ETHIO 24 አማርኛ

  • Home
  • ETHIO 24 አማርኛ

ETHIO 24 አማርኛ በኢትዮጲያ ውስጥ ማንኛውንም መረጃ የምሰጥበትና ለእውነትና ፍትህ የቆመ ሚድያ ነው።
(1)

16/04/2021

3 ያህል የቆሰሉ የልዩ ሃይል አባላትን በተዘዋዋሪ ለማነጋገር ሞክሬያለሁ፣ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸውን ሰዎችም እንዲሁ ጠይቄያለሁ። ሁሉም የተናገሩት መከላከያ እንደመታቸው ነው። የተመቱት ደግሞ አጣዬን ከመንደድ ህዝቧን ከሞት ለመታደግ ሲንቀሳቀሱ ነው። ልዩ ሃይሎች " ይሄንን የበላይ አካልም ያውቃል" ብለዋል። ማን ይሆን የበላይ አካል? ያ የበላይ አካል ለምን በሚዲያ አልተናገረም? ዛሬ በአማራ ቴሌቪዥን የኮምኒኬሽን ቢሮውን መግለጫ ልብ ይሏል:: እኛ አላምን ብለን እንጂ እነ አብይ አህመድ conventional war አውጀውብናል።

16/04/2021

ጋላ ሻፈደ

እጅህን እጅህ ያውጣው👌*******ወቅታዊዉ ሁኔታ ለአገራችንም ሆነ ለክልላችን ፈታኝ ነዉ። በኔ ግምት ይህ ችግር እንዲሁ በቀላሉና በአጭር ጊዜ ይፈታል ብየ አላምንም። ጊዜና ዋጋ መጠየቁ አይቀ...
15/04/2021

እጅህን እጅህ ያውጣው👌
*******
ወቅታዊዉ ሁኔታ ለአገራችንም ሆነ ለክልላችን ፈታኝ ነዉ። በኔ ግምት ይህ ችግር እንዲሁ በቀላሉና በአጭር ጊዜ ይፈታል ብየ አላምንም። ጊዜና ዋጋ መጠየቁ አይቀርም። ምክንያቱም ችግሮቻችን ስር የሰደዱና መዋቅራዊ እንዲሁም የብዙ ወገኖች ድጋፍ የማይለያቸዉ ናቸዉ።

ሰለዚህ በየ አካባቢዉ ለሚደርሱ እልቂቶች መንግስት ይድረስልን የሚለዉ ጥያቄ እንዳለ ሁኖ(መድረስም አለበት) ፣ዋነኛዉ መፍትሄ ግን የአካባቢን የፀጥታ ሀይል አጠናክሮ ራስን መከላከል ነዉ። መንግስት እስኪደርስ ድረስ እያለቀሱ ከማለቅ ፣ እራስን እየጠበቁ መቆየቱ ይሻላል(በተለይም በክልላችን ዉስጥ)። ከክልሉ ዉጭ ያለዉ አማራም ለጊዜዉ መንግስት እስኪደርስለት ድረስ ራሱን ጠብቆ የማቆየት አቅም እንዲኖረዉ ከጎረቤት ክልሎች ጋር በብርቱ መሰራት ይበጃል።

ለሁሉም የመንግስት አቅም ሰብሰብ እስኪል ድረስ እኛዉ አቅማችንን ሰብሰብ እናድርግ። ለአጭር ጊዜ እንደሚሆን ተስፋ ባደርግም፤ ለጊዜዉ ግን ነገሩ አጅህን እጅህ ያዉጣዉ መሆኑ አልቀረም። ይሄም ሆኖ በየአካባቢዉ ያለዉን የመንግስት ድርሻና መሪነት ሳንጋፋ መሆን አለበት።

15/04/2021

ጭልጋ ላይ የተፈፀመው ዳግማዊ ጥቅምት 24 እና ሊወሰዱ የሚገባቸው ጥንቃቄዎች
××××××××
ትህነግ ወደ ትግራይ ወስዶ ሲያሰለጥነው ፣ መከላከያ ሰራዊት ውስጥ በነበሩት አመራሮች እገዛ ሲያደርግለት እና በሱር ኮንስትራክሽን በኩል ስንቅና ትጥቅ እያቀበለ፣ ምሽግ እየሰራ ያፋፋው በቅማንት ሕዝብ ስም ሲነግድ የኖረው አሸባሪ/ሽፍታ ቡድን ከማክሰኞ ጀምሮ በመከላከያ ሰራዊቱና በአማራ ልዩ ኃይል ላይ ድንገት ጥቃት ፈፅሟል። ይህ ቡድን በትህነግ ሲታገዝ ከነበረው ሽፍታ በተጨማሪ ሰራዊቱ ጥቅምት 24 ከተጠቃ በኋላ ከ33ኛ ክፍለ ጦር የከዱት የትግራይ ተወላጅ የሆኑ የሰራዊቱ አመራሮችና አባላት በዋነኛነት የሚመሩት ነው። እነዚህ አካላት ከሰራዊቱ ከድተው የአሸባሪ/ ሽፍታው ቡድን ጋር ተደብቀው ሲደራጁ ቆይተዋል። ከእነሱም በተጨማሪ ከሱዳን የሰለጠኑ የሽፍታው አባላትም ሰርገው በመግባት የቡድኑ አካል ሆነዋል።

ይህ ቡድን ትህነግ የመንግስት መንበር በያዘበት ወቅት በመንግስት ደረጃ ሲደገፍ የነበረ በመሆኑ ሕዝብን ለማወናበድ ብዙ እድል አግኝቷል። ይህ አሸባሪ ቡድን ከአንድ አመት በፊት ጥቃት አድርሶ "እርቅ" በሚል የፌደራል ባለስልጣናት በተገኙበት በርካታ ወንጀለኞች "በሰላማዊ መንገድ ገብተዋል" ተብሎ ሌላ እድል እንዲያገኝ ሆኗል። ይህ አልበቃ ብሎ ይህ ቡድን ጫካ ከሚዋጋው፣ ሰው አግቶ ገንዘብ ከሚያስከፍለው፣ ንፁሃንን ከሚያፈናቅለው ጋር ግንኙነት ያለው የቅማንት ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ /ቅዴፓ/ የተሰኘ "ፓርቲ"ን በሽፋንነት ሲጠቀም ቆይቷል። በዚህ ወቅት ደግሞ የምርጫ ቅስቀሳውን ሰበብ አግኝቷል።

ይህም ሆኖ ንፁሃንን በመግደልና በማገት ላይ በስፋት ተሰማርቶ ሕዝብን ከሕዝብ ለማጋጨት ጥረት ሲያደርግ የቅማንት ሕዝብ ለታገቱት ገንዘብ ሰብስቦ በመክፈል፣ የሽፍታ አባላትን ጠቁሞ በማስያዝና ለክልሉ መንግስት እገዛ በማድረግ ብዙ ጥረት አድርጓል። አሁንም መከላከያ ሰራዊቱንና አማራ ልዩ ኃይል ላይ ጥቃት ከፈፀመ በኋላ ሕዝቡን ተገን እና የጦርነቱ አካል ለማድረግ ጥረት አድርጎ አልተሳካለትም። የሕዝብ ለሕዝብ ግጭት ለማስመሰል ያደረገው ጥረትም ከንቱ ቀርቶበታል።

ይህ ቡድን ጭልጋ የሚገኙትን ሚካኤልና መድሃኒያለም ቤተ ክርስትያን ጥሶ ግብቶ መሳርያ ከማስቀመጥ በተጨማሪ ምሽግ አድርጓቸዋል። መከላከያና የአማራ ልዩኃይል ላይ ጥቃት ከፈፀመ በኋላ እስከዛሬው ዕለት በከባድ መሳርያ እየተዋጋ ይገኛል። የአማራ ልዩ ኃይልና መከላከያ ሰራዊቱ ማክሰኞ ለተፈፀመባቸው ጥቃት በተቀናጀ መልኩ ምላሽ የሰጡት ረቡዕ ጠዋት ጀምሮ ነው። በተኩስ ልውውጡ የተገደሉበት አባላቱ አስከሬን እንዳይነሳ በማድረግ በፎቶና ቪዲዮ በማንሳት ለፕሮፖጋንዳ ለመጠቀም እየሰራ መሆኑን ተጨባጭ መረጃዎች አሉ። የሀሰት መረጃዎችንና ቅንብሮችን ተጨምረውበት ከትህነግና ከኦነግ ደጋፊዎች ጋር በመሆን ከቀናት በኋላ የማሕበራዊ ዘመቻ ለማድረግ እየሰሩ ስለመሆኑም ታውቋል። ትግራይ ላይ ሲሰራበት እንደነበረው በሀሰት መረጃ ሕዝብንና ዓለም አቀፍ ማሕበረሰቡን በማወናበድ ሌላ ጫጫታ ለመፍጠር ታቅዷል።

