05/09/2023
Geliyso Bor nemotse ikon ab nookanik'o Gelisor!!!Gar woro waare!!
to announce current information to the public.
Geliyso Bor nemotse ikon ab nookanik'o Gelisor!!!Gar woro waare!!
የሽናሻ ትልቁ እና ዋናዉ የጋሪ ዎሮ በዓል እዬተቃረበ በመሆኑ የዋዜማ ፕሮግራም በሽናሼኛ በዝህ መልኩ ተዘጋጅቶ ቀርቧል ፡፡
Bori T'inba
https://fb.watch/fWdKjIaElS/Gari woratse fiinets k'ano haniye s'ilo faliytute
Bebenshangul gumuz kill eyeteseru yalu meserete limatochina hunetawoch yemil program
ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በሕግ ታራሚዎች እየተከናወኑ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ
********************
(አሶሳ፣ ነሐሴ 27/2014 ዓ.ም) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ልዑክ በአሶሳ ዞን ማረሚያ ቤት በሕግ ታራሚዎች እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ።
ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታሁን አብዲሳ፣ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢስሃቅ አብዱልቃድርን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በአሶሳ ዞን ማረሚያ ቤት ተገኝተው በሕግ ታራሚዎች እየተከናወኑ ያሉ የግብርና እና የዕደ-ጥበብ ሥራዎችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል።
ከፍተኛ አመራሮቹ በማረሚያ ቤቱ አየተከናወኑ የሚገኙ የዶሮ እርባታ፣ የበሬ ማድለብ፣ የበግና የፍየል እርባታ ሥራዎችን ተመልክተዋል።
በተጨማሪም በ6 ሄክታር መሬት ላይ የለማ የበቆሎ ሠብልን ጨምሮ የማሽላ፣ የአኩሪ አተር የጓሮ አትክልቶችን እና የችግኝ ልማት ሥራን ተዘዋውረው ጎብተዋል።
በአሶሳ ዞን ማረሚያ ቤት እየተከናወኑ የሚገኙ የተለያዩ የዕደ-ጥበብ ሥራዎችንም አመራሮቹ መጎብኘታቸውን ከክልሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
yeashebarwi hwat yetifat mukera
Be sudan bekul yetelat mesarya chino Ethiopia wust yegeba yetelat awuropilan bejeginaw serawit temeto wodikal! kibr lejeginawu serawitachin!
ኦቢኤን ነሀሴ 18/2014 - የኢትዮጵያን መዳከም የሚፈልጉና ለዚሁም ለዘመናት የሚንቀሳቀሱ ህወሃትን በመደገፍ ላይ የሚገኙ ታሪካዊ ጠላቶች ንብረት እንደሆነ የሚታመን አውሮፕላን ለሽብር ቡድኑ የጦር መሳሪያ ጭኖ በሱዳን አልፎ የአየር ክልላችንን ጥሶ ሲገባ በጀግናው አየር ሃይል ተመትቶ ወድቋል፡፡
የኢትዮጵያን መዳከም የሚፈልጉና ለዚሁም ለዘመናት የሚንቀሳቀሱ ህወሃትን በመደገፍ ላይ የሚገኙ ታሪካዊ ጠላቶች ንብረት እንደሆነ የሚታመን አውሮፕላን ለሽብር ቡድኑ የጦር መሳሪያ ጭኖ በሱዳን አልፎ የአየር ክልላችንን ጥሶ ሲገባ በጀግናው አየር ሃይል ተመትቶ ወድቋል።
ሠራዊቱ የሀገሩን ሉዓላዊነት ለማስከበር ከመቼውም ጊዜ በላቀ ሁኔታ ዝግጁ መሆኑም ተገልጿል።
በሀገር መከላከያ ሠራዊት የመከላከያ ህብረት ዘመቻ ዋና መምሪያ የመከላከያ ኃይል ስምሪት ኃላፊ ሜጀር ጀኔራል ተስፋዬ አያሌው እንደገለጹት፤ ላለፉት በርካታ ወራት ከፍኛ ወታደራዊ ዝግጅት ሲያደርግ የቆየው አሸባሪው ህወሃት ካለፉት ሁለት ሳምንታት ጀምሮ ኃይሉን ለውጊያ ሲያስጠጋ ነበር።
