወረ፡፡ ከራሱ ጋር ተጣልቶ ለብቻው ውሳኔ አልባ ዶሴ ከፈተ፡፡

በገዳይዋ ፊት ጥሏት የሄደው የጎስቋላዋ ህፃን ነፍስ ለወራት እንቅልፍ ነሳው፡፡
ካርተር ራሱን ወነጀለ፡፡ የፎቶግራፍ ሽልማቱን ባሸነፈ በሦስት ወሩ በልጅነቱ ሲቦርቅ ባደገባት "ፓርክሞር በተባለች ለምለም መንደር ሀምሌ/19/1986 በ33 ዓመቱ እራሱን ገድሎ ተገኘ፡፡ ራሱን የሞት ፍርድ ፈረደበት ፡፡

በሞቱ ዋዜማ ላይ ሆኖ ለወዳጅ ዘመዶቹ ባስቀረው ማስታወሻ የሚከተለውን ፀፀት አሰፈረ፡፡

"ካለኝ ነገር ቀንሼ አልሰጠሁም፡፡ እኔን ለማኖር ስራየን ብቻ ሰራሁ፡፡ ሚጡ ከርሀብ ጋር ስትታገል ጥንብ አንሳው በእሷ ጠግቦ ይሆናል፡፡ ሚጡዋ፣ የአሞራው እራት ስትሆን፣ በሚጡ ርሀብ እኔ ተሸለምኩ፡፡ ይህም እኔን ሚጡ ወዳለችበት የሞት ጎዳና እንዲሄድ ፀፀቱ አስገደደኝ፡፡ ደህና ሁኑ ዘመዶቸ፡፡ ሰው ሲራብ፣ ሲቸገር አትዩ፡፡ ካያችሁም ከሌላችሁ ቀንሳችሁም ቢሆን እርዱ፡፡
የህሌና ቁስል መፈወሻ የለውም፡፡ ራሳችሁን ከህሌና ቁስለት ታደጉ፡፡"

አዎ ሰው ላያይ ይችላል፤ ነገር ግን ሁሌም ቢሆን የማያዳላ ህሊና የሚባል ዳኛ በሁላችንም አእምሮ ውስጥ አለና አንበድል፤ ክፋ አንስራ፡፡

የበደልነው ሰው ካለ ይቅርታ እንጠይቅ!

"...እኛ የጠላትን የጥላቻ ልክ  አውቀናልና ፤ጠላትም  እርግጠኛ ነኝ አሁን የኢትዮጵያን ልክ አውቋል።"  ጀግናው የአፋር ክልል ር/መስተዳድር አቶ አወል አርባ 🇪🇹
13/12/2021

"...እኛ የጠላትን የጥላቻ ልክ አውቀናልና ፤
ጠላትም እርግጠኛ ነኝ አሁን የኢትዮጵያን ልክ አውቋል።"

ጀግናው የአፋር ክልል ር/መስተዳድር አቶ አወል አርባ 🇪🇹

11/12/2021

የኢትዮጵያ ጥላቻና የባንዳነት ጥግ!!!

አሸባሪው ጁንታው ፃድቃን ገ/ትንሳኤ ኢታማዦር ሹም ሆኖ ለ10 አመታት የመራውን የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ዛሬ ወንበዴ ሰብስቦ ከጀርባ መውጋቱ አሳዛኝ ነው።

ሰውየው ማስደመሙን ቀጥሎበታል።የግብፁ ጋዜጠኛ - የመሪነትን ተግቢር የተገበረው አብይ አህመድ ነው ሀገሩን ለማዳን እጁን አጣጥፎ አልተቀመጠም ፊት ለፊት ነው የወጣው ይህን የምለው ዝም ብየ አ...
30/11/2021

ሰውየው ማስደመሙን ቀጥሎበታል።

የግብፁ ጋዜጠኛ - የመሪነትን ተግቢር የተገበረው አብይ አህመድ ነው ሀገሩን ለማዳን እጁን አጣጥፎ አልተቀመጠም ፊት ለፊት ነው የወጣው ይህን የምለው ዝም ብየ አደለም ለዕኛ ለአረቦች ኢስላም ያስተማረን ይህን የሱን ተግባር ነው።

ጁንታው በአፋር አዲስ ጥቃት ከፍቷል!!!ከሸዋሮቢት ተዶቅሶ የተባረረው የጁንታው ሃይል ተሰባስቦ ከሸዋሮቢት 14 ኪ/ሜ ርቀት በምትገኘው ሃዳሌ ኤላ ወረዳ በአፋር ህዝብ ላይ ጥቃት ከፍቷል ጁንታ...
29/11/2021

ጁንታው በአፋር አዲስ ጥቃት ከፍቷል!!!

ከሸዋሮቢት ተዶቅሶ የተባረረው የጁንታው ሃይል ተሰባስቦ ከሸዋሮቢት 14 ኪ/ሜ ርቀት በምትገኘው ሃዳሌ ኤላ ወረዳ በአፋር ህዝብ ላይ ጥቃት ከፍቷል ጁንታው ወደ ወረዳው ለመግባት ዛሬም ትናንትም ከፍተኛ ውጊያ እያካሄደ ይገኛል።

በጭፍራና ካሳጊታ ግምባሮች በመሸነፉ የተበሳጨው የጁንታው ሃይል ባልታሰበ አቅጣጫ ንፁሃን ላይ ጥቃት መክፈቱ ዛሬም ነገም ዋጋ ያስከፍለዋል። Ahmed Habib Alzarkawi

🇪🇹🇪🇹 ኢትዮጵያ አሸንፋለች🇪🇹🇪🇹

የአፋር ህዝብ ኢትዮጵያ ጠላት በመጣባት ዘመን ሁሉ ከለላዋና ጠባቂዋ ነው=======================የአፋር ህዝብ በ1875 በዋርነር ሙዚንገር የተመራውን ኢትዮጵያ ለመውረር የመጣውን ...
27/11/2021

የአፋር ህዝብ ኢትዮጵያ ጠላት በመጣባት ዘመን ሁሉ ከለላዋና ጠባቂዋ ነው
=======================
የአፋር ህዝብ በ1875 በዋርነር ሙዚንገር የተመራውን ኢትዮጵያ ለመውረር የመጣውን የግብፅ ወራሪ ጦር ከነመሪው ሙሉ ለሙሉ አፋር ምድር ላይ ያለማንም አጋዥ ሃይል ብቻቸውን የደመሰሰ የኢትዮጵያ ዳር ድንበር አስከባሪ የክፉ ቀን ከለላ ነው!!