ይህ ቡድን ማክሰኞ የፈፀመው ጥቃት ጥቅምት 24 ትህነግ መከላከያ ሰራዊቱ ከፈፀመው ጋር ተመሳሳይ ነው። በነገራችን ላይ አጣዬ ላይ በአማራ ልዩ ኃይል የተፈፀመው ጥቃትም ተመሳሳይነት ያለው ነው። ከዚህ ቀደም አጣዬ ላይም ጥቃት የተፈፀመ ዕለት በቅማንት ሕዝብ ስም የሚነግደው ኃይል ተመሳሳይ ጥቃት ፈፅሟል።

ይህ ቡድን እድል እንዲያገኝ ያደረገው የፌደራል መንግስቱ ጭምር ነው። የቡድኑ አባላትን በሰላም ይግቡ፣ እርቅ ይደረግ እየተባለ ብዙ እድል ተሰጥቷቸዋል። መከላከያ ሰራዊቱም ቢሆን እንዲህ ሊጠቃ እርምጃ ለመውሰድ ሲያቅማማ ነው የቆየው። አሁን ላይ ግን ይህ ቡድን በራሱ ያረጋገጠው የትህነግ ብቻ ሳይሆን የውጭ ጠላት ኃይል መጠቀሚያም ሆኖ መምጣቱን ነው። ከሱዳን የሰለጠነ ቁጥሩ ቀላል የማይባል ኃይል ገብቶ የአጥቂዎቹ አካል ሆኗል። ባለፈውም ሆነ ዛሬ አጣዬ፣ መተከልና ጭልጋ ላይ በተመሳሳይ ጊዜያት ጥቃት የሚፈፀመው አቅም ያለው አደራጅ ኃይል ስላለ ነው። ጥቃቱ የተቀናጀና የተናበበ ነው። ይህ 33ኛ ክፍለ ጦር የከዱ፣ ከሱዳን የገቡ ኃይሎችን የያዘው ቡድን ከአሁን በኋላ የአማራ ጠንቅ ከመሆን አልፎ ሀገራዊ ስጋት መሆኑን ይፋ አድርጓል። የአንድ አካባቢ ሳይሆን የሀገረ መንግስት አደጋ ሆኖ ከትህነግና ከውጭ ጠላቶች ጋር ሆኖ ተቀናጅቶ እየሰራ ይገኛል። በተቃዋሚ ስም የሚንቀሳቀሱትም ሆነ መሳርያ ያነሳው ኃይል አሁን ያጠቃው የአማራን ልዩ ኃይል ብቻ አይደለም። የመከላከያ ሰራዊቱን ጭምር ነው። ከትህነግ በተማሩት መሰረት ደግሞ ሲቪል ለብሰው ሲዋጉ የተገደሉትንና የቆሰሉትን እየቀረፁ ኢትዮጵያ ሌላ የጦር ወንጀል የፈፀመች ለማስመሰል እየሰሩበት ነው። ይህ ኃይል የትህነግ ብቻ ሳይሆን የውጭ ጠላት ተላላኪ መሆኑ በመገንዘብ ቀጣይ እርምጃዎችን ማስተካከል ይገባል። በትግራይ ጉዳይ ላይ ብዙ የሀሰት መረጃዎች ተለቅቀው ሰብአዊነት ይሰማናል የሚሉትን ወገኖች ሳይቀር አወናብደዋል። ይህኛው አጥቂ ኃይልም የጥቅምት 24ን ሞዴል ተጠቅሞ ሰራዊቱን ካጠቃ በኋላ በሚደረገው የሚዲያ ዘመቻ ላለመወናበድ ከአሁኑ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል። የክልሉም ሆነ የፌደራል መንግስት፣ ሚዲያዎች፣ አክቲቪስቶች እና ዲፕሎማቶችም ስለዚህ ጥቃት፣ የቡድኑ አላማና ቀጣይ እቅድ በቂ መረጃ ይዘው እቅዱን ማክሸፍ ይኖርባቸዋል።

የመከላከያ ሰራዊት፣ የአማራ ልዩ ኃይል በአጠቃላይ የፀጥታ ኃይል የዚህን ቡድን ጥቃት፣ አላማ፣ ከጠላት ጋር ያለውን ቅንጅት፣ የአሸባሪነት ተግባሩን በዝርዝር መረጃ ማቅረብ አለባቸው። ይህ ካልሆነ እንደ ትግራዩ በሀሰት መረጃ የምንወጋበት ይሆናል። ይህ ጥቃት መሬት ላይ ከተፈፀመው በላይ በዓለም አቀፍ ተቋማት በኩል ኢትዮጵያን ለመውጋት ያለውን ፋይዳ ይበልጥ ይጠቀሙበታል። የሚዲያ ዘመቻና ዓለም አቀፍ ጥቃቱ ሲጀመር ከመወናበድ ከአሁኑ ይህን የሀገር ጠንቅ የሆነ ቡድን ጥቃት በልኩ መልስ መስጠትና መዘጋጀት ይገባል።

በሌላ በኩል ደግሞ ጥቃቱ የአሸባሪ ቡድኑ እንጅ ከሕዝብ ጋር ምንም ነገር የሚያገናኘው እንዳልሆነ ታውቆ ቡድኑ ለመቀስቀሻ ከሚጠቀምባቸው የትኛውም ጥፋቶች መጠበቅ ያስፈልጋል። በተቃዋሚ ስም የሚንቀሳቀሰው ኃይልም ቢሆን የክልሉና የፌደራል መንግስት በተለይም ምርጫ ቦርድ እርምጃ እንዲወስዱ መረጃ ማቅረብ እንጅ በግል ወይ በደቦ ችግር ተፈጥሮ ለቡድኑ አላማ መሳካት እገዛ ላለማድረግ በእጅጉ መጠንቀቅ ይገባል።

አሁኑኑ ይታሰብበት!

የአማራ ሰላምን ለማረጋገጥ በወታደራዊ ዘርፍ እውቀትና የካበተ ልምድ ያላቸው ሰዎች የፀጥታውን ዘርፍ ቢመሩት ጥሩ ነው ። ለዚህም እንደ ጀነራል ተፈራ ማሞ አይነቱን የተመሰከረለት ተዋጊ እና አ...
15/04/2021

የአማራ ሰላምን ለማረጋገጥ በወታደራዊ ዘርፍ እውቀትና የካበተ ልምድ ያላቸው ሰዎች የፀጥታውን ዘርፍ ቢመሩት ጥሩ ነው ። ለዚህም እንደ ጀነራል ተፈራ ማሞ አይነቱን የተመሰከረለት ተዋጊ እና አዋጊ ሰው ለምን ወደ ሃላፊነት አይመልሷቸውም ?

ከዚህ ቀደም ጀነራሉ ወደ ሃላፊነት ሊመጡ ነው የሚል ወሬ እዚህ ፌስቡክ ሲንሸራሸር ነበር ። ግን ወፍ የለም ። ሞተን እስክናልቅ መጠበቅ አለብን ወይ? እኔ በጭራሽ አልገባኝም ። አንድ ተቋም የሚመስለው መሪውን ነው። አለቀ ። እና ለብቁ መሪዎች ቦታ ቢሰጣቸው እላለሁ ።

እስቲ ሃሳብ ስጡበት።

Letenah Ejigu wale

ሰበር መረጃ  #በፍጥነት ሼር ይደረግ~~~~በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን አጣዬና አካባቢው የኦነግ ሼኔ መኪና በማገት ተሳፋሪዎችን አርደዋል፣ሾፌሮችን ረሽነዋል፣መከላከያ ከአቅ...
15/04/2021