በየጊዜውም ተኩስ እየከፈተ የሀገር መከላከያን ሲተነኩስ መቆየቱንም ነው ያነሱት።
ቡድኑ መንግስት የዘረጋውን የሰላም አማራጭ ከቁብ ሳይቆጥርና የሰላም ሂደቱ ቴክኒካሊ ፈርሷል ብሎ መግለጫ ባወጣ ማግስት ትናንት ነሐሴ 18 ቀን 2014 ዓ.ም ሌሊት 11 ሰዓት ላይ በቆቦ ግራና ቀኝ ባሉ አካባቢዎች፣ በዞብል ተራራ፣ በቢሶበርና በወትወት ውጊያ መክፈቱን ገልጸዋል።
በዚህም የተኩስ አቁም ስምምነቱን ማፍረሱን ጠቅሰው፤ የሽብር ቡድኑ እየላከ ያለው ጀሌ በሀገር መከላከያ ሠራዊትና በጸጥታ ሃይልች እየተለበለበ ነው ብለዋል።
ሜጀር ጀኔራሉ አክለውም በሱዳን አድርጎ የአየር ክልላችንን ጥሶ በሁመራ ሰሜናዊ ክፍል በኩል ወደ ትግራይ ሊያልፍ የነበረና ለሽብር ቡድኑ የጦር መሳሪያ ሊያቀበል የነበረ የማንንቱ ያልታወቀ አውፕላንም በጀግናው አየር ሃይል ሌሊት አራት ሰዓት ላይ ተመትቶ መውደቁን መግለፃቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ለማስደፈር የሽብር ቡድኑን እየጋለቡ ያሉ ሃይሎች ቢኖሩም የሀገር መከላከያ ሠራዊትና ኢትዮጵያውያነ ሀገራቸውን ለማስክበር በተጠንቀቅ ላይ ምህናቸውን ጠቅሰዋል በቀጣይም የሽብር ቡድን ሀገር የማፍረስ ህልሙን ትቶ ወደ ሰላማዊ መፍትሔ ካልመጣ እስከመጨረሻው ርምጃ ለመውሰዱ ሙሉ ዝግጅተ መደረጉን ጠቅሰዋል አሁን የመከላከል ርምጃ እየተወሰደ ሲሆን በቀጣይም የማጥቃት ርምጃዎች እንደሚኖሩ ነው የጠቀሱት።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ፌስቡክ፡ http://facebook.com/OBNAmharic
ዩትዩብ፦ Youtube.com/OBNoromiyaa
ቴሌግራም፦ https://t.me/OBN_VoiceOfthepeople
ትዊተር፦ https://twitter.com/OBNoromiyaa
የአፋን ኦሮሞ ፌስቡክ፡ http://facebook.com/OBNAfaanoromo
OBN English ፌስቡክ: http://facebook.com/OBNEnglish.
OBN Radio https://zeno.fm/radio/obnradio/
በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
18-12-14 shinasha news
Abiyachin kech belive Guba Abay !!!!
https://www.youtube.com/watch?v=F_iv7_CKSOA&t=16s
noguuratse fiineyru fiinotsnat tep' woshona eetru jaangatse woshets shiyeya ksilon share like nat subscribe err itk'umo beezuwere
noguuratse fiineyru fiinotsnat tep' woshona eetru jaangatse woshets shiyeya ksilon share like nat subscribe err itk'umo beezuwere
aznagn chifera silehone yimelketut
matakal jeeno dowosh t'uwe aaw fiiniyruwotssh nodetsts beewoko ebi barey eetruwo tizon twosh beshyo geyatin
ሸኔን በየቀኑ እየተዋጋነው ነው!!
"አብዝቶ ስለ ድህነት መናገር ብልፅግናን አያመጣም አብዝቶ ስለጠላት መናገር ድልን አያጎናጽፍም ብለን በተደጋጋሚ አንስተናል ለእናንተ ባንናገርም ግን በእያንዳንዱ ደቂቃ እንዋጋቸዋለን። እኛ ሁሉም ኢትዮጵያ በነጻነት የሚኖርባትን ሀገር እንመኛለን፤ የምንጥረውም ለዛ ነው።"
- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ
Des yemil zena new
((((( መልካም ዜና ))))(
ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን የጋላባት ድንበር ተዘግቶ የነበረውን እንደገና ከፈተች!