መረጃ!!!ወራሪው የጁንታው ሃይል ለዲያስፖራውና ለሚዲያዎቻቸው የሚሆን ትንሽ ጠብታ ድል ለማስመዝገብ በየቀኑ ቢሞክርም በተለየ መልኩ በዛሬው እለት ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሸኔዎች እንዲሁም ደሴ ኮ...
15/11/2021

መረጃ!!!

ወራሪው የጁንታው ሃይል ለዲያስፖራውና ለሚዲያዎቻቸው የሚሆን ትንሽ ጠብታ ድል ለማስመዝገብ በየቀኑ ቢሞክርም በተለየ መልኩ በዛሬው እለት ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሸኔዎች እንዲሁም ደሴ ኮምቦልቻን ጨምሮ የተለያዩ እስርቤቶች ተስረው የነበሩ ሃይሎችን መሳሪያ አስታጥቆ በግዳጅ በህዝባዊ ማዕበል የካሳጊታን ግምባር ለመስበር። እንዲሁም የሰማይ ያክል የራቀው በእውን የሚቃዥላት #ሚሌን ለመያዝ ከፍተኛና እልህ አስጨራሽ ውጊያ ቢያደርግም፥ በጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን እና በጀግኖቹ የአፋር አናብስቶች የወራሪውን ሃይል አከርካሪ በመስበር ወደ መጣበት መልሰውታል። በጣም የሚገርመው በዚህ ግምባር በየቀኑ ወራሪው ሃይል ለ24 ሰአት ያለረፍት ከፍተኛ ወጊያ ነው የሚያደርገው ሆኖም እስካሁን አልተሳካም። ለወደፊትም አይሳካም።

▣Ahmed Habib Alzarkawi

መረጃ አፋር !!!ጀግናው የኢፌዴሪ አየር ሃይል ዛሬ ቀትር በአፋር ክልል ካሳጊታ ግምባር ወራሪው የጁንታው ሃይል ስብሰባ በተቀመጠበት ድንገት በመገኘት ባደረሰው ጥቃት ከፍተኛ ቁጥር ያለው የጁ...
10/11/2021

መረጃ አፋር !!!

ጀግናው የኢፌዴሪ አየር ሃይል ዛሬ ቀትር በአፋር ክልል ካሳጊታ ግምባር ወራሪው የጁንታው ሃይል ስብሰባ በተቀመጠበት ድንገት በመገኘት ባደረሰው ጥቃት ከፍተኛ ቁጥር ያለው የጁንታው ሃይል አመድ ሆንዋል። በዚሁ አየር ጥቃት ሁለት ታንክ 3 መድፍ እንዳሁም ብዙ ቁጥር ያለው የቡድን መሳሪያ ከጥቅም ውጭ በማድረግ በጁንታው ላይ ከፍተኛ ኪሳራ አድርሷል።

Ahmed Habib Alzarkawi

🇪🇹🇪🇹 ኢትዮጵያ አሸንፋለች 🇪🇹🇪🇹

ለጥንቃቄ !የሽብርተኛው ትህነግ ደጋፊዎች ተክለ አይማኖት /ቤተ ክርስቲያን አስክሬን አስመስለው መሳሪያ ሊቀብሩ ሲሉ የተያዙ ሲሆን ወደፊትም ተመሳሳይ ወንጀል እንዳይፈፅሙ በትኩረት መከታተል ያ...
10/11/2021

ለጥንቃቄ !

የሽብርተኛው ትህነግ ደጋፊዎች ተክለ አይማኖት /ቤተ ክርስቲያን አስክሬን አስመስለው መሳሪያ ሊቀብሩ ሲሉ የተያዙ ሲሆን ወደፊትም ተመሳሳይ ወንጀል እንዳይፈፅሙ በትኩረት መከታተል ያስፈልጋል።
ሁሉም ለሀገሩ ዘብ ይቁም !

የኢትዮጵያ ጠላቶች በአፋር አዲስ ጥቃት ከፍተዋል
10/11/2021

የኢትዮጵያ ጠላቶች በአፋር አዲስ ጥቃት ከፍተዋል

ሰበር !!!

ጁንታው በአፋር ክልል በዞን 4 ያሎ በኩል አዲስ ወረራና ጥቃት ከፈተ። ጁንታው የአፋር ህዝብ ደካማ ጎን በማጥናት በአዲስ ግምባር ያደረገው ወረራ ህልሜን እውን ያደርጋል ብሎ ቢመጣም የአፋር ህዝባዊ ሰራዊት የመጣውን የጁንታውን ሃይል ቀጥቅጦ አባሮታል። ጁንታው በካሳጊታና በጭፍራ ግምባር ያደረገው የጥቁር አስፌልት የመያዝ አላማው ባለማሳካቱ። በዞን4 ያሎ በኩል ጥቃት የከፈቱት የካሳጊታ ግምባር ሃይል ወደ ዞን 4 ሽፍት እንዲደረግና በካሳጊታ በኩል ክፍተት እንዲፈጠር በመሆኑ ዛሬ ከንጋቱ 12 ጀምሮ በቡድን ከባድ መሳሪያ የታገዘ ድንገተኛ ጥቃት በያሎ ቢከፍትም የአፋር አናብስቶች ባደረጉት ፀረ ማጥቃት ውጊያ ጁንታውን መልሰውታል።
Ahmed Habib Alzarkawi

🇪🇹🇪🇹 ኢትዮጵያ አሸንፋለች 🇪🇹🇪🇹

አየር ሃይላችን ሃትሪክ ሰራ!!!የጠላትን ፍፃሜ እያፈጠነ ያለው ጀግናው አየር ሃይላችን ከደቂቃዎች በፊት ኩታበርን ዳግም ለመቆጣጠር በ9 ተሳቢ መኪኖችን ተጭኖ ሲመጣ በነበረው የጠላት ሃይል ድ...
25/10/2021

አየር ሃይላችን ሃትሪክ ሰራ!!!