ሰበር መረጃ #በፍጥነት ሼር ይደረግ
~~~~
በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን አጣዬና አካባቢው የኦነግ ሼኔ መኪና በማገት ተሳፋሪዎችን አርደዋል፣ሾፌሮችን ረሽነዋል፣መከላከያ ከአቅሙ በላይ ሆኖበታል።የአማራ ልዩ ሀይል እንድገባለት ጥሪ አቅርባል።

ባቲ፣ኬሚሴ፣ሀርቡ፣ኮምቦልቻ፣ደሴ የምትገኙ ወጣቶች ትጥቃችሁን በማዘጋጄት በተጠንቀቅ አካባቢያችሁን ጠብቁ።

ተጨማሪ መረጃዎችን በስልክ ከአካባቢው ለማግኘት እየሞከርኩ ነው ጠብቁኝ

*አንፓል ምን ያደርጋል መብራት በሌለበት፣*ሚዛን ምን ያደርጋል  እህል በሌለበት፣*ሰአቴን አምጡልኝ በጊዜ ልግባበት።
13/04/2021

*አንፓል ምን ያደርጋል መብራት በሌለበት፣

*ሚዛን ምን ያደርጋል እህል በሌለበት፣

*ሰአቴን አምጡልኝ በጊዜ ልግባበት።

12/04/2021

ብራቮ ቻግኒ
~~~~~~~
አማራ ሲሞት እንጅ ሲገድል አያምርበትም ለሚል እንከፍ መልስ የለኝም።ብራቮ ቻግኒ
አማራ ምን ያክል ጠላቶች እንዳሉት እያዬን ነው።አሁን አማራ ገዳዩን በእጥፍ መግዴል አለበት።አፀፋ መስጠት ስትጀምር ነው ምትከበረው፣መንግስትም የሚፈራህ።
አማራ ሲገደል፣ሲፈናቀል፣ዘሩ ተመርጦ ሲረሼን፣በግሌደር ሲቀበር ፀጥ ጭጭ ያለ ኩክኒያም ሁላ፣ዛሬ ገዳዩን ሲገድል እሪ ቁቁ ማለት ለምን ዝም ብለህ አሞትም፣አንተኮ ለመግዴል ሳይሆን ለመሞት ነው የተፈጠርከው እንደማለት ነው።

አማራን እኮ ፌደራል መንግስቱ በጄት በጅቶ የሚያስጨፈጭፈው የአማራ ዝምታ እረፍት ስለነሳው ነው።አማራ ሲነሳ ምድር ቁና ትሆናለች።የሚገርመው ደግሞ ኢዜማ ተብዬ የድቃሎች ስብስብ ክልላችን ውስጥ ስለፈቀድንላቸው አማራን ለመውጋት ይጣጣራሉ።እኔ የምመክራችሁ አማራን ጠልታችሁ አማራ ክልልን መውድድ ማለት ምን ማለት ነው።እኛም ቤት እሳት አለ።አፈር ከድሜ ነው የምናስግጣችሁ።

page like & share

09/04/2021
Letenah Ejigu Wale ለአማራ ክልል ኢንቨስትመንት ቢሮ ዳይሬክተርነት ቢሾም ምን ይመስላችኋል???~~~~የአማራ ብልፅግና ክልሉን በኢኮኖሚና በኢንቨስትመንቱ የተሻለ ማድረግ የሚችሉና ክ...
09/04/2021

Letenah Ejigu Wale ለአማራ ክልል ኢንቨስትመንት ቢሮ ዳይሬክተርነት ቢሾም ምን ይመስላችኋል???
~~~~
የአማራ ብልፅግና ክልሉን በኢኮኖሚና በኢንቨስትመንቱ የተሻለ ማድረግ የሚችሉና ክልሉን በፍጥነት መለወጥ የሚችሉ ወጥ የሆነ የቢዝነስ አድምንስትሬሽን ብቃት ያላቸው እንደ ዶክተር Letenah Ejigu Waleን የመሳሰሉ በሳል ኢኮኖሚስቶችን መጠቀም ቢችል ጥሩ ነበር።

በአማራ ክልል ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጮች ቢኖሩንም በአለን መጠን መልማት አልቻልንም።አባይን፣ጣናን የመሰለ ሀብት ይዘን ዝናብ በመጠበቅ ጊዜ እንጨርሳለን።ይህ ደግሞ ኢኮኖሚያችንን ማኔጅ ማድረግና ለኢንቨስተሮች ከቢሮክራሲ የፀዳ አሰራርን የሚከተል ብቁ ባለሙያ አለመኖራችን ነው።አማራ ብልፅግና የመሀይማን ካቤኔ መዓት ከመሰብሰብ እንደ ዶክተር ለጤናህ እጅጉ ዋለን የመሰሉ በሳል አዕምሮ ያላቸውን ሰዎች ቢያስጠጋ የህዝቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ይችላል።

ነገ ዋጋ የሚያስከፍል ስራ ባንሰራ መልካም ነው።አለቆቻችን እንዳይከፉ በማለት የአማራን ጀግኖች መብላት በአንገታችን ላይ መታነቂያ ገመድ እያስገባን ነው።እኔ ግን ከዚህ መጥፎ አሻራ  ከሚያስቀ...
08/04/2021

ነገ ዋጋ የሚያስከፍል ስራ ባንሰራ መልካም ነው።አለቆቻችን እንዳይከፉ በማለት የአማራን ጀግኖች መብላት በአንገታችን ላይ መታነቂያ ገመድ እያስገባን ነው።እኔ ግን ከዚህ መጥፎ አሻራ ከሚያስቀምጡ ሆዳሞች ጋር ተባባሪ ባለመሆኔ እኮራለው።ነገ ደረቴን ገልብጭ በአደባባይ ስንጎማለል እናንተ እንደ ድሮው አባታችሁ ዋሻ ውስጥ ይሆናል።

የወንድማችንን ነፍስ ይማርልን

ስንት ደንቆሮዎችን ታዘብኩ👌~~~~~ እኛ አማሮች አንዱ ችግራችን አላማችንን አለመረዳታችን ነው።👉አንዱ ስለትግሬ መብት መከበር ሲሞግት እንጠላዋለን።ለምን ትግሬ ስለሆነ!!👉አንዱ ስለኦሮሞ መብ...
08/04/2021

ስንት ደንቆሮዎችን ታዘብኩ👌
~~~~~
እኛ አማሮች አንዱ ችግራችን አላማችንን አለመረዳታችን ነው።

👉አንዱ ስለትግሬ መብት መከበር ሲሞግት እንጠላዋለን።ለምን ትግሬ ስለሆነ!!

👉አንዱ ስለኦሮሞ መብት ሲሞግት እንጠላዋለን።ለምን?ኦሮሞ ስለሆነ!!

አንዱ ስለአማራ መብት ሲሞግት እንጠላዋለን።ለምን? ከኛ ጎጥ ስላልሆነ፣የትግላችን አላማ ስላልገባን፣የምንሞተው ለምንና ገዳያችንን እንደ ቅዱስ ስለምንቆጥር ነው።ይህም ይህው 32 አመት ሙሉ በየቀኑ አስክሬን ከመቁጠራችን የተነሳ የሚሞተው የህዝባችን ቁጥር ከተራ ነገር ቆጥረነውና ሞትን ከመለማመዳችን የተነሳ እኛ ራሱ የቁም ሬሳዎች ሆነናል።እኛም በአመራር ደረጃ ያለነው ሁላችንም ከኛ ጎጥ ካልሆነ ደንታችንም አይደል።50 ሚሊዬን አማራ ወክለህ ተቀምጠህ፣ከመጣህበት ጎሳ ለ5 መቶ ሰው የምትጨነቅ ከሆነ አንተ የአለማችን ትንሹ ሰው ነህ።

ሌላው ደግሞ አክቲቪዝማችን ሌላው ችግር ነው።ሰሞኑን በቤቲ ላይ ቀስት አዙረዋል።እናውቅላችዋለን የሚሉት የናኖተው ጎጥ እኮ በአማራ ህዝብ ስም እየማሉ ህዝቡን ሙልጭ አድርገው የራሳቸውን ሀብትና ዝና ግንባታ ላይ ናቸው።አንድ ቤቲን የሚሆን የለም።በተግባር ግንባር ቀደም ነች።

የህዝብ ገንዘብ አልበላችም።አልዋሸችም፣አልቀጠፈችምበህዝብ ደም፣ሚድያ አላቋመችም፣እንባዋን እያዘራች ለአማራ ህዝብ ድምፅ ነው የሆነችው።ከኔ ክብር ይልቅ የአማራው ቀደምት ክብሩ ይመለስ ብላ ለክብሯ ሳትጨነቅ ራቁቴን ብቻዬንም ቢሆን ሰልፍ ለጣለው ነው ያለችው።ሌሎቻችሁ ብችሉ ከጎናችን ቁሙ ካልቻላችሁ ለህዝቡም እሰቡለት።አታደናቁሩን።እናንተ እንደው ደንቁራችዋል።

እኔ ማንም እንዲደግፈኝ አይደለም፣እንድጠላችም አይደል፣እውነት እውነቱን መናገር ስላለብኝ ነው።

08/04/2021

ለውድ ተከታዮቼ

እኔ የማይጠቅም ተከታይ እንዲኖረኝ አልፈልግምና 1000 ጥሩ መልክቴን ተቀብለው ለሌሎች እንዲደርስልኝ የሚያግዙኝ መልካም ቆራጦችን ብቻ ነው ምፈልገው።እናም ፔጁን በማድረግ ተከተሉኝ።ዘንድሮ ትንሽ ጠንከር የሚል ይመስለኛል።እኛም ጠንክረን እንሰራለን ለህዝባችን ስንል።