የሱዳን ጦር ቃል አቀባይ ብርጋዴር ጄኔራል ነቢል አብደላህ አሊ እሁድ ጁላይ 17 በሰጡት መግለጫ በሉዓላዊው ምክር ቤት መሪ የሚመራው የፀጥታው እና የመከላከያ ምክር ቤት ቴክኒካል ኮሚቴ የጋላባትን መሻገሪያ ቁልፍ የንግድ መሻገሪያ ለመክፈት ወስኗል ብለዋል። እሁድ ጁላይ 17 ጀምሮ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው ነጥብ።
ሱዳን በሰኔ 27 የኢትዮጵያ ጦር ሰባት የሱዳን ወታደሮችን እና አንድ ሲቪል ሰው ማረኩ እና ከገደለ በኋላ በሁለቱ ሀገራት መካከል የተፈጠረው አለመግባባት ተፈጥሮ ነበር። ኢትዮጵያ “በሱዳን ጦር እና በአካባቢው ሚሊሻ መካከል በተፈጠረ ግጭት በጠፋው የሰው ህይወት አዝኛለሁ፤ በቅርቡም ምርመራ እንደሚደረግ ተናግራለች።
የሱዳን ጦር ቃል አቀባይ በ #ናይሮቢ ኢጋድ የመሪዎች ስብሰባ ላይ በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ እና በሱዳኑ መሪ ሌተናል ጀነራል አብዱልፈታህ አል ቡርሃን መካከል የተደረገውን ውይይት ጠቅሰው ውሳኔው "ለታየው በጎ ፈቃድ እርምጃ ነው" ብለዋል።
fetanina achachir yemetekel merejawochin ena yebenshangul gumuz killatekalay mereja endersachuwalen abrachun hunu like and sub madregon ayzengu enameseginalen
D/r Abebe Anton woaheke born k'ana .
ትዝብት
ስለ እዉነት አስበን ስለ እዉነት ብንኖር እራሳችንን ከተልካሻ አስተሳሰብ እንቆጥብ ነበር ፡፡ወደ ዋናዉ ሃሳቤ ስገባ አንዳ አንድ ሰዎች አእምሮዋቸዉ ከተንኮል ዉጭ የማያስብ ይመስለኛል ይህን ስል ዛሬ በቤንሻንጉል ህዝቦች እዉነተኛ ድምፅ በምል ገፅ የተለጠፈዉን ልጥፍ አንብበ የተሰማኝን ለማጋራት ፈለኩ፡፡ በመጀመርያ OBN ለቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዉስጥ የጋዜጠኝነት ዕድል የሰጠዉ ለሽናሻ ብቻ ሳይሆን ለሶስት ቋንቋዎች ነዉ እነሱም ቤርተኛ፤ጉሙዜኛ እና ሽናሼኛ ግን የዝህ ፔጅ ባለቤት ለአንድ ወገን ብቻ የተሰጠ እና ሌላ ፍላጎት እንዳለ አድርጎ ነገር መስራት አግባብ አይደለም ለእዉነቱ OBN የ17 ቋንቋዎች አባት እና ባለ ዉለታ ነዉ ማንነታችን እና የህዝባችንን ችግር እነደ አቅማችን የተናገርንበት እና ራሳችነነ ያስተዋወቅንበት መጀመርያዉ ባለ ዉለታችን እነጅ ምንም አይነት አንተ እነዳሰብከዉ ተልኮ ያለዉ አይደለም፡፡ ስለ አማራ ዙርያ ጉሙዜኛ ብቻ መቅጠር ደግሞ ብዙም የምያሳስበ አይደለም ለማንኛዉም ከመናገር በፍት በደንብ ማወቅ ጥሩ ነዉ እኛ በጣም ተመችቶናል OBN፡፡
Aydek' sheenga !!!!! kop'ore aay keewa itatsatse tkotet! Danat tik woterte!!!!!
Be the first to know and let us send you an email when Shinasha Community Tube posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.
Want your business to be the top-listed Media Company?