የጠላትን ፍፃሜ እያፈጠነ ያለው ጀግናው አየር ሃይላችን ከደቂቃዎች በፊት ኩታበርን ዳግም ለመቆጣጠር በ9 ተሳቢ መኪኖችን ተጭኖ ሲመጣ በነበረው የጠላት ሃይል ድንገት በመከሰት ሙሉ በሙሉ ደምስሶታል።
(Ahmed Habib Alzarkawi)

🇪🇹🇪🇹 ድል ለጀግናው አየር ሃይላችን 🇪🇹🇪🇹

በቦሩ በኩል የመጣው ተጠናቋል።ከደላንታ ወደ ኩታበር አቅጣጫ እገሰገሰ የነበረው ገጥሟል።በኢትዮጵያ ጀግኖች እየተደበደበ ይገኛል።ለቀጠናው ትኩረት ያስፈልጋል።በወረባቦ የሚገኘው ኅይሉን ወደ ጎሃ...
23/10/2021

በቦሩ በኩል የመጣው ተጠናቋል።
ከደላንታ ወደ ኩታበር አቅጣጫ እገሰገሰ የነበረው ገጥሟል።በኢትዮጵያ ጀግኖች እየተደበደበ ይገኛል።ለቀጠናው ትኩረት ያስፈልጋል።

በወረባቦ የሚገኘው ኅይሉን ወደ ጎሃ እያሸሸ አንደሆነ ተሰምቷል።

ሀይቅ እንደተከበረች ናት።

በሁሉም የኬላ ፍተሻዎች ላይ ጥንቃቄ ያስፈልጋል።

የድል ዜና ከአፋር መጋሌ ግንባር!!!በአፋር ኪልበቲ ረሱ (ዞን) በመጋሌ ወረዳ በኩል ሰብሮ ለመግባት የጁንታው ሃይል ከሶስት ቀን በፊት ጀምሮ ጦርነት መክፈቱ ይታወቃል። ይሁን እንጂ ሞት አይ...
21/10/2021

የድል ዜና ከአፋር መጋሌ ግንባር!!!

በአፋር ኪልበቲ ረሱ (ዞን) በመጋሌ ወረዳ በኩል ሰብሮ ለመግባት የጁንታው ሃይል ከሶስት ቀን በፊት ጀምሮ ጦርነት መክፈቱ ይታወቃል። ይሁን እንጂ ሞት አይደፈሬው የአፋር ህዝባዊ ሰራዊት ከዚህ ወራሪ ሃይል ጋር ባደረገው ከባድ ፍልሚያና ተጋድሎ #በመጋሌ በኩል ተሰልፎ የነበረውን የጁንታ ሃይል በዛሬው እለት ሙሉ በሙሉ ደምስሶ ቀጠናውን ከስጋት ነፃ አውጥቷል።

ጁንታው የአፋርን መሬት በካርታ መመልከት እንጅ መርገጥ እንደማይችል የመጋሌ ጀግኖቻችን በሚገባው ቋንቋ አናግረው ቀብረውታል።💪🇪🇹

🇪🇹🇪🇹 ኢትዮጵያ ታሸንፋለች 🇪🇹🇪🇹

Ahmed Habib Alzarkawi

በአንጾኪያ ገምዛ ወረዳ ከጠዋቱ አራት ሰዓት አካባቢ የጤፍ ክምር አቃጥለው ሊሰወሩ የነበሩ ሁለት ወጣቶች በህብረተሰቡ እርብርብ ተይዘዋል።
21/10/2021

በአንጾኪያ ገምዛ ወረዳ ከጠዋቱ አራት ሰዓት አካባቢ የጤፍ ክምር አቃጥለው ሊሰወሩ የነበሩ ሁለት ወጣቶች በህብረተሰቡ እርብርብ ተይዘዋል።

ኢትዮጵያ ብርቅየዋ ወርቃማ የአፍሪካ መግቢያ በር ናት ።                      ሉጥፊ ዘካሪያ ።ግብፅ አለም ላይ የሚሆነውን የተረዳች አይመስለም ።ሌላው ቀርቶ በመካከለኛው ምስራቅ ...
21/10/2021

ኢትዮጵያ ብርቅየዋ ወርቃማ የአፍሪካ መግቢያ በር ናት ።
ሉጥፊ ዘካሪያ ።

ግብፅ አለም ላይ የሚሆነውን የተረዳች አይመስለም ።
ሌላው ቀርቶ በመካከለኛው ምስራቅ እንኳ ከማን ጋር በትብብር መስራት እንዳለባት አታውቅም ።
የቱርክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
"ሻውሽ ኦግሎ" ።

የግብፁ ፕሬዚዳንት "አልሲሲ" በአቴንስ ግብፅ ከቆብሮስና ከግሪክ ጋር የሶስትዮሽ የጋራ ደህንነት ስብሰባ ማካሔድን አሰመልክቶ የሰጠው አስተያየት ነው ።
ይህንኑ የአልሲሲን ስብሰባ አስመልክቶ
ታዋቂው የግብፅ አክቲቪስትና የፖለቲካ ተንታኙ "ሉጥፊ ዘካሪያ" ሰፋ ያለ ትንተናና አስተያየቱን አጋርቷል ።..... ... አልሲሲ የኔ ጥያቄ የሁለቱን ሀገራት (ግብፅ-ቱርክን) ግንኙነት ለመመለስ ያ ሁሉ ድካም ለምን አስፈለገህ ?
የግብፅ ጥልቅ እስትራቴጂካዊ አጋር "ቆብሮስና ግሪክ" ወይስ አፍሪካ ?
የምታደርገው ነገር ሁሉ አለም ላይ እየሆነ ካለው እውነታ ጋር የተጣረሰ መሆኑን ታውቃለህን ?
በኔ እይታ በአጠቃላይ እየሆነና እያደረግክ ያለኸው ነገር ከአንድ የአእምሮ ዘገምተኛ አይጠበቅም ።

ሌላው አስቂኙ😁 የግብፅ ፖለተከኞች በቴሌቪዥን መስኮት ብቅ እያሉ #ኢትዮጵያ ዘመናዊ መከላከያ ሀይል የምትገነባው ለትግራይ እንጂ ለግብፅ አደለም የሚለው ንግግር ነው ።
እስኪ አስቡት ግብፅን የማያሰጋት ከሆነ ታድያ ለምን ተቃወመችው ? ብቻም አደለም አሜሪካንንና አውሮፓን ጣልቃ ገብተው ግብይቱን እንዲያስቆሙ ለምን ጠየቀች ?

ኢትዮጵያ ብርቅየዋ ወርቃማ የአፍሪካ መግቢያ በር ነች ።
ግብፅ አቴንስ እና ቆብሮስ ስትባክን
ኦርዶጋንም (ቱርክ) በዚህ ወርቃማ በር ገብቶ ከጋና እና ከናይጀሪያ ጋር የመጀመሪያ የቤት ስራውን ለመስራት የቀደመው የለም ። ሩሲያና ፈረንሳይም በሩ ላይ ቆመዋል ።
ለዚህ ማስረጃ ደግሞ በፀጥታው ምክር ቤት ስብሰባ የሆነውን ማስታወስ በቂ ነው ። .......
ከ"ሉጥፊ" ትንታኔ በአጭሩ ነው
....................................

ማህሙድ ኑሩ

 #ሰበር ዜናመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የጦር ኮሌጅ ሆነ!ከመቀለ የሚወጣው ዜና እንደሚያስረዳው አሁን ሙሉ ከተማዋ በአእምሮ እብደት ውስጥ ባሉ አደገኛ ”የጦር ጀነራል” ነን ባዮች እየተቆፈረች ትገኛለች...
13/10/2021

#ሰበር ዜና

መቀሌ ዩኒቨርሲቲ የጦር ኮሌጅ ሆነ!