07/04/2021

በዚህ ሰዓት ለምን ይመስልሀል ስለ ግድብ እያወሩ ጆሮህን የሚያደነቁሩህ?ህውሀት ባንድራ፣ኦህደድ ኦቦሌሶ ደግሞ ግድብ እያለ ሞትህን ያስረሱሀል።መጀመሪያ መኖራችንን ስናረጋግጥ ስለግድብ እናወራለን።ከዛ ውጭ ክላ ከፊቴ።

የአብይ ካቤኔና የኦሮሞ ብልፅግና በነጋ በመሸ ቁጥር በቅቤ ምላሳቸው አቃፊ ከኛ ወዲያ ይሉናል በአፋቸው።ዳሩ ምን ያደርጋል በተግባር ግን እንዲህ ካላቀፍናችሁ ሞተን እንገኛለን ብለዉ ፍዳችንን ...
07/04/2021

የአብይ ካቤኔና የኦሮሞ ብልፅግና በነጋ በመሸ ቁጥር በቅቤ ምላሳቸው አቃፊ ከኛ ወዲያ ይሉናል በአፋቸው።ዳሩ ምን ያደርጋል በተግባር ግን እንዲህ ካላቀፍናችሁ ሞተን እንገኛለን ብለዉ ፍዳችንን ያሳዩናል።

ከመጋረጃ ጀርባ ደግሞ በ33ዙር በህዝብ ገንዘብ አሰልጥኖ ባሰማራቸው ገዳይ ቅጥረኞች አማራን ከኦሮሚያ ማፅዳት አለብን ብለው በአጀንዳቸው መሰረት ያፀዱሀል።አቃፊ ማን እንደሆነ ህዝቡ ይመሰክራል።

በነሱ የተነሳ መተቃቀፍ ዘጋኝ😂😂

ፔጁን ላይክ ሼር አድርጉት

አብይ አህመድና የጥፋት ጀሌዎቻቸው በአማራ ህዝብ ላይ በፈጸሙት የጅምላ ጭፍጨፋ በዓለም ዓቀፍ ፍርድ ቤት መጠየቅ አለባቸው።በዘራችን ተለይተን በጅምላ እየተገደልን ስለ ምርጫ የምናስብበት ሞራል...
07/04/2021

አብይ አህመድና የጥፋት ጀሌዎቻቸው በአማራ ህዝብ ላይ በፈጸሙት የጅምላ ጭፍጨፋ በዓለም ዓቀፍ ፍርድ ቤት መጠየቅ አለባቸው።በዘራችን ተለይተን በጅምላ እየተገደልን ስለ ምርጫ የምናስብበት ሞራል የለንም።
ጨፍጫፊና ገዳይ ቡድን በአስቸኳይ በህግ መዳኘት አለበት።

አብይ አህመድ ወንበሩን በአማራ ደም ለማፅናት የሚያደርገው ከንቱ ውዳሴ ለአልታሰበ ውድቀት ይዳርግሀል።ለሰራችሁትም የዘር ጭፍጨፍ በአለም አቀፍ የጦር ወንጄል ትጠየቃላችሁ።እኛ እናንተን የምንታገስበት ትግስታችን አልቆአል።

ከጎረቤትህ ውድቀት መማር ካልቻልክ፣ከጎረቤትህ የከፋውን ሞት ትሞታለህ።የህውሀት አንዳንድ አዛውንቶችን በጥይት ሲሞቱ አይተሀል።በጥይት መሞት የደስታ ሞት ነው፣የኦሮሞ ብልፅግና ካድሬዎች ግን በአደባባይ በስቅላት የስቃይ ሞትን የምቀምሱበት ጊዜ ብዙም እሩቅ አይደለም።

ፔጁን ላይክ፣ሼር ያድርጉ

07/04/2021

ይህ በስዊዘር ላንድ የአማራን የዘር ፍጅት ለአለም መንግስታት ያሳወቁበት ተቃውሞ ሰልፍ ነው።ክብር ይገባችሁዋል።በዘመነ ብልፅግና ተጠናክሮ የቀጠለው የአማራ ሞት አለም እንድያውቅልንና የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት በኢትዮጲያ ወቅታዊና መንግስታዊ ውንብድና ላይ ጣልቃ መግባት አለበት።

በማድረግ ለሁሉም ይድረስ፣አጥለቅልቁት እስኪ

ኢትዮጵያ የታጠቀችው ሩሲያ ሰራሹ የአየር መቃወሚያ(ፔጁን ላይክ፣ሼር ማድረጋችሁን አትርሱ)- የአንዱ ዋጋ እስከ 300 ሚሊዮን ዶላር ሲደርስ 120 ሚሳይሎች እና 9 መተኮሻ መኪኖች ይኖሩታል!-...
07/04/2021

ኢትዮጵያ የታጠቀችው ሩሲያ ሰራሹ የአየር መቃወሚያ
(ፔጁን ላይክ፣ሼር ማድረጋችሁን አትርሱ)

- የአንዱ ዋጋ እስከ 300 ሚሊዮን ዶላር ሲደርስ 120 ሚሳይሎች እና 9 መተኮሻ መኪኖች ይኖሩታል!

- ቻይና ፣ ሳውዲአረቢያ ፣ ቱርክ ፣ ህንድ እና ቤላሩስ ታጥቀውታል!!

- 400 ኪ.ሜ ድረስ ኢላማን የመምታት አቅም ያለው ሲሆን ዘኢኮኖሚስት የተባለው መጽሄት One of the best air defense systems in the world ብሎታል!
=======

ዝርዝሩ እነሆ!!

"የመከላከያ አቬሺን ይፋ እንዳደረገው የህዳሴ ግድቡ የአየር ቀጣና ከአየር በረራ ነፃ ተደርጓል። ይህ የአየር ክልል ጥሶ ማለፍ የሚሞክር በራሪ አካል በአየር መቃወሚያ ቴክኖሎጂዎቻችን ይመታል ማለት ነው። ዘመናዊ የአየር መቃወሚያ ተገጥሞ ሀሁሌም ለ 24 ሰዓታት በንቃት እየተጠበቀ ነውም ተብሏል። መሳሪያው እስከ 400 ኪ.ሜ ርቀት ቅኝት የሚያደርግና በዚህ ርቀት ከበረራ የሚመጣ በራሪ አካልን detect ያደርጋል የሚል ጥቆማም ተሠጥቷል።
ቴክኖሎጂው የትኛው ይሆን?

የሀያል ጦር ባለቤት አገራት የየራሳቸው አየር መቃወሚያ አላቸው። አንድን አገር ሊያሰጋ የሚችል ጠላት የሚገኝበት ርቀት፣ ሊጠቀማቸው የሚችላቸው መሳሪያዎችና ኢላማ ውስጥ ሊያስገባቸው ይችላል የሚባሉ ቦታዎች ከአገራት የመግዛት አቅም ጋር ተዳምረው የአየር መቃወሚያ ቴክኖሎጂ ምርጫቸውን የሚወስን ነው። ይሁንና በውጤታማነታቸው በሁሉም መስፈርቶች ጫፍ ላይ የሚገኙት የራሺያው (S-300, S-400, S-500) እንዲሁም የአሜሪካው Patriot air defence systems ናቸው። ከነዚህ በተጨማሪ የቻይናው HQ-9, የእስራኤሉ Spyder, እንዲሁም ሌላኛው የራሺያ Pantsir ተጠቃሾች ናቸው። የኛ የትኛው ሊሆን ይችላል?

በመጀመሪያ ደረጃ አገራችን የራሺያውን Pantsir አየር መቃወሚያ ከራሺያ መረከባችን military watch magazine ጨምሮ የራሺያው Sputnic ራሱ በይፋ የዘገበው ነው። የእስራኤሉን Spyder ተረክበት ተከላውን ስለማጠናቀቃችንም የተለያዩ ወታደራዊ ኢንተሊጀንስ ተቋማትን ጨምሮ ፍንጮች ተሰጥተዋል። ስፓይደርን ከእስራኤል አገዙት እንደ ህንድ፣ ቬትናም ወዘተ ካሉ አገራት ዝርዝር ውስጥ ኢትዮጵያም ተካትታለች። ነገር ግን የግብፅ እየየ ላለመስማት እስራኤል ዝርዝር ሠረጃ አልሰጠችበትም።

የቻይናውን HQ-9 ቴክኖሎጂ ኢትዮጵያን ጨምሮ የምስራቅ አፍሪካ አገራት የጋራ የአየር ደህንነት ቀጠና እንዲኖራቸው ለማስቻል ቻይና ታቀርብላቸው ዘንድ መስማማታቸውን ከጠቀሱ መረጃዎች ውጪ ይፋ የሆነ መረጃ የለም። ቢሆንም ቅሉ ሁሉም 400 k.m ድረስ መቃኘት አይችሉም። ስፓይደር የአጭርና መካከለኛ ቅኝት በዋናነት ወደመሰድር በጣም ዝቅ ብለው የሚመጡና ረቂቅ ሰው አልባ ድሮኖችን ማምከን ነው ብቃቱ፤ ፓንትሲርም ራሱ የአጭር ርቀት ሬንጅ ያለው ሲሆን ከ s-300 ወይም 400 ካልተጣመረ ያንን ሬንጅ አይሸፍንም። የቻይናው HQ-9 ከፍተኛው ሬንጁ 150 ኪሎ ሜትር ነው። የአሜሪካው patriot ደግሞ አሁን ባለው ሁኔታ ለኢትዮጵያ የሚቀርብ አይደለም የሚለው ያስማማል። ስለሆነም እኛ የታጠቅነው የራሺያውን S-300 አድቫንስድ ቨርዥን ወይም S-400 ነው ብሎ መገመት ይቻላል።

S-300-400 ሬንጁ መቀራረቡ ብቻ አይደም የግምቱ መነሾ። የመሳሪያውን ሙሉ ክፍል መግዛት ሳያስፈልግ፣ አላስፈላጊ ወጪን በማስቀረት ቀደም ሲል ከራሷ ከተገዛው pantsir ጋር እንዲናበብና እንዲቀናጅ ማድረግ የሚያስችል መሆኑም ነው።

Pantsir

አውርፕላኖችን ፣ የጦር ጀቶችን ፣ ሄሌኮፕተር፣ ከጦር ጀቶች ላይ የሚተኮሱ ቦምቦችን፣ ሚሳየሎችን እና ሰው አልባ አውሮፕላኖችን በፍጥነት ማውደም የሚችል የዘመነ የአየር መቃወሚያ ሲስተም መሆኑ ይታወቃል። ይሁንና በጣም ውጤታማ የሚሆነው ሰው አልባ አይሮፕላኖችና ምድር ለምድር ተምዘግዝገው የሚመጡ የጠላት መሳሪያዎችን ማውደም ላይ ነው። ሶሪያ ላይ መሳሪያው በተግባር ተፈትኗል። እነሱ ያደረጉት pantasir s 1 ሲስተሙን ውድና አሜሪካንም የሚያስፈራት ከሆነው S 400 ጋር በማጣመር ነበር። የምድር ለምድርና ድሮኖችን እንዲሁም S 400 ው የርቀት ተምዘግዛጊዎችን በማምከን ስኬታማ ሆኗል። በሶሪያ እንደተጠመደም በአንድ ሌሊት ከአሜሪካ ጦር መርከብ 127 tamhawk ሚሳይሎች ተተኩሰው 90 በመቶዎቹን አየር ላይ ማምከን አስችሏል።

S-300/400

ይህ ራሺያ ሰራሽ air defence aystem ጀት፣ ሚሳይል፣ አነስተኛና ከፍተኛ aircraft, ሰው አልባ አይሮፕላን (drone) አነፍንፎ ምንነትና ማንነቱን የሚለይ ነው። S-300 advanced ስሪቱ ልክ እንደ S-400 እስከ 400 ኪ.ሜ ድረስ የሚመጣን የጠላት በራሪ ቴክኖሎጂ ያነፈንፋል። የ S-400 advanced ስሪት ደግሞ ሬንጁ 600 ኪ.ሜ ይደርሳል። የሚሳይይሎቹ ፍጥነትም በሴኮንድ 4.8 ኪሎ ሜትር ጀምሮ እንደ ቨርዢኑ ሁኔታ እስከ 7 ኪ.ሜ በሴኮንድ የሚወነጨፍ ነው። የሚተኩሳቸው ሚሳይሎችም እስከ 400 km ይደርሳሉ። በአንድ ጊዜም እስከ 100 ኢላማዎችን detect አድርጎ እርምጃ መውሰድ ይችላል። ኢላማውን በትክክል የመምታች ብቃቱ አለማቀፍ ተፈላጊ አድርጎታል።

ቴክኖሎጂው በሚገርም ሁኔታ በቀደሙት ጊዜያት መሳሪያዎች የነበረውንና የተለያዩ ተግባራትን በተለያዩ መሳሪያዎች በተናጠል ይሠራ የነበረውን ሁሉ በአንድ platform መፈፀም የሚያስችል ሆኖ ነው የተሰራው።
ከሳተላይት ጋርም የተሳሰረ በመሆኑ አንድ አገር በዚህ S-300, s-400 በሁሉም ቦታዎች ያዘጋጀቻቸውን የሚሳይልና የጠላት መከላከያ መሳሪያ ሁሉንም በአንድ ማስተዳደር ያስችላል። በዚህም በጠላት የተላከ ጦር ጀት ወይም ሚሳይል ሲመጣ ገና በሩቁ አነፍንፎ ምንነቱን ይለይና በምን አይነት መሳሪያ መመታት እንዳለበት፣ የት ቦታ ከተጠመደ መሳሪያ ቢተኮስ ለበለጠ advantage እንደሚያበቃ፣ ከየብስ? የጦር ጄት ማስነሳት? ወዘተ ተንትኖ ምርጫውን ለጦር ሃይሉ አቅልሎ የሚያቀርብ ነው።

እዚህ ላይ፣ የመሳሪያውን አቅም አሟጦ መጠቀም(utilize) ማድረግ እጅግ አስፈላጊ ጉዳይ ነው። ልክ እንደ ስማርት ስልክ መሆኑ ነው። ባለሙያዎች መሳሪያውን በሚገባ እንዲካኑበት ማሰልጠን። ይህም ከመሳሪያው ባለቤት አገር ለሚመጡ ባለሙያዎች የሚወጣውን ወጪና ሊፈጠር የሚችል ክፍተት መዝጋት ያስችላል።

[ እዚህ የገለፅኩላችሁንና ሌሎች ያላሳፈርኳቸው አጠናካሪ የንባብ ተጋልጦየን አዋህጄ ነው ኢትዮጵያችን የራሺያውን የራዳር ቴክኖሎጂ ታጥቃልናለች ያልኩት ]

ፎቶዎች ከጎግል የተወሰዱ ናቸው!!

ሰበር መረጃ ~~~~~~~በዛሬው እለት ብቻ 612 የኦሮሚያ ልዩ ሀይል አባላት ከነ ትጥቃቸው የኦሮሞ ነፃነት ግንባርን /ኦነግ/ ተቀላቅለዋል።የአማራን ብልፅግና አድስ አበባ ላይ ወስደው ያደነዝ...
07/04/2021