ከመቀለ የሚወጣው ዜና እንደሚያስረዳው አሁን ሙሉ ከተማዋ በአእምሮ እብደት ውስጥ ባሉ አደገኛ ”የጦር ጀነራል” ነን ባዮች እየተቆፈረች ትገኛለች! ከሰሞኑ እነዚህ የጁንታ “ጀነራሎች” የህዝብ ጨራሽ መሳሪያን improvised explosive devices (IED) አስመልክተው ሙሉ ስልጠና እና ልምምድ በመቀለ ዩኒቨርሲቲ/ጦር ኮሌጅ ሲያደርጉ እንደነበር ታውቋል!
ይህ የጥቂቶች ስብስብ የሆነው እብድ ቡድን ከተማዋን በሁሉም አቅጣጫ በፈንጂ እንዴት ማጠር እንደሚቻል በማሰልጠን የከተማ ውስጥ ሽምቅ ውጊያንም ሲለማመዱ ቆይተዋል! ህዝቡን በከባድ ጭንቀት ውስጥ በመክተት “መቐለን ለማንም አንሰጥም” እያሉ ሲፎክሩ ውለው እንደሚያድሩም ተረጋግጧል!
እንዲህ ያለ እብደት ለዘርማንዘርህም አይድረስ የሚባለው ይህ ነው !
ቸር ያሰማን !

 #ሹመት !!በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ሹመት የተሰጣቸው የዞን  አመራሮች!...1.  ደቡብ ወሎ ዞን!1. የደቡብ ወሎ ዞን ዋና አስተዳዳሪ---አብዱ ሁሴን ኢብራሂም(እጩ ዶ/ር) 2. ብ...
10/10/2021

#ሹመት !!

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ሹመት የተሰጣቸው የዞን አመራሮች!...

1. ደቡብ ወሎ ዞን!

1. የደቡብ ወሎ ዞን ዋና አስተዳዳሪ---አብዱ ሁሴን ኢብራሂም(እጩ ዶ/ር)

2. ብልጽግና ጽ/ቤት ኃላፊ---አቶ አሊ መኮንን አስፋው

3. ምክትል አስተዳዳሪ------አቶ ተስፋ ዳኛው

4. ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ----አቶ አሊ ይማም ሁሴን

5. አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ--ወ/ሮ ሀና አለባቸው

2. ምስራቅ ጎጃም ዞን!

1. ዋና አስተዳዳሪ---አቶ አብርሃም አያሌው

2. የብልጽግና ጽ/ቤት ኃላፊ---አቶ ዋለ አባተ

3. ምክትል አስተዳዳሪ--አቶ መንበሩ ዘውዴ

4. የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ--ወ/ሮ አትክልት አሳቤ

5. የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ--ወ/ሮ ስመኝ ዋሴ

3. ምዕራብ ጎጃም ዞን!

1. ዋና አስተዳዳሪ------አቶ መልካሙ ተሾመ

2. ብልጽግና ጽ/ቤት ኃላፊ----አቶ ደጀኔ ልመንህ

3. ምክትል አስተዳዳሪና ግብርና መምሪያ ኃላፊ--------አቶ ጥላሁን አለምነህ

4. ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ------አቶ አለባቸው ገነት

5. አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ---ወ/ሮ ሰርካዲስ አታሌ

4. ሰሜን ሸዋ ዞን!

1. ዋና አስተዳዳሪ------አቶ ታደሰ ገ/ጻዲቅ

2. ብልጽግና ጽ/ቤት ኃላፊ----አቶ ካሳሁን እምቢአለ

3. ምክትል አስተዳዳሪ--------አቶ ሲሳይ ወ/አማኑአል

4. ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ-------አቶ ዘውገ ንጉሴ

5. አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ----ወ/ሮ ሰዓዳ ኢብራሂም

5. ሰሜን ጎንደር ዞን!

1. ዋና አስተዳዳሪ-------አቶ ያለአለም ፈንታው

2. ብልጽግና ጽ/ቤት ኃላፊ---አቶ አባይ መንግስቴ

3. ምክትል አስተዳዳሪና ከተማና መሰረት ልማት መምሪያ ኃላፊ---ወ/ሮ ደብረወርቅ ይግዛው

4. ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ-----አቶ ብርሃኑ ዘውዱ

5. አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ----አቶ ሸጋው ውቤ

6. ምዕራብ ጎንደር ዞን!

1. ዋና አስተዳዳሪ---አቶ ደሳለኝ ጣሰው

2. ብልጽግና ጽ/ቤት ኃላፊ---አቶ ቢክስ ወርቄ

3. ምክትል አስተዳዳሪና ጤና መምሪያ ኃላፊ

4. ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ-------አቶ እያሱ ይላቅ

5. አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ----አቶ አብደላ ኑሩ

7. ደቡብ ጎንደር ዞን!

1. ዋና አስተዳዳሪ----አቶ ይርጋ ሲሳይ

2. ብልጽግና ጽ/ቤት ኃላፊ---አቶ ታደሰ ይርዳው

3. ምክትል አስተዳዳሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ኃላፊ

4. አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ----አቶ አገኘሁ ካሳ

8. ማዕከላዊ ጎንደር ዞን!

1. ዋና አስተዳዳሪ----አቶ ወርቁ ኃ/ማርያም

2. ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ---አቶ ፈንታው ስጦታው

3. ምክትል አስተዳዳሪና ትምህርት መምሪያ ኃላፊ-------------ወ/ሮ እየሩስ መንግስቱ

4. ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ----------አቶ ገድፍ ጌትነት

5. አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ-------አቶ ነጋ ይስማው

9. ሰሜን ወሎ ዞን!

1. ዋና አስተዳዳሪ--------ተስፋው ባታብል

2. ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ----ከድር ሙስጠፋ

3. ምክትል አስተዳዳሪና ትም/መምሪያ ኃላፊ---ጋሻው አስማሜ

4. ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ---------ዮሃንስ ተሰሜ

5. አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ-----ወ/ሮ ጀነቴ አያሌው

ሁነው ተሹመዋል። ሹመቱ የስራ አፈፃፀም ብቃት ፣የትምህርት ዝግጅትና የህዝባዊ ወገንተኝነትን ታሳቢ ያደረገ ነው።

Note:- የብሄረሰብ ዞኖችና የሜትሪፖሊታንት ከተሞች የየራሳቸው ምክር ቤት ያላቸው በመሆኑ ሹመታቸው በየ ምክርቤቶቹ ቀ

የድል ዜና!!አየር ሀይል እና የኢትዮጵያ ሀይሎች አምደወርቅ ላይ የነበረን የህወሓት ሀይል በመደምሰስ ወደፊት እየገሰገሱ ይገኛሉ። ህወሓት ወደ ሲኦል በሚሸኝበት በዚህ ኦፕሬሽን በቅርቡ ወደ ኢ...
09/10/2021

የድል ዜና!!