ሰበር መረጃ
~~~~~~~
በዛሬው እለት ብቻ 612 የኦሮሚያ ልዩ ሀይል አባላት ከነ ትጥቃቸው የኦሮሞ ነፃነት ግንባርን /ኦነግ/ ተቀላቅለዋል።

የአማራን ብልፅግና አድስ አበባ ላይ ወስደው ያደነዝዙታል።ኦቦሌሳ ለማ ሆዬ ልዩ ሀይሉን ወደ ኦነግ ይቀላቅላል።ሲጀመር ኦነግ ማለት የኦሮሚያ ልዩ ሀይል ማለት ነው።

የአማራና የኦሮሚያ ብልጥግናዎች የሚያደርጉት ድርድር ካባ ከመሸላለምና አብይና ሽመልስ የተዳከመውን ገዳይ ቡድናቸውን ለማጠናከር የአየር ሰዓት ከመስጠት ውጭ የሚያመጣው ሌላ ተጨማሪ ጥቅም የለም...
07/04/2021

የአማራና የኦሮሚያ ብልጥግናዎች የሚያደርጉት ድርድር ካባ ከመሸላለምና አብይና ሽመልስ የተዳከመውን ገዳይ ቡድናቸውን ለማጠናከር የአየር ሰዓት ከመስጠት ውጭ የሚያመጣው ሌላ ተጨማሪ ጥቅም የለም።

እኔ በግሌ እዚህ ስብሰባም በሉት ዱለታ አልሳተፍም።የኔን አቋም የምደግፋ ግን ወኔ ቢሶች የረገጣችሁትን ስብሰባ ተመልሳችሁ በይቅርታ ተወተፋችሁ።ለአማራ ሞራል የማትጨነቁ ድኩማኖች መሆናችሁን ህዝብ ይወቁላችሁ።

በአማራ ልበ ሙሉነትና አስተዋይነት እንጅ እናንተ ለህዝቡ መጥናችሁ አይደለም ስልጣን ላይ የተጠቀመጣችሁት።እኔ በግሌ በዚህ ከቀጠላችሁ እያንዳንዱን አመራር ፋይልህን እያወጣሁ አሰጣህና ሳያውቁህ በመሰለኝ እንደሰቀሉህ አውርደው ያሰጡሀል።ለዛሬ እንደ ማስጠንቀቂያም፣እንደማሳሰቢያም ሆኖ በዚሁ ይብቃን።

ፔጁን ላይክ በማድረግ ይከተሉኝ።

06/04/2021

ከኛ መሀል ዛሬ ወደ አድስ አበባ ባመሩት አመራሮች አጎብዳጅነታቸውን አይቶ ሽሜ በጣም ተገርሞ በሳቅ ሲዘል ነው የዋለውም ያመሼውም።

06/04/2021

TPLF remnant posted old photo to prove their leader is alive

TPLF የቆየ ፎቶ ደረበች።

- Over three Months old of Debretsion "ኡናጦፋቹዋለን" Gebremeskel. photo

06/04/2021

ከአማራ ክልል ድኩማን አመራሮች አስር እጥፍ ደፂ ይሻላል።ቢያንስ ከሱ የአላማ ፅንዓት እናያለን።ለቆመለት አላማ ዝንፍ የማይል ጀግና።እኛ ለመጣው ለሄደው እያጨበጨብን ጭራችንን እየቆላን ስናጎበድድ መኖርና በልቶ ጠጥቶ ስለ ጠግቦ ማደር እንጅ ስለወከልነው ህዝብ መቼ ነው ተጨንቀን የምናውቀው?መች ነው የህዝብን ጥያቄ የመለስነው?የህዝቡን ጥያቄማን ይመልስ?

አገኘሁ ተሻገር ፣ትክክል ነው!***እንዳሉት ብልፅግና በአለም ካሉ ትልልቅ ፓርቲዎች አንዱ ነው።እንደ እርሱ በትልቁ የገደለ ያስገደለ የለም።አፍሪካን አሻግሯል ከመኖር ወደ አለመኖር እንደ ድል...
06/04/2021

አገኘሁ ተሻገር ፣ትክክል ነው!
***
እንዳሉት ብልፅግና በአለም ካሉ ትልልቅ ፓርቲዎች አንዱ ነው።እንደ እርሱ በትልቁ የገደለ ያስገደለ የለም።አፍሪካን አሻግሯል ከመኖር ወደ አለመኖር እንደ ድልድይ ተነጥፎ። በተለይ ምስራቅ አሪካን ትልቅ የሽብር ቀጠና ቡድን እያደረጋት ነው። እንቁ መሪዎችንም አፍርቷል፤ገድለው የሟች ወገንን የሚያንሰፈስፉ ለቅሶ ደራሾች! ታዲያ ምኑን ዋሸ!?

06/04/2021

የጁንታውን ለሀገር ነቀርሳነት የተረዳው መንግስት ብዙዋንን ሳይበክል ለማክሰም የተለየ እና ትዕግስት አስጨራሽ ጥረት አድርጎ ነበር። ካንሰር በባህሪው የመስፋፊያ ሜዳ ካገኘ ሙሉ አካላትን በአጭር ጊዜ ተባዝቶ ይወራል። የጁንታ ምልምል የጥፋት ሃይላት ተብለው የታለሙት እጅግ ብዙ ነበሩ ። ከሁሉም ውስጥ አሁን የጁንታን ሁለመና ወርሶ እየተንቀሳቀሰ ያለው አንድ ኦነግ ሸኔ ብቻ ነው ።

ሀገራችን ኢትዮጵያ በሺ አመት ዘመናት እንደዚህ አይነት ካንሰር ገጥሟት አያውቅም ። የራሱ ጥፋት ሳያንስ ሌላውን አውሬ አድርጎ የሚያስጓራ ትልቅ ሰይጣን በጫንቃችን ተሸክመን እየተንገታገትን እንደምንኖር አለም ሊያውቅ ይገባል። አሁን በታላላቅ ሀገራት ያሉ መንግስታትን አሳምኛለሁ ብሎ እየተመፃደቀ የሚገኘው የጁንታው ቅሪት ሙሉ ስልጠናውን ለጃልመሮ ኦነግ ሸኔ በተግባር እያሳየ ይገኛል።

የማይመስል ነገርን እንደ ልክ አስቀምጦ በእብደት እና ጥላቻ እያስዋኘ የሚገኘው ጁንታ ሲያስኮርጅም ከነስሙ መሆኑን ከውስጠ የተገኘው መረጃ ያስረዳል። ጃልመሮ የሚመራው ኦነግ ሸኔ የፕሮፓጋንዳ አካሄዱን በመቀየር የኤርትራ ሰራዊት ኦሮሚያ ገብቷል ብሎ በኦሮሚኛ እየሰበከ ይገኛል። “የማይመስል ነገር ለሚስትህ አትንገር” የሚለውን አባባል የረሳው የጃልመሮ/ጁንታ ጥምረት በኦሮሚያ ክልል ውስጥ ያለውን ወጣት ለማነሳሳት የማይቆፍረው አለት የለም ። ሆኖም አሁንም የጥፋት መንገድን ያልተከተሉ እና እናት ሀገራቸውን የሚወዱ ቄሮዎች ይህንን የቁራ ጩኸት አንሰማም ብለው የውሸት ፕሮፓጋንዳውን እያጋለጡ ይገኛሉ።

ሀገር በየጽንፉ የሚጎተተውን ወጣት ወደ መሃል በመሳብ የምትድን መሆኗን የተረዳው የጃልመሮ/ጁንታ ጥምረት በየብሔሩ እየሄደ የውሸት ፕሮፓጋንዳን እያሰራጨ ይገኛል። በውሸት ፕሮፓጋንዳ ራሱን ሊቅ ያደረገው የጁንታው ዶከተር ቴድሮስ/አሉላ ቅንጅት ደግሞ ጃልመሮን በተለያዩ ትልልቅ ሚዲያዎች ለማቅረብ እና የትግራይ ውሸት ማዕበሉን ወደ ኦሮሚያ ክልል ለማስፋፋት እየጣሩ እንደሆነ ተረጋግጣል። ከሰሞኑ የ”ኤርትራ ሰራዊት ኦሮሚያ ገባ” የሚል ዜና በCNN ,BBC Aljazeera ብትሰሙ አይድነቃችሁ ይለናል ከውስጥ የወጣው መረጃ ።

ካንሰሩን ቆርጦ መጣል ያስፈልጋል ።

06/04/2021

"ብአዴን የሙት ልጅ ሆኗል። አባቱ ህወሃት በመሞቱም፣ ኦህዴድ በጉዲፈቻ እያሳደገው ነው"

በፋኖ መንገድ ነው አማራ የሚድነው። የሞት ምርጫ የለውም። ዝም ብለን ከምንሞት፣ እየታገልን ብንሞት ይሻላል። ፋኖ አሳ ነው፣ የአማራ ህዝብ ውሃ ነው። በህዝባችን ውስጥ ሆነን እንታገላለን።