አየር ሀይል እና የኢትዮጵያ ሀይሎች አምደወርቅ ላይ የነበረን የህወሓት ሀይል በመደምሰስ ወደፊት እየገሰገሱ ይገኛሉ። ህወሓት ወደ ሲኦል በሚሸኝበት በዚህ ኦፕሬሽን በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ድሮንች እሳት እየተፉ እነደሚገኙ ታውቋል።

ሰበር ዜና!!መከላከያ ሰራዊታችን  በሰሜን ግንባር ከጨዉ በር 5 ኪሎሜትር የምትርቀዉ  እንባጉላይ የተባለችው ስትራቴጂካዊ ቦታ ተቆጣጠረ !!
09/10/2021

ሰበር ዜና!!

መከላከያ ሰራዊታችን በሰሜን ግንባር ከጨዉ በር 5 ኪሎሜትር የምትርቀዉ እንባጉላይ የተባለችው ስትራቴጂካዊ ቦታ ተቆጣጠረ !!

ሰበር ዜናአሸባሪው ጁንታ በድጋሜ በሰሜናዊ ዞን ከአፋር አርብቶ አደር ላይ ጦርነት ከፍቷል! አሸባሪው ጁንታ በአፋር ክልል ኪልባቲ ረሱ በራህሌ ወረዳ በኩል በድጋሚ ሰርጎ በመግባት ጦርነት  ከ...
03/10/2021

ሰበር ዜና
አሸባሪው ጁንታ በድጋሜ በሰሜናዊ ዞን ከአፋር አርብቶ አደር ላይ ጦርነት ከፍቷል!
አሸባሪው ጁንታ በአፋር ክልል ኪልባቲ ረሱ በራህሌ ወረዳ በኩል በድጋሚ ሰርጎ በመግባት ጦርነት ከፍቷል!
አሸባሪው የህወሓት ጁንታ ከሁለት ሳምንት በፊት በአፋር ክልል በኪልበቲ ረሱ ዞን በራህሌ ወረዳ ዓላ ቀበሌ ዓሳ'ዳ የተባለ ቦታ ላይ ጥቃት የፈፀመ ሲሆን ጥቃቱን ለመመከት የአፋር ልዩ ሀይል እና ሚሊሽያ ተገቢውን ምላሽ በመስጠት የያዘውን መሳሪያ ጥሎ ሸሽቶ ነበር።

በትናንትናው ዕለት በተመሳሳይ ቦታ ከሌሊቱ 11 ሰአት ላይ ድጋሚ ወረራ ያካሄደ ሲሆን ወደ አርብቶ አደር ማህበረሰብ ሴቶችና ህፃናት ላይ በከባድ መሳሪያ የታገዘ ተኩስ ከፈቱዋል
ይሁንና ጀግኖቹ የአፋር ልዩ ሀይልና ሚሊሽያ ዛሬም ተገቢውን ምላሽ በመስጠት ወረራውን የመመከት ስራ በመስራት ላይ ይገኛሉ

አሸባሪው የህወሓት ጁንታ የአፋርን መሬት ለመቀራመት እና ወደ ትግራይ ክልል ለማካለል እንዲሁም ታላቋን ትግራይ ለመመስረት ያለውን የረጅም ጊዜ ህልም ለማሳካት የአፋርን ህዝብ በመውረር ከፍተኛ የሆነ ቀውስ ማድረሱ ይታወቃል።
አሸባሪው የህወሓት ጁንታ እንደተለመደው ስብስቦ ያመጣውን ቁጥሩ ብዙ የሆነውን ህፃናት እየተማርኩ ሲሆን የቀረውን ሃይል ደግሞ እየተደመሰሰ ይገኛል።
#ሼርርር

የአፋር የአዲስ ምዕራፍ ወጣት አመራር!!!የአፋር ክልል ፕሬዚዳንት ሃጂ አወል አርባ በአዲስ ምዕራፍ የአፋር ህዝብ ይለውጣሉ ያላቸው የተማሩ ጠንካራ ታታሪ በህዝቡ ዘንድ ተቀባይነት ያላቸው ወጣ...
30/09/2021

የአፋር የአዲስ ምዕራፍ ወጣት አመራር!!!

የአፋር ክልል ፕሬዚዳንት ሃጂ አወል አርባ በአዲስ ምዕራፍ የአፋር ህዝብ ይለውጣሉ ያላቸው የተማሩ ጠንካራ ታታሪ በህዝቡ ዘንድ ተቀባይነት ያላቸው ወጣቶችን ወደፊት በመምጣት በዛሬው እለት ሹመዋል።ለሃጂ አወል አርባና ለክልሉ ካቢኔ መልካም የስራ ዘመን እንዲሆን እንመኛለን።

የአፋር ክልል ምክርቤት የጁንታው መድሃኒት አቶ አወል አርባን የክልሉ ርዕሠ መስተዳድር አድርጎ መርጧል ።መልካም የስራ ዘመን!!!
30/09/2021

የአፋር ክልል ምክርቤት የጁንታው መድሃኒት አቶ አወል አርባን የክልሉ ርዕሠ መስተዳድር አድርጎ መርጧል ።

መልካም የስራ ዘመን!!!

“ግብፅን የፈጠሯትና ያሰለጠኗት ኢትዮጵያውያን ናቸው።!!!ግብፅ ከቱሪዝም ከምታገኝው የፒራሚድ ገቢ ለኢትዮጵያ ማካፈል አለባት ካለሆነ እውቅና እንድትሰጥ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ይተባበር !!!ግብፅን...
29/09/2021

“ግብፅን የፈጠሯትና ያሰለጠኗት ኢትዮጵያውያን ናቸው።!!!

ግብፅ ከቱሪዝም ከምታገኝው የፒራሚድ ገቢ ለኢትዮጵያ ማካፈል አለባት ካለሆነ እውቅና እንድትሰጥ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ይተባበር !!!

ግብፅን እንደፈጠረቻት እና እንዳሰለጠነቻት” የተሰኘ የታሪክ መጽሐፍ ለአንባቢያን ለማቅረብ በዝግጅት ላይ ናቸው። ፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ ይህን የታሪክ መፅሐፍ ለማዘጋጀት የታሪክ አባት ተብሎ -ከሚታወቀው ግሪካዊው ሄሮዱተስ እስከ አውሮፓ ታሪክ አጥኚዎች ከትበው ያቆዩዋቸውን የታሪክ ሰነዶች መመርመራቸውንና ማመሳከራቸውን ይናገራሉ።
በአሁኑ ወቅት አብዛኛውን ጊዜያቸውን በኢትዮጵያ በማሳለፍ በታሪክ ላይ ምርምርና ጥናት እያደረጉ የሚገኙት ፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ፤ ከቀናት በኋላ ለአንባቢያን በሚቀርበው መፅሐፋቸው ጭብጥ ዙሪያ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ እንደሚከተለው አነጋግሯቸዋል፡፡ እነሆ፡-

በቅርቡ የሚወጣው መፅሐፍዎ በምን ጉዳይ ላይ ያተኮረ ነው?
ርዕሱ “ኢትዮጵያ ግብፅን እንደፈጠረቻትና እንዳሰለጠነቻት” የሚል ነው። እንግዲህ እንዲህ ብሎ ደፍሮ ለመፃፍ ማስረጃ ያስፈልጋል፤ ለዚህ ደግሞ በቂ ማስረጃ አለኝ። ኢትዮጵያ እንዴት ግብፅን ፈጠረቻት? እንዴት አሰለጠነቻት? ለሚለው ሁሉ ከእነ ማስረጃው የቀረበበት ሰፊ ጥናት የተደረገበት መፅሐፍ ነው።
እስኪ የመጽሐፉን ጭብጥ በጥቂቱ ያብራሩልን?
ግብፅ መጀመሪያ ዝም ብሎ የአባይ ወንዝ የሚፈስበት ረግረግ ቦይ መሬት ነበር። ከ7 ሺህ አመት በፊት ማለት ነው። ያኔ ኢትዮጵያኖች፣ ከኢትዮጵያ ወደ ቦታው ሄደው፣ ቦታውን ሰልለው አይተው ቆረቆሯት። በወቅቱ የኢትዮጵያ ነገስታት ሁለት ሃላፊነትና ማዕረግ ነበራቸው። አንድም ንጉስ ናቸው፤ በሌላ በኩል ካህናት ናቸው። ካህንም ንጉስም ሆነው መለኮታዊና ዓለማዊ ማዕረግ ነበር፣ የኢትዮጵያ ነገስታት የነበራቸው። ህዝቡን በንግስናቸው ያስተዳድራሉ፤ ለህዝቡና ለሃገራቸው በፀሎት ፈጣሪን ይማለዳሉ። ከእግዚአብሔር ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ነበራቸው፤ የወቅቱ ነገስታት። እነዚህ ነገስታት ወደ ረግረጋማው ምድር ግብፅ ወረዱ፤ ቦታውን አለሙት፣ ፒራሚድ ገነቡ፤ መድሃኒት አገኙ፤ ፍልስፍናውን ፈለሰፉ፤ ከግሪክና ከጣሊያን እየመጡ የእነሱን ፍልስፍና ይማሩ ነበር። እነ አርስቶትል ፕሌቶ የሚባሉት ፈላስፎች በሙሉ ግብፅ ውስጥ ነው የተማሩት። በመፅሐፉ የመጀመሪያ ምዕራፍ፣ እነዚህ ከማስረጃዎች ጋር ይብራሩበታል።
ሁለተኛው ምዕራፍ ደግሞ ምዕራባውያን አሁን ድረስ የሚከራከሩበት የፍልስፍና ምንጭ ግሪክ ነች የሚለውን በማስረጃ የሚሞግት ነው። የኛ ፈላስፎች ለግሪኮችና ለጣሊያኖች እንዳስተማሯቸው የሚተነትን ነው። ራሳቸው ፈላስፎቹ ግብፅ ሄደን ተማርን; ያሉትን ማስረጃ ጭምር ነው የማቀርበው። የአውሮፓውያን መሰረታዊ ስልጣኔ ከግሪክና ከጣሊያን ሳይሆን ግብፅን ከፈጠሯት ኢትዮጵያውያን እንደተቀዳ መጽሐፉ ያብራራል። ማስረጃም በሰፊው ያቀርባል። እስከ ዛሬ ግሪክና ጣሊያን የሚጠቀሱት ውሸት እንደሆነ የሚያስረዳ ነው። የታሪክ አባት የሚባለው ሄሮዱተስ የዛሬ 2450 አመት ግብፅ ሄዶ ማናችሁ? ከየት ናችሁ? ሲል "ኢትዮጵያውያን ነን እኛ፤ ማስረጃ ከፈለግህ ፒራሚዱም የኛ ነው። ተጨማሪ ከፈለክ የ330 ንጉሶች ስም ዝርዝር ይሄውልህ" ብለው ሰጥተውታል። እሱም ያንን መሰረት አድርጎ ስለ ኢትዮጵያውያ ግብፅን መፍጠርና ማስተዳደር ጽፏል። እኔም እሱን ነው ያጣቀስኩት። የፈጠራ ስራ አይደለም። አሁን ላይ እነሱ ዝቅ ብለው ስላሉ የትናንት አባቶቻችንም ዝቅ ያሉ የሚመስላቸው አሉ። ለእነሱ አስተማማኝ ማስረጃ ጭምር አቅርቤያለሁ።
ከሄሮዱተስ በኋላ የመጣው ዲዮዶሮስ የሚባለው የግሪኩ የታሪክ ፀሐፊ፣ "ፒራሚዱንም ሄሮግራፊውንም

አሳዛኝ ዜና በትናንትናው እለት በጎንደር ከተማ የ11 አመት ልጅ አግተው 300 ሺ ብር ከተቀበሉ በኋላ በጭካኔ አንገቱን ቀልተውታል!!ይህን ተከትሎ የጎንደር ከተማ ህዝብ በነቂስ ወጥቶ ተቃውሞ...
24/09/2021

አሳዛኝ ዜና

በትናንትናው እለት በጎንደር ከተማ የ11 አመት ልጅ አግተው 300 ሺ ብር ከተቀበሉ በኋላ በጭካኔ አንገቱን ቀልተውታል!!

ይህን ተከትሎ የጎንደር ከተማ ህዝብ በነቂስ ወጥቶ ተቃውሞውን አሰምቷል !!

በጎንደር ከተማ በየግዜው እየተባባሰ የመጣውን የእገታ ወንጀል ማስቆም የተሳናቸው የጎንደር ከተማ አስተዳደር ፣ የጎንደር ከተማ ፀጥታ ሀላፊዎች ስራቸውን በአግባቡ እየተወጡ እንዳልሆነ በነቂስ የወጣው ህዝብ በምሬት አደባባይ በመውጣት ወቀሳውን አሰምቷል

አያይዘውም ከተማችን በወጣቱ አደረጃጀት ነቅተን እየጠበቅን ጠላት ጋር ስንተናነቅ የከተማው አስተዳደር አመራሮች እና የፀጥታ መዋቅሩ ከጠላት ጎን በመሰለፍ የክህደታቸውን ጥግ አሳይተውናል !!