ለአማራ ትግል እንቅፋቱ በስልጣን ላይ ያለው አማራ ነው። አማራን በጎጥ የሚከፋፍሉትም የብአዴን አድር ባዮች ናቸው። ብአዴን የሙት ልጅ ሆኗል። አባቱ ህወሃት በመሞቱ፣ ኦህዴድ በጉዲፈቻ እያሳደገው ነው። አሁን ለአማራ ብልፅግና ያገኙት ድል አንፃራዊ የሚዲያ ነፃነት ነው። ብቅ ብለው ይሄን ያህል አማራ ተገደ ብለው መርዶ ይነግሩናል።

ኦነግ የመንግስትን ስልጣን በመጋራት እንጂ ኤርትራ በረሃ ውስጥ ምንም ፋይዳ የሌለው ድርጅት እንደነበር እናውቃለን። ኦነግ ከብልፅግና ጋር በአንድ ቢሮ ነው የሚውለው። ከኢኮኖሚ በተጨማሪም የፖለቲካ ሽፋን ይሰጠዋል። ኦነግ በ45 አመት የትግል ታሪኩ ያስመዘገበው ውጤት አልነበረውም። አሁን ከብልፅግና ጋር በመሆን ነው እየገደለን ያለው።

06/04/2021

ብአዴን በሰላማዊ ትግል እንደማይወገድ ልባችን እያወቀው፥ ስለነፍጥ ለማውራት የምንሽኮረመምበት አንዳች ምክንያት ሊኖር አይችልም።
የአማራ ሕዝብ ትግል የከበረ ዓላማ /Noble Cause/ ያለው ነው። ብአዴን ደም የማፍሰስ አባዜው ባገረሼ ቁጥር ለዚህ የከበረ አላማ የተሰለፉ ጀግኖች አማራ ወንድሞቻችንን እየመረጠ እየበላ ነው። አሁንም ትንታጉን አማራ ስንታየሁ ታከለን የሻለቃ አስቻለው ደሴን የግፍ ሞት ፅዋ ለመጋት እየሮጠ ነው። ጥያቄው ግልፅ ነው . . .
ትናንት ህዝባችንን ሲገድልና ሲያስገድል፣ ለወያኔ ትግሬ እጅና እግሩን፥ አንደበትና ጆሮውን አከራይቶ፥ ለዘመናት ትከሻውን ለጭነት፥ ደንደሱን ለሸክም ሰጥቶ የኖረው ብአዴን ዛሬ ጌታ ቀይሮ በሌላ ዙር አማራን የማጥፋት ዘመቻ ያጥፋን? ወይስ እኛ ቀድመን እናጥፋው? እውነት እላችኋለሁ ብአዴንን በክንዳችን ቀጥቅጠን ካላጠፋነው አማራ ሀዘንና መርዶ ሳይሰማ አስር ቀን ማደር አይችልም።

05/04/2021

የማንነትህ መለኪያ ስኬት አይደለም

“በቅርጫ ኳስ ጨዋታ ዘመኔ 9 ሺህ ኳሶችን ሞክሬ ስቼአለሁ፡፡ 300 ውድድሮችን ተሸንፌአለሁ፡፡ ባስቆጥረው ቡድኔን ለዋንጫ የሚያበቃውን ኳስ እንድወረውር አምነው ሰጥተውኝ ስቼ አውቃለሁ፡፡ በሕይወቴ ደግሜና ደጋግሜ ወድቄአለሁ፡፡ ለዚህ ነው ስኬታማ የሆንኩት” - Michael Jordan

አብዛኛው ሰው ውስጡን የሚነዳው አንድ ጥማት አለው፡፡ ይህ ጥማት የተመሰከረለትና ጥንቅቅ ያለ ስኬታማ ሆኖ ለመታየት ያለው ጥማት ነው፡፡ “እንደዚህ ባደርግ፣ ይህኛውና ያኛው ነገር ቢኖረኝ፣ እዚያኛው ደረጃ ብደርስ ኖሮ … እረካና ሙሉ ስኬት ውስጥ እገባ ነበር” የሚል የውስጥ ጩኸት በብዙ ሰዎች ውስጥ ሲያስተጋባ ይሰማል፡፡ ስለዚህም፣ አንዳንድ ሰዎች ይህንን ጥማት ለማርካት ምንም ነገር ከማድረግና የትኛውንም ድንጋይ ከመፈንቀል አይመለሱም፡፡

የዚህ አመለካት ምንጩ፣ “ሙሉ ማንነት እንዲኖረኝ በኑሮዬ ስኬታማ መሆን አለብኝ” የሚለው አመለካከት ነው፡፡ የዚህ አመለካከትና የሕይወት ዘይቤ ውጤቱ ደግሞ “ስውር” ፍርሃት ነው፡፡ ሙሉ ማንነት እንዲኖረው ስኬታማ መሆን እንዳለበት ያመነ ሰው አለመሳካትን፣ ስህተትንና መውደቅን እጅግ የሚፈራ ሰው ነው፡፡ የሚሰራው ማንኛውም ስራ ስኬታማ የመሆኑና ያለመሆኑ ጉዳይ ከማንነቱ ዋጋ ጋር ምንም አይነት ግንኙነት እንደሌለው ባለማወቁ ምክንያት ለብዙ ስነ-ልቦናዊ ጥቃት ራሱን ያጋልጣል፡፡

የአንድ ሰው ማንነት የሚለካው በተሳካለትና ባልተሳካለት ነገር ከሆነ፣ ለዚያ ሰው ሩጫ ማቆሚያ፣ ለውድድሩም መጨረሻ የለውም፡፡ ይህ አይነቱ የሕይወት ዘይቤና አመለካከት የሚያስከትለው ዋነኛ መዘዝ የመውደቅ ወይም ስኬት የማጣት ፍርሃት ነው፡፡ ከዚህ የተዛባ የማንነት መመዘኛ ቀውስ ለመውጣት በስኬት ላይ ያለንን አመለካከት መቃኘት አስፈላጊ ነው፡፡

1. ስኬት ዘርፈ-ብዙ ነው
ለምሳሌ፣ አንድ ሰው በስራው ወይም በንግዱ አለም የተዋጣለት ሆኖና ያሰበው ደረጃ ደርሶ፣ በማሕበራዊውም ሆነ በቤተሰባዊው ኑሮው የተበላሸ ሁኔታ ውስጥ ራሱን ሊያገኘው ይችላል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ፣ አካላዊም ሆነ ስሜታዊ ጤንነቱን ችላ ብሎ እውቀትን ወይም ንብረት ሲሰበስብ የሚኖር ሰው በቀኑ መጨረሻ “ስኬታማ ነኝ” ብሎ እንዲናገር የሚያደርገው ነገር ምንድን ነው? ስለዚህም፣ ስኬት የብዙ መሰረታዊና አስፈላጊ እውነታዎች ጥርቅም ነች እንጂ አንድ ገጽታ ብቻ የላትም፡፡

2. ስኬት የሂደት ጉዳይ ነው
ስኬት የአንድ ጊዜ ክስተት ሳይሆን የሂደት ጉዳይ ነው፡፡ ስኬት፣ “አንድ ደረጃ ካልደረስኩ አልረጋጋም” ማለት ሳይሆን ጉዞውን በመጀመራችንና በሂደት ላይ በመሆናችን መርካትና መረጋጋት ማለት ነው፡፡ ዘርፈ-ብዙ የሆነው የስኬት ምስጢር ዘርፈ-ብዙ የሆነ ጥረትና ትጋት ይጠይቃል፡፡ ስኬታማ ሰው በሁሉም አቅጣጫ በአንድ ጊዜ ጥሩ ደረጃ ላይ የደረሰ ሰው ነው ብሎ ማሰብ ከእውነት እንድንርቅ ያደርገናል፡፡

3. ስኬት ተለዋዋጭ ነው
ትናንት ቀለል ያለው ሁኔታ ዛሬ ከበድ ሲል፣ ዛሬ የጨመረው ሁኔታ ነገ ሊቀንስ፣ ዛሬ የተነሳሳውና የጋለው ፍላጎት ነገ ቀዝቀዝ ሊል ይችላል፡፡ እንደ ሁኔታውና እንደ እለቱ ስሜት ጥረቱን የሚቀያይር ሰው እንደዚያው አይነት ውጤትን ያተርፋል፡፡ እንደ እለቱ ሁኔታና ስሜት ሳይሆን ከዓላማው አንጻር የሚሰራ ሰው ደግሞ ከዚያው አንጻር ስኬታማ ይሆናል፡፡ ይህ በፍጹም የማይለወጥ ሕግ ነው፡፡

05/04/2021

ይድረስ ለአማራ ክልላዊ መንግስት
ባህርዳር
~~~
መቆም ያልቻለው የአማራ ሞትና መፈናቀል በፌደራል መንግስት በጄት በሚንቀሳቀስ ገዳይ ቡድን በመላው ኦሮሚያ አማራን የማፅዳት ስራ አብይ በሊቀመንበርነት በሚመራው በኦሮሚያ ብልፅግና እየተሰራ ይገኛል።ሞታችንን መሞት ቢያቅታችሁ እንኳን ሀዘናችንን እንድናወጣ እርዱን።