የቴሌኮሚኒኬሽንና የጎንደር ከተማ ፀጥታ ዘርፍ መፈተሽ አለበት ብለዋል !!!
Gonder Tube

ሰበር ዜና!!!የጁንታው እስትራቴጂካዊ 6ኛዋ ከመቀሌ 30KM ላይ የምትገኘው  #ምላዛት በአፋር ቁጥጥር ስር ገብታለች!!!የአፋር አናብስቶች አሸባሪ ወሰንና ድንበር የለውም በማለት ጨዋታውን በ...
24/09/2021

ሰበር ዜና!!!

የጁንታው እስትራቴጂካዊ 6ኛዋ ከመቀሌ 30KM ላይ የምትገኘው #ምላዛት በአፋር ቁጥጥር ስር ገብታለች!!!

የአፋር አናብስቶች አሸባሪ ወሰንና ድንበር የለውም በማለት ጨዋታውን በጁንታው ሜዳ በማድረግ 6ኛ እስትራቴጂክ ቀበሌ በአፋር አናብስቶች እጅ ገብታለች እቺ ምላዛት ቀበሌ ከመቀሌን በቅርብ ርቀት ላይ ስለሆነች ጁንታው ወደዚች ከተማ በመምጣት ጭላንጭል ኔትዎርክ እየተጠቀመ እንደ ታውቋል።

🇪🇹🇪🇹 ድል ለኢትዮጵያ 🇪🇹🇪🇹

Ahmed HaAhmed Habib AlzarkawilAhmed Habib AlzarkawiwAhmed Habib Alzarkawi

የጁ*ንታው ወራሪ ሃይል ከወልዲያ መውጫ እየፈለገ ነው‼️_____________________የሰሞኑ የተቀናጀ የአየርና የምድር ጥቃትን መቋቋም ያቃተው የህወሓት ወራሪ ሃይል በአመራሮቹ ትዕዛዝ ‹...
24/09/2021

የጁ*ንታው ወራሪ ሃይል ከወልዲያ መውጫ እየፈለገ ነው‼️
_____________________
የሰሞኑ የተቀናጀ የአየርና የምድር ጥቃትን መቋቋም ያቃተው የህወሓት ወራሪ ሃይል በአመራሮቹ ትዕዛዝ ‹‹ባስቸኳይ ወልዲያን ለቀን ካልወጣን የድሮኗን ጥቃት መቋቋም አንችልም›› በማለት ሊያፈገፍጉ እንደሆነ ማወቅ ተችሏል፡፡ይሁን'ጂ መከላከያ፣ የአማራ ልዩሃይል፣ ፋኖና ሚኒሻ አንድም ወራሪ ሃይል በህይወት መውጣት እንዳይችል አድርጎ ቀጥቅጦ እንደሚቀብራቸው ምንም ጥርጥር የለውም!!💪🇪🇹🇪🇹
AhmedAhmed Habib AlzarkawibAhmed Habib AlzarkawirAhmed Habib Alzarkawi

ሱዳን የመፈንቅለ መንግሥት 'ሞካሪዎቹ በሙሉ' በቁጥጥጥር ስር መዋላቸውን አስታወቀችሱዳን የተሞከረውን ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ማክሸፏንና "ተሳታፊዎቹ በሙሉ" በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አስ...
21/09/2021

ሱዳን የመፈንቅለ መንግሥት 'ሞካሪዎቹ በሙሉ' በቁጥጥጥር ስር መዋላቸውን አስታወቀች
ሱዳን የተሞከረውን ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ማክሸፏንና "ተሳታፊዎቹ በሙሉ" በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አስታወቀች።

የሱዳን መንግሥት ቃል አቀባይ ለአገሪቱ መገናኛ ብዙኃን እንደተናገሩት የመንግሥት ግልበጣ ሴራውን የወጠኑት ከሁለት ዓመት በፊት ከሥልጣን ከተወገዱት ከኦማር አል ባሽር ጋር ግንኙነት ያላቸው መሆናቸውን ገልጸዋል።

የመንግሥት ግልበጣ ሙከራውን ተከትሎ በዋና ከተማዋ ካርቱም እና በቅርበት በምትገኘው ኦምዱርማን ውስጥ ከፍተኛ ወታደራዊ እንቅስቃሴ እንዳለና በናይል ወንዝ ላይ ያለው ግዙፉ ድልድይ ተዘግቶ እንደነበር ተዘግቧል።

ወደ ካርቱምና ወደ ወደቦች የሚወስዱት ጎዳናዎች ተዘግተዋል።

የመፈንቅለ መንግሥቱ ሞካሪዎች የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን የሚገኙበትን ህንጻ ለመቆጣጠር ሙከራ ማድረጋቸውን የፈንሳይ ዜና ወኪል ኤኤፍፒ ዘግቧል።

"ነገ እንዲያፈራ የምንፈልገውን ትውልድ ዛሬ ፤ በዕውቀት እና በስብዕና ታንፆ እንዲያድግ የማገዝ ግዴታ አለብን" Ethio telecom ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ
19/09/2021

"ነገ እንዲያፈራ የምንፈልገውን ትውልድ ዛሬ ፤ በዕውቀት እና በስብዕና ታንፆ እንዲያድግ የማገዝ ግዴታ አለብን"

Ethio telecom ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ

ኢትዮጵያ ተስፋ በቆረጡ  እና  ስልጣን ከሚሊዮኖች ደህንነት  በላይ በሚያሳስባቸው ግለሰቦች አትሸነፍም-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ!!ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለዩናይትድ ስቴትስ ፕሬ...
17/09/2021

ኢትዮጵያ ተስፋ በቆረጡ እና ስልጣን ከሚሊዮኖች ደህንነት በላይ በሚያሳስባቸው ግለሰቦች አትሸነፍም-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ!!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ጆ ባይደን ግልጽ ደብዳቤ ልከዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በላኩት ደብዳቤ በኢትዮጵያ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ አብራርተዋል፡፡

አሸባሪው የህወሓት ቡድን በተለይም በአፋርና አማራ ክልል ንጹሃን ዜጎች ላይ እያደረሰ ያለውን ጭፍጨፋና ስቃይ ትኩረት ባለመስጠት
በኢትዮጵያ ላይ እየደረሱ ያሉ የውጭ ጫናዎች ተገቢ አለመሆናቸውንም በደብዳቤያቸው አስታውቀዋል።

በቅርቡ የተመሰረተው አዲሱ የጆ ባይደን አስተዳደር ከዚህ ቀደም ከነበረው የተሻለ እንደሚሆን ኢትጵያውያን ተስፋ እንደነበራቸው ያወሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ አሜሪካ በሌሎች ሃገራት ላይ በነበራት በተሳሳተ የውጭ ፖሊሲ በሃገራቱ ላይ ያስከተለውን ቀውስ አስታውሰዋል፡፡

ኢትዮጵያ ተስፋ በቆረጡ እና ስልጣን ከሚሊዮኖች ደህንነት በላይ በሚያሳስባቸው ግለሰቦች አትሸነፍም ሲሉም ገልጸዋል፡፡

ኢትዮጵያዊ እንዲሁም አፍሪካዊ ማንነታችን እንዚህ ግለሰቦች እንዲያሸንፉ አይፈቅድልንም ብለዋል፡፡

🇪🇹🇪🇹 ኢትዮጵያ 🇪🇹🇪🇹የአዋሽ ቢሾላ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ሀገራዊ ጥሪን ተቀብለው ተቋሙን የተቀላቀሉ ምልምል ወታደሮችን አስመርቋል።
16/09/2021

🇪🇹🇪🇹 ኢትዮጵያ 🇪🇹🇪🇹

የአዋሽ ቢሾላ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ሀገራዊ ጥሪን ተቀብለው ተቋሙን የተቀላቀሉ ምልምል ወታደሮችን አስመርቋል።

7 ሺህ ኪ.ሜ የሚረዝመው አዲሱ የጉግል መረጃ ማስተላለፍያ ገመድ===============ግሬስ ሁፐር የተሰኘውና በጉግል አማካኝነት አሜሪካን እና አውሮፓ ለማገናኘት የተዘረጋው የመረጃ ማስተላለ...
16/09/2021

7 ሺህ ኪ.ሜ የሚረዝመው አዲሱ የጉግል መረጃ ማስተላለፍያ ገመድ
===============
ግሬስ ሁፐር የተሰኘውና በጉግል አማካኝነት አሜሪካን እና አውሮፓ ለማገናኘት የተዘረጋው የመረጃ ማስተላለፊያ ገመድ ከቀናት በፊት እንግሊዝ መድረሱ ተሰማ፡፡ ወደ ስራ በሚገባበት ወቅት በአንድ ጊዜ 17.5 ሚሊዮን ያህል ሰዎች 4ኬ ጥራት ያላቸው ቪዲዮን ማስተላለፍ እንዲችሉ የማድረግ አቅም ያለው ገመዱ ከአሜሪካኗ ኒው ዮርክ ከተማ ተነስቶ ወደ ስፔኗ ቢልባኦ እና እንግሊዟ በድ ድረስ የተዘረጋ ሲሆን በቀጣዩ የፈረንጆች ዓመት ወደ ስራ እንደሚገባ ይጠበቃል፡፡ የአዲሱ ትውልድ አህጉራትን በውቅያኖሶች ወለል የማገናኛ መስመር የሆነው ገመዱ ከህዝባዊው በይነ መረብ በተሻለም ደህንነትን የሚጠብቅ ይሆናል፡፡

ጉግል በግሉ የውቅያኖስ ውስጥ መረጃ ማስተላለፍያ ገመድ ሲዘረጋ ይህ 7ሺህ ኪ.ሜ የሚጠጋ ርዝመት ያለው ገመድ ለአራተኛ ጊዜው ሲሆን የእስካሁኖቹ ተደማምረውም 98 በመቶ የሚሆነውን የዓለማችን በይነ መረብ መረጃ ዝውውር እያስተላለፉ ይገኛሉ፡፡

ከወራት በፊት ገመዱን የብስ ላይ ለማድረስ ተሞክሮ በአስቸጋሪ አየር ፀባይ ምክንያት ሳይሳካ ቀርቶ ነው አሁን ላይ በስኬት የተጠናቀቀው፡፡ እንደ ጉግል ከሆነ አሜሪካን እና እንግሊዝን የሚያገናኝ የውቅያኖስ ውስጥ ለውስጥ ገመድ ሲዘረጋ ከአውሮፓውያኑ 2003 በኋላ የመጀመሪያው ነው፡፡ ይህም በተለይ በባህር ውስጥ የሚያገናኟት ገመዶች እያረጁባት ላሉት እንግሊዝ አስፈላጊ መሆኑ ተጠቅሷል፡፡

ከቴክኖሎጂ አንፃር ከዚህ ቀደም የተዘረጉት ገመዶች በውስጣቸው ይይዙት የነበሩት ከፍተኛው የፋይበር ገመዶች ብዛት 8 ሲሆን አዲሱ ግን በአንፃሩ 16 የፋይበር ገመዶችን የሚይዝ ነው፡፡

ምንጭ፤ ቢቢሲ
ለተጨማሪ፤ https://www.bbc.com/news/uk-england-cornwall-57713168

አሸባሪው ህወሃት በአፋር ክልል በጤና ኬላዎች፤ ጤና ጣቢዎች፤ ሆስፒታል ላይ ሙሉ በሙሉ ዘረፋ ማድረጉን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ።የአፋር ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ሃላፊ አቶ ያሲን ሀቢብ እንደ...
14/09/2021

አሸባሪው ህወሃት በአፋር ክልል በጤና ኬላዎች፤ ጤና ጣቢዎች፤ ሆስፒታል ላይ ሙሉ በሙሉ ዘረፋ ማድረጉን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ።

የአፋር ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ሃላፊ አቶ ያሲን ሀቢብ እንደተናገሩት አሸባሪ የህወሃት ቡድን በጦርነት ታሪክ ተፈፅሞ የማያውቅ አፀያፊ ተግባር ነው የፈፀመው ብለዋል።

አሸባሪው የህወሃት ቡድን በአፋር ክልል በወረራ ገብቶባቸው በነበሩ አካባቢዎች በ38 ጤና ኬላዎች፤ በ10 ጤና ጣቢያዎች፤ በ1 ሆስፒታል ላይ ሙሉ በሙሉ ዘረፋና ውድመት ፈፅሟል።

የላቦራቶሪ ማሽኖች ተነቅለው ተወስደዋል፤ ሁሉም መድሀኒቶች ተዘርፈው ተወስደዋል፤ ኮምፒዩተሮችና የተለያዩ የህክምና ማሽኖች ተዘርፈዋል፤ ያልተጫኑትም ተሰባብረው ወድመዋል፤ የህሙማን አልጋዎች ተወስደዋል።

አሁን ለህብረተሰቡ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ የደረሰውን የጉዳት መጠን በመለየት የመልሶ ግንባታ ሥራዎችን በቅርቡ ለመጀመር እየተሠራ እንደሆነ አቶ ያሲን ሀቢብ አስታውቀዋል።

Address


Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethio Mail News posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

  • Address
  • Alerts
  • Claim ownership or report listing
  • Want your business to be the top-listed Media Company?

Share