በክልላችን አጠቃላይ ብሄራዊ የሀዘን ቀን በማድረግ የሞቱ ወገኖቻችንን እንድናስብ አግዙን።ሎሌነት እንደ ትልቅ ጀብድ የሚቆጥረው ድርጅታችን ብልፅግና አብይን ላለማስቀየም አማራ ይሙት ብሎ ማመኑ የማንክደው ሀቅ ነው።

እባካችሁ ውድቀትን ሳይሆን የአላማ ፅናትን ከህውሀት እንማር።ጀግና ህዝብ እያለን በፍሪና መንጋ ህዝብ መሞታችን ያሳዝናል።

ጌታቸው ረዳ "አሁንስ መረረኝ" እያለ ነው!!የዛሬይቱ አዲስ አበባን የድሮዋ በረራን ማእከል አድርጎ ኢትዮጵያን ይገዛ የነበረው አጼ ዳዊት "ፈጣሪ ሆይ እባክህ ጦርነት አምጣልኝ እና ጀግንነቴን...
05/04/2021

ጌታቸው ረዳ "አሁንስ መረረኝ" እያለ ነው!!

የዛሬይቱ አዲስ አበባን የድሮዋ በረራን ማእከል አድርጎ ኢትዮጵያን ይገዛ የነበረው አጼ ዳዊት "ፈጣሪ ሆይ እባክህ ጦርነት አምጣልኝ እና ጀግንነቴን ለኢትዮጵያ ህዝብ ላሳይ" ብሎ ፈጣሪን ይማጸን ነበር። ፈጣሪም የጠየቁትን አይነሳምና አህመድ ግራኝ የተባለ መዳፈ ሰፊ የጦር መሪን ከሀረር አካባቢ አስነስቶ ላከበት።

አጼ ዳዊት የግራኝን ክንዶች መቋቋም ስላልቻለ መሀል ሸዋን ለቆ ወሎ ቤተአማራ ተሰደደ። በዚያም አልበቃውም ደብረሊባኖስ አካባቢ ከወታደሮቹ ጋር ወደ ጎጃም ሲሸሽ ሲል ተገደለ።

"እብሩት ውድቀትን ትቀድማለች" እንዲል መጽሀፉ እነ ጌታቸው ረዳም "እባክህ ፈጣሪ ሆይ ጦርነት ስጠን እና ኤርትራን ፣ አማራን እና ኢትዮጵያን ዶጋመድ አድርገን ለትግራይ ህዝብ ጀግንነታችንን እናሳይ" የሚል ልመና ባቀረቡት መሰረት ጸሎታቸው ሰምሮ ይህው በረሀ ለበርሀ በባዶ እግራቸው ይንከራተታሉ። መጀመሪያ ሚኒሊክ ቤተመንግስቱ ሆነው ሀገር ምድሩን ገዙ ፣ ከዚያም መቀሌ ሸሽተው አስፈሪ ጦር ገነቡ ፣ ነገር ግን የተመኩበት ሰራዊታቸው በሳምንታት ውስጥ ታሪክ ሆኖ አረፈው። መጨረሻቸውም እንደ ንጉስ ዳዊት እንደሚሆን ጥርጥር የለውም!!

በእውነቱ ይህንን ፊት በዚህ መልኩ ማየት እጅግ ያስገርማል..

ቻለው እንግዲህ ጌቾ :)

""ድቅድቅ ያለ መሬት ጭቅ ጭቅ ማለቱ አይቀርም"" ፔጁን ላይክ፣ሼር ማድረግ አይርሱ
05/04/2021

""ድቅድቅ ያለ መሬት ጭቅ ጭቅ ማለቱ አይቀርም"" ፔጁን ላይክ፣ሼር ማድረግ አይርሱ

በማንነት ቀውስ የጦዘ ማንነት“ጥላቻና መራራነት ማለት አንዲትን አይጥ ለመግደል ቤትህን በእሳት ማቃጠል ማለት ነው” - Henry Fosdickየአዶልፍ ሂትለር ታላቅ ወንድም የአባቱ ጨካኝነትን ...
05/04/2021

በማንነት ቀውስ የጦዘ ማንነት

“ጥላቻና መራራነት ማለት አንዲትን አይጥ ለመግደል ቤትህን በእሳት ማቃጠል ማለት ነው” - Henry Fosdick

የአዶልፍ ሂትለር ታላቅ ወንድም የአባቱ ጨካኝነትን ለማምለጥ በ13 አመቱ ነበር ከቤቱ በርሮ የጠፋው፡፡ ይህ ልጅ ከቤቱ ከሄደ በኋላ የሂትለር አባት ክፋቱን በሰባት አመቱ ለጋ ልጅ በሂትለር ላይ በእጥፍ ጨመረው፡፡ ሂትለር በአባቱ እጅ አሰቃቂ አመታትን አልፏል፡፡ ምርጫውን ተከልክሎአል፡፡ አርቲስት ለመሆን ይመኝ የነበረው ሂትለር በአባቱ አስገዳጅነት የሲቪል ሰራተኛነት አቅጣጫን እንዲከተል ተገደደ፡፡ የሂትለር ትምህርት ውጤቱ አጥጋቢ ስላልነበር የአባቱን የቁጣ እጅግ አባባሰው፡፡ የአይሁድ ዘር እንዳለበት የሚነገረው የሂትለር አባት ክፋት በሂትለር ልብ ውስጥ አይሁድን የመጥላት ዘርም እንደዘራበት ይነገራል፡፡

አባቱ ከሞተ በኋላ፣ ሂትለር በ13 አመቱ የቤት ሃላፊትን በጫንቃው ላይ ተሸከመ፡፡ በእናቱ ሞት ምክንያት በኋላ በጉዲፈቻ ያድግ የነበረው ሂትለር ያንን ገቢ በመከልከሉ የጎዳናን ሕይወት ቀምሷል፡፡ በብዙዎች እንደሚታመነው፣ ሂትለር በልጅነቱ ያሳለፈው ስቃይ ውስጡ ከጨመረበት መራራነት እንዳልተላቀቀና በሕይወቱ ያደረጋቸው አሰቃቂ ተግባሮች የዚያ ልምምድ ተጽእኖ እንደሆኑ ይታመናል፡፡ ሂትለር ቢያንስ ለ46 ሚልየን ሰዎች መሞትና ለብዙ ንብረት መውደም ምክንያት የሆነ ሰው ነው፡፡ ሂትለር የዚህ ሁሉ ውደመት ምክንያት ከሆነ በኋላ ራሱን በራሱ አጥፍቶ እስኪሞት ድረስ ይህንን እብደቱን የሚከተሉለት ከእርሱ የባሱ እብዶች ፈጽሞ አጥቶ አያውቅም ነበር፡፡

አንዳንድ ሰዎች ምንም እንኳን በተለያዩ ለማንነት ቀውስ (Identity Crisis) አሳልፈው በሚሰጡ ልምምዶች ውስጥ አልፈው ቢያድጉም፣ ከዚያ ሁኔታ በተሳካ መልኩ ራሳቸውን አውጥተው ለሕብረተሰቡ ጠቃሚ ዜጎች ይሆናሉ፡፡ እንደዚህ አይነት ሰዎች ብዙዎችን ወደ አንድነት፣ ወደመከባበርና ወደ አብሮነት የሚያመጡ የመልካም ተጽእኖ ሰዎች ናቸው፡፡

አንዳንዶች ግን በመራራነት፣ በጥላቻና በአስተዳደግ ዘመናቸው በተጎነጩት የውስጥ ቂም የተቃወሰ ማንነት ይዘው ወደ አመራር ይዘልቃሉ - እንዴት አይነት ስህተት! እንደዚህ አይነት ሰዎች በውስጣቸው ያለባቸው የማንነት ቀውስ ይህ ነው ተብሎ ሊተነበይ የማይችልን ባህሪይ እንዲገልጡ ይነዳቸዋል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ የተጠናወታቸው የተቀባይነት ጥማትና የደጋፊ ፍለጋ ናፍቆት ምንም ነገር ከማድረግ እንዳይመለሱ አይኖቻቸውን አሳውሯቸዋል፡፡

እውነቱ አጭርና ግልጽ ነው፡- ካለፈው ሕይወት ተጽእኖ በስኬታማ ሁኔታ ራሱን መርቶ ያላወጣ ሰው ሌላውን ለመምራት ሲሞክር ሊያስከትለው የሚችለው ጉዳት ቀላል አይደለም፡፡ ማንነቱንና ምንነቱን በሚገባ ሳይገነዘብና ሳይቀበል ያደገ ሰው ከዚያ የማንነት ቀውስ ነጻ ካልወጣ በስተቀር የራሱንና የሕብረተሰቡን ጤንነት እንዳወከ ይኖራል፡፡ እንደዚህ አይነቱ ሰው ብዙ ሳይቆይ ከመዘዝ አያመልጥም፡፡

በስነ አዕምሮና የሰነ ልቦና ምክር ፁሁፍ ያገኛሉ ።

05/04/2021

በመንግስታዊ መዋቅር በታገዘ አማራ በመሆናቸው ብቻ በመተከል እና በኦሮሚያ ክልል በግፍ እየተጨፈጨፉ የሚገኙ የንፁሃንን አማራ እልቂት ተጠያቂው ማን ነው??መንግስትን እንዳንጠይቅ መንግስት አልባ ሀገር ውስጥ ነው የምንኖረው።

05/04/2021

ይህ ገፅ 24 ሰዓት የተረጋገጡ ዜናዎችን፣መረጃዎችን፣ነጭ ነጯን የምንነጋገርበት ገፅ ነው።ላይክ፣ሼር በማድረግ ይከተሉን።

Address


Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ETHIO 24 አማርኛ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Videos

Shortcuts

  • Address
  • Alerts
  • Videos
  • Claim ownership or report listing
  • Want your business to be the top-listed Media Company?

Share